የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ከጀመርንበት ጀምሮ ወሳኝ ርምጃዎች ተራምደናል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዟችንን ከጀመርንበት ጊዜ ጀምሮ እንደ ሀገር ወሳኝ ርምጃዎችን ተራምደናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የፌደራል እና የክልሎች ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 የመካከለኛ ዘመን ግምገማ ተካሂዷል፡፡ በዚሁ ወቅትም ለዕቅዱ መነሻ የሆኑ ሀገራዊ ተግዳሮቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያብራሩ ሲሆን÷ የኢትዮጵያ ዲጂታል ጉዞ የተገለጠበትን መንገድም በአጽንኦት…


