የማህበረሰብ እሴቶችን በመጠቀም ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን መከላከል የሁሉም ማህበረሰብ ኃላፊነት መሆኑ ተገለፀ
የድሬዳዋ አስተዳደር ስነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮምሽን በአስተዳደሩ ለሚገኙ የሴቶች እና ወጣቶች አደረጃጀት “ሙስናና ብልሹ አሰራር ለመከላከል እና የማህበረሰቡ ስነ-ምግባር ለመገንባት የአደረጃጀት ሚና”በሚል ርዕስ ስልጠና ሰጠ። በዚህም በስልጠና በመድረኩ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ስነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ፌኑስ አብዱልጀባር ወጣቶች እና ሴቶች ለሀገር ልማት እና ብልፅግና ጉልህ ድርሻ እንዳላቸው ተናግረው፤ሙስናና ብልሹ…


