በቢዮ አዋሌ ክላስተር በሚገኙ ገጠር ቀበሌዎች የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎበኙ።
” ኢትዮጲያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ የ 2018 ዓ.ም 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት ቢቢዮ አዋሌ ክላስተር ተካሂዷል። በ 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር ከተካሄደ በኋላም በቢዮ አዋሌ ክላስተር በሚገኙ ገጠር ቀበሌዎች የተሰሩ የልማት…


