Xafiiska Shaqada iyo Xirfadaha Ee Is Maamulka Diridhabe Ayaa Xaflaad qalin Jabin Ah Uu qabtay 971 Arday Oo Loo Tababaray qaybaha Kala duwan Ee xirfada.

Barnaamijka shaqo barasho ee dhalinyarada oo ay si wada jir ah u fulinayaan bangiga aduunka ayaa maanta si habsami leh uga qalin jabiyeen dhalinyaro loo tababaraay xirfado kala duwan. Waxana furitaanki Xafladan qalin jabinta ka hadlay Mayaarka ismamulka magalada diridhabe Mudane Khadir Juhaar oo sheegay in dawladdu ay dajisay oo ay hirgalisay barnaamijyo badan oo…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ እና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንቶች ጋር መከሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) እና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ከ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ነው የተደረገው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክትባት ጥምረት (ጋቪ) ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳኒያ ንሽታር (ዶ/ር) ጋርም ምክክር አድርገዋል፡፡ EBC

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፕሬዚዳንቶቹ ጋር በቀጣናዊ እና አሕጉራዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን በኤክስ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡ EBC

Read More

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤን በተሳካ መልኩ እያስተናገደች ነው -የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤን በተሳካ መልኩ እያስተናገደች መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ በ46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል። ኢትዮጵያ 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ…

Read More

ሃመታ ሁንዳ የተሰኝ በገጣሚ አብዲ አህመድ የተፃፈ የግጥም ሰብብስብ የያዘ መፀሃፍ ለምርቃት በቃ

የሰው ልጅ በህይወት እስካለ የሚኖርበትን ማህበረሰብ ያየውን የማረውንና የተገነዘበውን እውቀት ፅፎ አሁን ላለውም ሆነ ለቀጣዩ ትውልድ የማስተላለፍ ሃላፊነት እንዳለበት እሱም በራሱ እይታ አጠቃላይ እይታ ካስተዋለውና ካደገበት ማህበረሰብ ነባራዊ እውነታ የተመሰረተ ስራዎችን በማቀናጀት ለህትመት እንዲበቃ ማድረጉን የመፀሃፉ ደራሲ ወጣት አብዲ አህመድ በምረቃ ስነ-ስረአቱ ላይ ገላጿል። በመፀሃፉ ዝግጅትና ህትመት በርካታ አካላት ድጋፍ እንዳደረጉለት የገፀው ደራሲው የኪነጥበቡ ዘርፍ…

Read More

በአስተዳደሩ በከተማ የአረንጓዴ መሰረተ ልማት ግንባታ ዙሪያ በአረንጓዴ ልማት ላይ ተሰማርተዉ ለሚገኙ ወጣቶች እና ለከተማ ወረዳ አመራሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ የስልጠና መድረክ ተሰጠ።

የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለዉጥ ባለስልጣን በSUNCASA ማቺንግ ፈንድ ፕሮጀክት ለከተማ ወረዳ አመራሮች እና በአረንጓዴ ልማት ላይ ተሰማርዉ ለሚገኙ ወጣቶች በከተማ የአረንጓዴ መሰረተ ልማት ግንባታ (Green Infrastructure Development) ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ የስልጠና መድረክ አካሂዷል። የአካባቢ ህግ ተከባሪነት ፣ የአካባቢና ማህበራዊ ተፅዕኖ ግምገማ ቡድን መሪ እና የSUNCASA ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ደረጀ አቢቲ እንደገለፁት ፕሮጀክቱ በሁለት ዋነኛ…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ ከቃል እስከ ባህል ብሄራዊ ትርክት ዙሪያ የዋሂል ክላስተር ኮሪሶ ወረዳ የፓርቲው አባላት ውይይት አካሄዱ።

በዉይይቱ ህብረ ብሄራዊ መግባባትን በሃሳብ አንድነት ለማጠናከር ብሄራዊ ትርክቶችን ለሁሉም ማህበረሰብ ተደራሽ ለማድረግ እና የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የተቀመጡ የፓርቲው አቅጣጫዎች ላይ ገንቢ ሃሳቦች ተንሸራሽረዋል። በግብርናው ዘርፍ እንደ ሀገር የተመዘገበው ወቅትን ያላማከለ ውጤታማነት በጥሩ አፈጻጸም በፓርቲው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ መነሳቱ የተገለጸ ሲሆን በድሬደዋም ለግብርና ምቹ ባልሆነ አየር ንብረት ምርታማነትን ማሳደግ መቻሉ በተለያየ ጊዜ መነሳቱም የዋሂል ክላስተር…

Read More

Dargaggoota Shaakallii leenjii Hojii irraa fudhachaa turuun Carraan hojii dhaabataan uumameef Dargaggoota 961 eebifaman

Biiroon Ga’uumsaa fi Carraa Hojii Deegarsa Baankii adunyaa fi Qaamolee ga’ee waliin qindaawuudhaan Dargaggoota Carraa hojiin fayyadamoo gochuuf Shaakallii leenjii Hojii irraa fudhachaa turuun Carraan hojii dhaabataan uumameef Dargaggoota 961 eebifaman Sirna eebbaa kana irratti Kantiibaan Bulchiinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir juhaar akka jedhanitti dargaggoonni Shaakallii leenjii Hojii irraa kan marsaa 2ffaa fudhachuun eebifamtanii carraa…

Read More

የአንጎላ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዣዎ ማኑኤል ጎንሳልቬስ ሎሬንስ አዲስ አበባ ገቡ

የአንጎላ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዣዎ ማኑኤል ጎንሳልቬስ ሎሬንስ ለ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ አዲስ አበባ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ቦሌ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዝዳንቱ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ “የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያንና ዘርዓ-አፍሪካውያን” በሚል መሪ ሀሳብ የፊታችን ቅዳሜና እሁድ ይካሄዳል። EBC

Read More

የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ አዲስ አበባ ገቡ

በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ አዲስ አበባ ገብተዋል። ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። EBC

Read More