ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ ዘመናዊ የመልካም አስተዳደር ቅሬታዎች አፈታት አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካም አስተዳደር እና ቅሬታ አፈታት ዙሪያ የተከናወኑ ስራዎችን ድጋፍና ክትትል ማድረግ አላማ ያደረገ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተውጣጣ ልዑክ በድሬደዋ ቆይታ አድርጓል። በአስተዳደሩ የተሻለ አፈፃፀም ያሳዩ የሴክተር ተቋማትና ወረዳዎች በመልካም አስተዳደር የችግር አፈታት እና ቅሬታ ዙሪያ ያከናወኑትን ስራዎች ከፌዴራል ለተገኙት አካላት በዝርዝር በማቅረብ ውይይት ተካሂዷል። ልዑኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከህዝቡ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ምላሽ አሰጣጥ ሂደት…

Read More

በኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር በክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የተመራ ልዑክ ቡድን በአስተዳደሩ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል:

የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የተመራ ልዑክ ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ስራዎችን አፈፃፀም ተመልክቶ ክትትል እና ድጋፍ ለማድረግ ያለመ ጉብኝት ሲሆን በዛሬው እለትም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እና ሌሎች…

Read More

የአንካራው ስምምነት ለቀጠናው ሰላም ትልቅ እፎይታ ነው – የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪው::

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያደረጉት ስምምነት ከሁለቱ ሀገራት ባሻገር ለሌሎች የቀጠናው ሀገራት እና ለቀጠናው ሰላም ትልቅ እፎይታ ነው ሲሉ የአፍሪካ ጉዳዮች ተማራማሪ አቶ ሙሉጌታ ከተማ ይፍሩ ገለፁ፡፡ ተመራማሪው ከኢቢሲ ዶትስትሪም ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የስምምነት ዜናው ግጭቱን ለራሳቸው ተጠቃሚነት ለማዋል ያሰቡ ሀገራትን እና በቀጠናው የሚንቀሳቀሱ የሽብር ቡድኖችን ከዓላማቸው የሚያደናቅፍ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ስምምነቱ ውጤታማ እንዲሆንም ያሉ ችግሮችን እየነቀሱ…

Read More

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ነገ መርምሮ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል::

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በሚያደርገው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከተወያየ በኋላ እንደሚያፀድቀው ይጠበቃል። በስብሰባው የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የባንክ ስራ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ የሚያቀርብ ይሆናል። ምክር ቤቱም ቋሚ ኮሚቴው የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ አዋጁን እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።…

Read More

በአስተዳደሩ ላይ የሚገኙ የህንፃ ግንባታ ስፍራዎች ደረጃውን በጠበቀ መልኩ መታጠር እንዳለባቸው ተገለፀ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ግንባታ ፍቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር ባለስልጣን በአዋጅ ከተሰጠው ስልጣን ውስጥ በአስተዳደሩ የንግድ ቤቶች ፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትና የንግድ ድርጅቶች ማስታወቂያ ፍቃድ መስጠትና ማደስ ቢልቦርድና መሰል በህንፃዎች ላይ ተለጣፊና ተንጠልጣይ ማስታወቂያዎችን ፍቃድ መስጠት ማደስና አመታዊ እድሳት የሚያደርጉ ማስታወቂያዎችን መቆጣጠር እንደመሆኑ መጠን በአስተዳደሩ ላይ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የተተከሉ የማስታወቂያ ሳጥኖች እና ቢልቦርዶች ፍቃድ ከማውጣት አንስቶ…

Read More

በኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የተመራ ልዑክ የድሬዳዋ ስራ አመራር ኢንስቲትዩትን የሁለተኛው ምዕራፍ የግንባታ ፕሮጀክት አፈፃፀም ጎበኘ::

ከሰሞኑ በኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የተመራ ልዑክ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ስራዎችን አፈፃፀም ለመገምገም ያለመ ሱፐርቪዥን በማድረግ ላይ ሲሆን በዛሬው እለትም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እና ሌሎች የአስተዳደሩ ከፍተኛ…

Read More

Jiila Itoophiyaa Sanada Heera Aadaa Iissaa Heer-Iissee Yooneeskootti Galmaawe Fideef Dirree Dhawaatti Simannaan Taasifame.

Jilli pireezidaantii itti aanaa naannoo Somaalee obbo Ibraahim Usmaaniin durfamu yaa’ii koongirasii UNESCO 19ffaa Paaraguwaayitti taa’ame irratti hirmaate heera Aadaa Hawaasa Iissaa Heer Iissee Yuuneeskootti Galmeeysuun Sanadaan deebi’eef Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Simannaan Taasifameeti jira. Jilli kun weeyta buufata xiyyaaraa idil addunyaa Dirree Dhawaa gahutti kabajamoo kantiibaa bulchiinsa Dirree Dhawaa obbo Kadiir Juhaar, Afayaa’ii Mana marii…

Read More

Waxaa Lasheegay In “Xeer Ciisse” door Muhiim Ah U Leeyahay Xalinta Khilaafaadka bulshadda dhaxdeeda Ka dhaca.

Ka dib markii ay yelataay hay’adda UNESCO, shirweynihii 19-aad ee ay ku aqoonsatay “Xeer Ciise” oo ah xeer dhaqameedka aan la qorin ayaa loo diiwaan galiyay inay tahay dhaxal caalami ah oo aan la taaban karin oo uu wakiil ka yahay aadanaha. Waxana munasibadan lagu so dhawaynayay waftigan ugu horaynti ka hadlay duqa magaalada Diridhabe…

Read More

“ሄር ኢሴ” ግጭት አፈታት በማህበረሰቡ ውስጥ የሚነሱ አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ መፍታት ከመቻሉም በላይ ከሌሎች ህዝቦች ጋር ለዘመናት ተቻችሎና አብሮ በመኖሩ ለዘመናዊ ፍርድ ሂደትም የራሱ የሆነ የጎላ ሚና እንዳለው ተገለፀ::

በ19ኛው የዩኒስኮ ጉባኤ ላይ በመሳተፍ “ሄር ኢሴ” የሶማሌ ኢሣ ማህበረሰብ ያልተጻፈ ባሕላዊ ሕግ በሰው ልጆች ወካይ ዓለም አቀፍ የማይዳሰስ ቅርስነት ያስመዘገበው ልዑካን ቡድን በዛሬው ዕለት ጠዋት ወደ ድሬዳዋ መግባቱን ተከትሎ በኡጋዝ ሙስጠፌ መሀመድ ቤት ደማቅ የአቀባበል መርሀ ግብር ተከናውኖለታል። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስና የባህል ድርጅት…

Read More

በሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን የተመራውና በፓራጓይ ርዕሰ ከተማ በተዘጋጀው 19ኛው የዩኒስኮ ጉባኤ ላይ በመሳተፍ “ሄር ኢሴ” የሶማሌ ኢሣ ማህበረሰብ ያልተጻፈ ባሕላዊ ሕግ በሰው ልጆች ወካይ ዓለም አቀፍ የማይዳሰስ ቅርስነት ያስመዘገበው ልዑካን ቡድን ድሬዳዋ ከተማ ገባ።

ልዑክ ቡድኑ በዛሬው እለት ጠዋት ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስም በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና በመስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። “ሄር ኢሴ” ያልተጻፈ ባህላዊ ህግ ዓለም አቀፍ ቅርስ ሆኖ መመዝገቡ የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ አባላት በጋራ ጉዳዮቻቸው ላይ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክር ነው። ሄር ኢሴ” ባህላዊ መተዳደሪያ ህግ በሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን…

Read More