ለእምርታ ቤተ-መጽሀፍት የግብአት ርክክብ ፕሮግራም ተካሄደ::

በኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በተፃፈው በመደመር ትውልድ መፅሀፍ ሽያጭ እንዲሁም በአስተዳደሩ ድጋፍ ዘመናዊ እና ደረጃውን የጠበቀ የእመርታ ቤተ-መፅሀፍ ተገንብቷል ። በዛሬው እለትም ለቤተ-መጽሀፍቱ የሚሆኑ ግብአቶች ርክክብ ፕሮግራምም ተካሂዷል ። በመርሀ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የእምርታ ቤተ-መፅሀፍትን ከመፅሀፍት ግብአት አንስቶ በቴክኖሎጂም መደገፍ እንደሚገባ ተናግረው ለእምርታ ቤተ-መጽሀፍት የሚውሉ የተለያዩ መፅህፍቶችን ድጋፍ ላደረጉ…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ሶስተኛ ዙር ስልጠና በሁሉም ከተማ ወረዳ እና ገጠር ቀበሌ መካሄድ ጀመረ።

ስልጠናው በዋነኝነት በግብርናው፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በቱሪዝም እንዲሁም በከተማ ልማት ዘርፎች “በመደመር መንግስት ዕይታ ፤ የዘርፎች ዕመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት የመንግስት ሰራተኛ እና የፓርቲ አባላት እንዲሁም ነዋሪዎች በዘርፎቹ ላይ በብልፅግና ዕሳቤ ተገቢው ግንዛቤ ኖሯቸው ለውጡን በእውቀት መደገፍ የሚያስችላቸው አቅም የሚፈጥሩበት ስልጠና ስለመሆኑ በመድረኮቹ ተጠቁሟል። ተቋምን ስንመራም ሆነ አገልግሎትን ስንሰጥ…

Read More

ለመረጃ

የድሬዳዋ ሪጅን የኤሌክትሪክ አገልግሎት የመልሶ ግንባታና ጥገና ስራ ለማከናወን ነገ በቀን 27/3/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ ምሽት 12:00 ሰዓት ድረስ በተለያዩ የድሬዳዋ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተቋርጦ እንደሚቆይ አስታወቀ። ተቋሙ እንዳስታወቀው ነገ ቅዳሜ ህዳር 27፥2018 ዓ.ም በድሬዳዋ አስተዳደር የኤሌክትሪክ ኃይል በሚከተሉት አካባቢዎች ላይ ይቋረጣል ጀርባ ሰፈር፣አሊዬ፣ገንደ አወዳይ፣ገንደ መሃመድ ሃሰን ፣ጎሮ ፣ጎሮ ፖሊስ ጣቢያ አካባቢ፣ሼመንተሪያ አካባቢ፣ጎሮ…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፣የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች የሚሰጠው ስልጠና ከሰዓት በኋላ ጠዋት በቀረበ ሰነድ ላይ ውይይት አድርገዋል

ለ3ኛ ዙር “በመደመር መንግስት እይታ፣የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀ ስልጠና የሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ አገልግሎት፣የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ እንዲሁም የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞች በቀረበው ሰነድ ላይ የተለያየ ሀሳብ አስተያየት እና የተለያዩ ጥያቄዋች በማንሳት ሰፋ ያለ ውይይት አካሄደዋል። በጠዋቱ የስልጠና መረሀ ግብር በግብርናና ገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን ፣በኢንዱስትሪ እና በከተማ ልማት ዘርፍ በቀረቡት ሰነዶች ከቤቱ ለተነሱ…

Read More

”በመደመር መንግስት እይታ ለዘርፎች አመርታ” በሚል መሪ ቃል ለድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና ለገቢዎች ባለስልጣን የብልጽግና ፓርቲ ህብረት 3ኛ ዙር ስልጠና መሰጠት ጀምሯል።

”በመደመር መንግስት እይታ ለዘርፎች አመርታ” በሚል መሪ ቃል ለድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና ለገቢዎች ባለስልጣን የብልጽግና ፓርቲ ህብረት 3ኛ ዙር ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። ስልጠናው ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚሰጥ ሲሆን “የግብርናና ገጠር ትራንስፎርሜሽን” ፣”ኢንዱስትሪን ዘርፍ እምርታ” የቱሪዝም እና የከተማ ልማት እምርታ ላይ የሚያተኩሩ ሰነዶች የሚዳሰሱ ሲሆን በቀረቡት ሰነዶች ላይ ጥልቅ ውይይት እንደሚደረግ ታውቋል። የድሬዳዋ…

Read More

Wareegii Saddexaad ee tababbarka xubnaha xisbiga Barwaaqo ayaa loo qabtay xubnaha xisbiga ee dhammaan hay’adaha kala duwan ee dawlada ee Ismaamulka Dir-Dhaba.

