በቢዮ አዋሌ ክላስተር በሚገኙ ገጠር ቀበሌዎች የተሰሩ የልማት ስራዎች ተጎበኙ።

” ኢትዮጲያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ የ 2018 ዓ.ም 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት ቢቢዮ አዋሌ ክላስተር ተካሂዷል። በ 7 ተኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር ከተካሄደ በኋላም በቢዮ አዋሌ ክላስተር በሚገኙ ገጠር ቀበሌዎች የተሰሩ የልማት…

Read More

Paartiin Badhaadhinaa Filannoo Marsaa 7ffaa Biyyaalessaa fi Naannolee irratti Qaadhimamtoota Paarticha Bakka bu’uun Araddoota Aanaa (Kilaastara) Biyyoo Awaalee Bakka bu’uun dorgoman sagaantaa ifoomsuu Gaggeessaa.

Mata-duree Itoophiyaan gara Biyya fakkeenyaatti jedhuun bara kana 2018 kan gaggeefamu Filannoo Marsaa 7ffaa Biyyaalessaa fi Naannolee irratti Qaadhimamtoota Paartii Badhaadhinaa Bakka bu’uun Qaadhimamtoota dorgoman waltajjii ifoomsuu Gaggeesseera. Sagaantaa Kana irratti haasaa kan taasisan Ittigaafatamaan Waajjira Paartii Badhaadhinaa Damee Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf Akka jedhanitti Paartiin keenya Paartiin Badhaadhinaa Waggoota bara Jijjiiramaa darban keessatti…

Read More

Paartiin Badhaadhinaa Kaadhimamtoota Filannoo Waliigalaa Marsaa 7ffaaf Bulchinsa Dirree Dhawaafi Araddoota Kilaastara Waahel Bakka Bu’uuf dorgomiif dhihaatan ifoomse.

Kilaastara Waahelitti Waltajjiin Kadhimamtoota Filannoo Waliigalaa 7ffaa Paartii Badhaadhinaa Bakka Bu’uudhaan Manneen Marii Bulchinsaafi Mana Marii Bakka Bu’oota Ummataaf Dorgoman Beeksisuu Gaggeeffame. Kanaan dura Paartichi kaadhimamtoota filannichaaf dhihaatan kanneen sadarkaa Araddootaattifi bulchinsaatti dhiheessuudhaan gamaaggama taasifameen kanneen ga’umsaan hawaasa tajaajiluurratti raawwiifi maqaa gaarii hawaasa biratti qaban ta’uuisaanii gamaaggamanii Boordii Filannoo Biyyaaleessaa biratti galmaa’uun isaanii erga mirkanaa’e…

Read More

የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን በገጠር ያለውን ጥሬ ሃብት ወደ ኢንደስትሪ በመቀየር ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ከድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር የገጠር ኢንደስትሪያላይዜሽን ሁሉን አቀፍ ልማት ስተራቴጂካዊ እምቅ አቅም ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር አካሄደ። በመርሃ ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባ አደም የገጠር ኢንደስትራላይዜሽን በገጠር ያለውን ሰፊ የሰው ሃይል ወደ ስራ የሚያስገባ፣ ለስራ ፍለጋ የሚደረገውን ፍልሰት የሚቀንስ፤ የተመጣጠነ የገቢ ዕድገት እንዲኖር የሚያስችል እንዲሁም…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ በዋሂል ክላስተር ለሰባተኛ ዙር ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ተሳታፊ ዕጩዎቹን ለህዝብ አስተዋወቀ

ዕጩዎችን በመወከል በዋሂል ክላስተር ለተገኙ ታዳሚዎች ንግግር ያደረጉት ክብርት ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ የድሬዳዋ አስተዳደር የካቢኔ አባልና የአስተዳደሩ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ሰባተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ነጻ ፣ ገለልተኛ እና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ፓርቲያቸው ብልጽግና በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡ ክብርት ወ/ሮ ሙሉካ በዋሂል ክላስተር የተገኙት በብልፅግና ፓርቲ ተመልምለው የቀረቡ ዕጩዎች ቀደምሲል በምርጫ ቦርድ ከመመዝገባቸው…

