የድሬዳዋ ከተማ ስቴዲየም አለም አቀፍ ጨዋታን አስተናገደ ።
የድሬዳዋ ከተማ ስቴዲየም የፊፋ እና ካፍ መስፈርቶችን የሚያሟላ አለም አቀፍ ጨዋታዎችን ለማስተናገድ የሚያስችለውን ደረጃ በማሟላት በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ከ ዩጋንዳ አቻው ጋር የሚያደርገውን የወዳጅነት አለም አቀፍ ጨዋታውን በማስተናገድ ላይ ነው። የድሬዳዋ ስቴዲየም ወደ ቀደሞ ክብር እና ዝና ለመመለስም አስተዳደሩ ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ የስቴዲየሙን የማስፋፊያ እና እድሳት ስራዎችን እያከናወነ ሲሆን በዛሬው እለትም…


