“ዲጂታል ኢኮኖሚን መገንባት ምርጫ ሳይሆን ብልጫ ነው!” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሁለተኛውን የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባኤ በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል። ምክክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንኑ አስመልክቶ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን በውጤታማነት መተግበራችን፣ ለዜጎች ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎቶችን ተደራሽ ከማድረግ ባሻገር፣ የዕለት ከዕለት የኑሮ እንቅስቃሴን እያቀለለ ይገኛል” ብለዋል። በተጨማሪም የኤሌክትሮኒክ እና የዲጂታል ግብይት ሥርዓትን ተመራጭ የክፍያ…

Read More

ለፋይዳ መታወቂያ ደህንነት የሚውል የዲጂታል ሰርተፊኬት አገልግሎት በይፋ ተጀመረ::

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ደህንነት አገልግሎት የሚውል የሩት ሰርተፊኬት ባለስልጣን አገልግሎት በይፋ አስጀመረ፡፡ አስተዳደሩ ከጥቂት ወራት በፊት ለኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት ደህንነት አገልግሎት የሚሰጥ ዲጂታል ሰርተፊኬት ለማምረት የሚውለውን የሩት ሰርተፊኬት ባለስልጣን አገልግሎት መጀመሩ የሚታወስ ሲሆን፤ በዛሬው እለትም በተመሳሳይ ሁኔታ ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ደህንነት የሚውለውን አገልግሎት አስጀምሯል። በመርሐ ግብሩ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር…

Read More

ኢትዮጵያ በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ብሔራዊ ሉዓላዊነቷን መጠበቅ ትቀጥላለች፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ኢትዮጵያ በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች አማካኝነት የዜጎችን ደኅንነት ማስጠበቅ እና ብሔራዊ ሉዓላዊነትን መጠበቅ ትቀጥላለች ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030” ብሔራዊ ስትራቴጂን በተመለከተ በሰፈረ መቅድም፣ ፕሮጀክቱ ከዲጂታል ዘመን አደጋዎችና ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ልማትና ሉዓላዊነትን በማጎልበት የኢትዮጵያን የልማት ጎዳና በራሱ ለመቅረጽ ቁርጠኛ መሆኗን ቀጥላለች ብሏል አገልግሎቱ። “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030” ስትራቴጂ፣ በዓላማ፣ በቁርጠኝነትና በችሎታ ላይ የተመሠረተ ብሔራዊ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በ9ጠኙ የከተማ ወረዳዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎችን እርስ በእርስ በማስተሳሰር አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ::

በድሬዳዋ አስተዳደር በዘጠኙ የከተማ ወረዳዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በከተማ በወረዳዎች እየተከናወኑ የሚገኙት የኮሪደር ልማት ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ገልፀው፤ በቅንጅት እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች በቀጣይም ተጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው አመላክተዋል። ከንቲባ ከድር አያይዘውም የድሬዳዋን የልማት ግስጋሴ በሚመጥን መልኩ የመንገድ ዳር ንግድ ቤቶችን እንዲሁም…

Read More

የለማች፣ የተከበረችና የታፈረች ኢትዮጵያን እናፅና – ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ

በፍትህና በዕኩልነት መሠረቶች ላይ የለማች፣ የተከበረችና የታፈረች ኢትዮጵያን እናፅና ሲሉ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ገለፁ፡፡ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ለብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልእክት፤ “ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ20ኛ ጊዜ ለሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን እንኳን አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ ህብረ ብሔራዊ አንድነታችን በፍትህና…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በሁሉም የከተማ ወረዳ እና ገጠር ቀበሌ ሲሰጥ የነበረው ሶስተኛ ዙር ስልጠና ተጠናቋል።

በከተማ ወረዳና ገጠር ቀበሌዎች ላለፋት ሁለቱት ቀናት ቆይታ የነበረው ስልጠና “የመደመር መንግስት እይታ ፣ የግብርና እና የገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የከተማ ልማት እና የቱሪዝም እምርታ” በሚሉ ርዕሶች ላይ ተሰቷል። የስልጠናው ዋንኛ አላማም ማህበረሰቡ በመደመር መንግስት የሀገርን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተለዩ ዋናዋና ዘርፎች የተቀመጡ የልማት ትልሞችንና የትግበራ አቅጣጫዎችን በመረዳት ለውጤታማነቱ ከመንግስት ጎን እንዲሰለፍ…

Read More

ኢትዮጵያ በማንሰራራት ጉዞ ላይ ሆና የሚከበር በዓል

20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ነገ ይከበራል የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ነገ ህዳር 29/2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በደማቅ ስነስርዓት ይከበራል። በዓሉ ኅብረ ብሔራዊነታችንን ባጎላ መልኩ የሚከበር ይሆናል። 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው “የኢትዮጵያውያን የምክክር ቀን” ሲምፖዚየም በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በዚሁ ወቅት…

Read More

የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ የብሔር፣ ብሔረ-ሰቦችና ሕዝቦች ቀንን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፥ ኢትዮጵያ በብዙ መልኩ የሚገለጽ ብዝኃነት ባለቤት ናት ብሏል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ወቅታዊ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የቋንቋ፣ የባህል፣ የብሔር፣ የሃይማኖት፣ የፖለቲካዊ አመለካከት፣ የዕድሜ፣ የፆታ ወ.ዘ.ተ ብዝኃነቶቿ የሚያስጌጧት ድንቅና ቀደምት…

Read More

“የመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በ3ኛ ዙር ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ አባላት የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

“የመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በሁለት ዙር የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና መጠናቀቁን ተከትሎ በ3ኛ ዙር ከህዳር 26-27/2018 ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የሁሉም የብልፅግና ፓርቲ አባላት የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቋል። በሁለቱ ቀናት ቆይታ “የመደመር መንግስት እይታ ፣ የግብርና እና የገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የከተማ ልማት እና የቱሪዝም እምርታ” በሚሉ ርዕሶች…

Read More

የ3ኛው ዙር የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የብልፅግና ፓርቲ አባላት ስልጠና ተጀመረ

” በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ቃል ለድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የብልፅግና ፓርቲ አባላት መምህራን ፣ ተማሪዎች እና የአስተዳደር ሠራተኞች የሚሰጠው ስልጠና ለሁለት ቀን የሚቆይ ነው፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም የዛሬው ስልጠና አላማ መላው አመራር እና አባላቱ የግብርና ትራንስፎርሜሽን እና የገጠር ትራንስፎርሜሽን እንዲሁም በኢንደስትሪ ልማት ምንነት አስምልክቶ ግንዛቤ እንዲያገኙ ታስቦ…

Read More