Read More

በቃላድ ክላስተር የብልጽግና ፓርቲን ወክለው በ7ኛው ዙር ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የሚተዋወቁበት መርሃ-ግብር ተካሄደ።

ይህ የብልጽግና ፓርቲ በድሬዳዋ አስተዳደር በቀለአድ ክላስተር የ7ኛው ዙር ምርጫ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ትውውቅ መድረክ የተዘጋጀው፣ ማህበረሰቡና ተወካዮቹ በደንብ እንዲተዋወቁና እንዲቀራረቡ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር መሆኑ ተገልጿል። በመድረኩ ላይ በቃላድ ክላስተር የብልጽግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ ዕጩዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባቶች፣ እናቶች፣ ወጣቶችና የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። የቃላድ ክላስተር ነዋሪዎች ለእጩዎቹ ደማቅ አቀባበል ያደረጉ ሲሆን፣ በምክር ቤት ድምፅ እንዲሆኑ…

Read More

በ 7 ተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት በቢዮአዋሌ ክላስተር ተካሂዷል

ኢትዮጲያን ወደ ተምሳሌት ሀገር በሚል መሪ ሀሳብ የ 2018 ዓ.ም 7 ተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት በቢዮአዋሌ ክላስተር ተካሂዷል። በመርሀ-ግብሩ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ብልፅግና ፓርቲ ያለፍትን የለውጥ አመታት እንደ ሀገር በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበበት መሆኑን ተናግረዋል ። ከዚህ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ የመራጭነት ካርድ ወሰዱ

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ ለሚካሄደው አገር አቀፍ ጠቅላላ ምርጫ የሚያበቃቸውን የመራጭነት ካርድ ወስደዋል። ምክትል አፈጉባኤዋ በዛሬው ዕለት በሚኖሩበት አካባቢ በሚገኝ የምርጫ ጣቢያ በመገኘት ነው የመራጭነት ካርዳቸውን የወሰዱት። ካርዳቸውን ከወሰዱ በኋላ ባስተላለፉት መልዕክት ምርጫ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ዋነኛ መገለጫ መሆኑን ገልጸዋል። ማንኛውም መራጭ የመምረጥ መብቱን ለመጠቀም መጀመሪያ የመራጭነት ካርድ ሊኖረው እንደሚገባ…

Read More

በአሰሊሶ ክላስተር በ7ኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ

በክላስተሩ 9 ቀበሌዎች /አዲጋ ፈለማ፣ ሁላ ሁሉል ፣አሰሊሶ ፣ጋደንሰር ፣ጎላ አደግ ፣ ቦረን ፣ ገንደ ሪሄ ፣ለገ ሀሬ ፣ ለገ ዶል/ ፓርቲውን የሚወክሉ እጩዎችን ባሰተዋወቁበት መድረክ የድሬደዋ አስተዳደር ምክርቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ በዘንድሮው ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ በአስተዳደራችን የተሻለ እውቀት፣የትምህርት ዝግጅት እና የአመራር ብቃት ያላቸውን እጩዎችን ፆታን ባማከለ መልኩ ስነ-ምግባር እና አፈፃፀማቸው በፓርቲው…

Read More

xisbiga barwaaqo ayaa xubnaha xildhibaanada uga qayb gali doona doorashada 7aad ee heer ismaamul iyo heer qaranba u shaaciyay taageerayaashiisa.

Xisbiga barwaaqo ayaa maanta taageerayaashisa u shaaciyay xildhibaanada uga qayb gali doona doorashada 7aad ee dalka iyado dir dhaba sida caadiga ah loo kala qaado labo qaybood oo ay xubnaha xildhibaanadu ku tartamaan. Dagmooyinka magaaladda ee qaybta koobad ayaa waxaa laga soo kala xulay 37 musharrax oo u tartami doona golaha wakiilada shacabka ismaamulka dir…

Read More