Waxaa tababbarkan hogaaminayay mas’uuliyiinta ugu sareeya ee Xisbiga Barwaaqo ee Ismaamulka Dir-Dhaba, tababbarkan oo hal kudhig looga dhigay “Arragtida dawlad wadarta ahi waa horawmarka waaxaha”. Si xubnaha xisbiga tayadooda feker iyo shaqo looga dhisi lahaa iyo horuwmarka dalka ka socda sidii ay ula socon lahaayeen ayuu tababbarkan ku saabsan yahay. Tababarkani waxa uu diiradda saaraya…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ እንዲሁም የፐብሊክ ሰርቪስ እና የፍትህ ፀጥታ ቢሮ ህብረት የብልፅግና ፓርቲ ሀብረት አባላት የሦስተኛ ዙር ስልጠና መስጠት ተጀመረ።

ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚህ ስልጠና ላይ የቢሮው አባላት “በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ” እንዲሁም “እምቅ አቅማችን ለመዳረሻ ግባችን” በሚል መሪ ቃል ሥር በብዝሃ ዘርፍ ስኬት ላይ ትኩረት አድርገው እየሰለጠኑ ይገኛሉ። የሥልጠናው ዋና ዓላማ የሀገራዊ ማንሠራራትን ግብ ለማሳካት ተቋማዊ ቅንጅትን ለማጠናከር እንዲሁም በብልፅግና ፓርቲ አባላት መካከል የተቀራረበ አመለካከትን መፍጠር መሆኑ ተነስቷል። በስልጠናው ወቅት ተሳታፊዎቹ የመደመር መንግስት…

Read More

በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ ሶስተኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ የ2018 ዓ.ም የመንግስት ሰራተኞች የአባላት ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል ።

በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ በሚል መሪ ቃል በግብርናና ኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና ለድሬደዋ አስተዳር ለዋናው ኦዲት ቢሮ የመንግስት ሰራተኞች አባል የተዘጋጀ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል ። በስልጠና መድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ ፓርቲያቸው ብልፅግና የሀገራችንን ስብራቶችን ለመጠገን በተለይ በማህበራዊ በፖለቲካዊ በኢኮኖሚያዊ…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ለድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የፓርቲ አባላት እና ሰራተኞች የተዘጋጀው ሶስተኛ ዙር ስልጠና መካሄድ ጀመረ።

“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ለድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የፓርቲ አባላት እና ሰራተኞች የተዘጋጀው ሶስተኛ ዙር ስልጠና መካሄድ ጀምሯል። በስልጠናው መክቻ ላይ የባለስልጣን መስሪያቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሹክሪ አብዱረህማን እንደተናገሩት ስልጠናው በዋነኝነት በግብርናው፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በቱሪዝም እንዲሁም በከተማ ልማት ዘርፎች “በመደመር መንግስት…

Read More

Hojjettoota Mootummaa kan Miseensa Paartii Badhaadhinaaf leenjiin “Ilaalcha mootummaa ida’amuu Bu’aqabeessummaa dameeleef” kennamuu jalqabe.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Hojjettoota Mootummaa kan Miseensa Paartii Badhaadhinaaf leenjiin “Ilaalcha mootummaa ida’amuu Bu’a qabeessummaa dameeleef” mata-duree jedhuun kennamuu jalqabe. Miseensota Paartii Badhaadhinaaf kennamuu kennamuu jalqabe kanaan dhaabbilee dhimmi ilaallatu, Biiroo Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa, fi Waajjira Mana Qopheessaa fi hojigaggeessaa Magaalaa Dirree Dhawaa, Biiroon Dhimma Kommunikeeshinii Miotummaa fi Biiroon Konistiraakshinii fi Mjsooma Manneenii fi…

Read More