ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፣ አደረሰን!! በክርስቲያኖች ዘንድ ጥምቀት አንድም የመገለጥ፣ ሁለትም የእርቅና ዳግም የመወለድ ምልክት ነው፡፡ በቀደመው ዘመን አዳምና ሔዋን በፈጸሙት ሐጥያት የሰው ልጅ ከአምላኩ ተቀያይሞ የፍዳ ዘመናትን አሳልፏል፡፡ ዳሩ ግን ሰው በሐጥያቱ ልጅነቱን ቢነጠቅም እስከወዲያኛው ጠፍቶ አልቀረም፤ አባቱን ያስከፋ ሥህተት ቢሰራም እስከመጨረሻው ተረግሞ አልኖረም፡፡ አጥቶ የነበረውን የልጅነት ጸጋ በክርስቶስ ዳግም ተቀብሏልና፡፡ ክርስቶስ…

Read More

ከንቲባ ከድር ጁሀር የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር የከተራ እና የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት፥ “ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ” ብለዋል። ከንቲባ ከድር በመልዕክታቸው፥ የጥምቀት በዓል በቅርስነቱ በዩኔስኮ በመመዝገቡ የሁሉም ኢትዮጵያዊ የጋራ እሴት ነው ብለዋል። የከተራና ጥምቀት በዓል የሰላም፣ የአብሮነት፣ የመተሳሰብ እና የአንድነት ሁነት በመሆኑ፤ በዓሉን ስናከብር የድሬዳዋ…

Read More

የመደመር ሀሳብ መንግሥትን፣ የግል ዘርፉን፣ ተፈጥሮን እና የትናንትን ወረት ለነጋችን ብሩኅነት በአንድ ያሰባስባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)::

የመደመር ሀሳብ መንግሥትን፣ የግል ዘርፉን፣ ተፈጥሮን እና የትናንትን ወረት ለነጋችን ብሩኅነት በአንድ ያሰባስባል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ ዛሬ ጠዋት በመረቅነው የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ይኽን በግልጽ ተመልክተናል ሲሉ አክለዋል። ሥራው ከአካባቢው በተገኙ የግንባታ ቁሳቁሶች እና በአካባቢ አቅም የተገነባ በመሆኑ ዘላቂነትን እና ባለቤትነትን ያንፀባርቃልም ብለዋል። ኢትዮጵያ ሀገራችን በባሕል፣ በተፈጥሮ እና ታሪካዊ ጥሪቶች የታደለች በመሆኗ፤ ዛሬ ያለንን ጉልበት…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል::

አቶ ብሩክ በመቀጠል እንኳን ለከተራ እና ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! ከአሉ በኋላ አያይዘው … በዓለ ጥምቀቱ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ከሃይማኖታዊ ክብረ በዓልነቱ በዘለለ ማኅበራዊ ኑሯችን የሚደምቅበት፣ በልዩ ልዩ አልባሳት የምናጌጥበት፣ ልዩ ልዩ ኅብረ ዜማዎችን የምንሰማበት ባህላዊ እሴቶቻችን የሚስተናገዱበት በዓል ጭምር ነው ብለዋል። እንደ ጥምቀት ያሉ የአደባባይ በዓሎቻችንን በአማረና በደመቀ ሁኔታ እንዲከበሩ ሁላችንም እኩል ልንደክም ይገባል ብለዋል።…

Read More

“መልካጀብዱ ከአቧራና ከቁሻሻ ተላቆ ውበትን እየተጎናፀፈ ይገኛል” – የወረዳ 01 ነዋሪዎች::

በድሬዳዋ በወረዳ 01 እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራ አካባቢውን ከአቧራና ከቁሻሻ አላቆ አዲስ ውበትንና ገፅታን እያጎናፀፈው እንደሚገኝ የወረዳው ነዋሪዎች ተናገሩ። በዚህም የወረዳው ነዋሪ የሆኑት አቶ ነብዩ ደመቀ ከዚህ ቀደም የመልካ ጀብዱ መንገድ የተዘጋጋ በቁሻሻና በአቧራ የተሞላ እንደነበረ አስታውሰው፤ በአሁን ሰዓት በኮሪደር ልማቱ መንገዶች ተከፍተው ባማረ መልኩ እየተሰሩ እንደሚገኙና ይህም ለወረዳው አዲስና ማራኪ ገፅታን እያላበሰው እንደሚገኝ…

Read More

Malkaa-Jabduun Dhukkeefi Balfarraa Bahuun Miidhagina addaa Goonfachaati Jirti – Jiraattoota Aanaa 01

Hojiin Misooma Koriidaraa Aanaa 01tti Hojjetamaa Jiru Malkaa Jabduu Dhukkeefi Balfa adda addaarraa bilisa taasisaa Jiraachuu bifa haaraan miidhagina addaa gonfachiisaa jiraachuu jiraattoonni magaalattii dubbatan. Hogganaa Waajjira Mana Marii Bulchinsaa Dirree Dhawaafi Deeggaraa Hojii Misooma Koriidaraa Aanaa 01 kan ta’an Obbo Fu’aad Mohammed daandii guddichi “highway” aanicha keessa dabruun bara ganda Industirii geessu haala baay’ee…

Read More

የሀገራችንን እድገት ለማፋጠን የአዕምሮ ልማት ወሳኝ ነው። የተከበሩ አብዲ ሙክታ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ::

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና የማኔጅመንት አባላት እንዲሁም ቋሚ ኮሚቴ አባላት በስራ ተነሳሽነት ክህሎት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ። በስልጠናው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አብዲ ሙክታር እንዳሉት በሰው ሀብት ልማት ላይ የአዕምሮ ልማት ወሳኝ ድርሻ ይወስዳል ያሉ ሲሆን የሀገራችንን እድገት ለማፋጠን የአዕምሮ ልማት ወሳኝ ነው ብለዋል::…

Read More

“አርቲስት ነጻነት ሕዝብን እና ሀገርን ያገለገለ ታላቅ የኪነ-ጥበብ ባለሙያ ነበር” – ከንቲባ ከድር ጁሀር

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተሰቦቹ፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ወዳጆቹ፣ የሥራ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት ተፈጽሟል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ፥በስርዓተቀብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት አርቲስት ነጻነት ሕዝብን እና ሀገርን ያገለገለ ታላቅ የኪነ-ጥበብ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አብዲ ሙክታር ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።

የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አብዲ ሙክታር ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። የአፈገሐባኤው ሙሉ መልዕክት የሚከተለው ነው ። “እንኳን ለ2018 ዓ.ም የጥምቀት በአል በሰላም አደረሳችሁ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በአስተዳደሩ ህዝብ የተጣለበትን ሀላፊነት ለመወጣት እና ዲሞክራሲያዊ የህዝብ አስተዳደርን ለማስፈን የሚያስችሉ ህገ-መንግስታዊ አዋጆችን እና ደንቦችን በማውጣት እንዲሁም በምክር ቤቱ የሚወጡ ህጎች በአስፈጻሚ አካላት ያላቸውን…

Read More