Xafiska hawenka,carrurta iyo arrimaha bulshada ee ismamulka diridhaba,ayaa bilabaay dadalada logaga midhalinayo qorshaha shaqo ee100 malmood lagu fulinayo.

Sida lawada ogsonyahay tabobarki dhawaan hogamiinta sare loqabtay ee gunnadkii tabobarka raysal wazaraha dalka dr abiy axmad,ku bixiyay awamir shaqo iyo jihoyin kusalaysan xawli iyo hal abuur sii logadho guul qaybo badan leh,hadaba ismamulka diridhaba oo arrintan ka dulaya,ayaa qorshahan qatay oo xafis walba u qorshaystay sii wax logaga qabto shaqoyinka 100 malmood u qorshaysan…

Read More

Sirni Hojmaataa Miidhaa Dubartootaafi Daa’immanirra Gahu Hatattamaan Ittisuu Dandeessisu Diriirfamuu Biiroon Dhimmoota Dubartoota Daa’immaniifi Hawaasummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Ibse.

Karoora Guyyoota 100 keessatti Biiroon Dhimmoota Dubartoota Daa’immaniifi Hawaasummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Biiroo Dhimmoota Haqaafi Nageenyaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa waliin ta’uun miidhaawwan dubartootaafi daa’immanirra gahaniif hojmaata deebii hatattamaa kennuu dandeessisan diriirsuufi giddugala kenna tajaajila seeraa bilisaa hojiirra oolchuu Hoggantuu Biiroon Dhimmoota Dubartoota Daa’immaniifi Hawaasummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Aadde Lalisee Ahmad Ibsaniiti jiran. Aadde Laliseen giddugalichi…

Read More

በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለመከላከልና ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ተግባራዊ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ::

ቢሮው በ100 ቀናት እቅድ ውስጥ ከፍትህ እና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ጋር በመተባበር በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለመከላከልና ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ነጻ የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ተግባራዊ ማድረጉን የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሌሊሴ አህመድ ገለፁ ። ሴቶች ህጻናት ያለምንም የጥቃት ስጋት እና የተጠናከረ የመረጃ ድጋፍ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ በማስቻል…

Read More

የስፖርት ሜዳዎችን ከኮሪደር ልማቱ ጋር በማስተሳሰር ምቹና ሳቢ የማድረግ ሂደቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ::

የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌደሬሽን ከሳቢት ኢንጅነሪንግ ጋር በመተባበር የሳቢያን ሜዳ አፈር ማልበስ እና ለስፖርታዊ ግጥሚያዎች ምቹና ሳቢ የማድረግ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌደሬሽን የውድድርና ስነ-ስርአት ዋና ሰብሳቢ ወጣት ኤርሚያስ ሀይሉ ገልፀዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጀሀር ሀሳብ አመንጪነት የሜዳ ሙሌት ስራ እንዲሁም ሜዳውን ለመጫወቻ ምቹና ሳቢ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ወጣት…

Read More

የአፍሪካ ቀንድ የወጣቶች ፎረም በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሂዷል::

” ለዘላቂ ሰላም ግንባታ እና የአየር ንብረት ለዉጥ መፍትሔዎች ወጣት መር ጥረቶችን ማበረታታት ” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር አዘጋጅነት የአፍሪካ ቀንድ የወጣቶች ፎረም በዛሬው እለት ተጀምሯል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር ፎረሙ ቀጠናዊ ሰላም ከማምጣት በዘለለ ለድሬዳዋ ወጣቶች እንደ ጥሩ መነሻ ከመሆኑም በላይ ወጣቱ እርስ…

Read More

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ፍትሀዊ፣ ሰላሚዊና ተአማኒነት ያለው እንዲሆን የወጣቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ::

7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሠላማዊ ፣ ዴሞክራሲያዊ ፣ ተዓማኒነትና ቅቡልነት ያለው እንዲሆን የወጣቶች ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርጫፍ ጽ/ቤት የወጣቶች ክንፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሁዲን አብዱረህማን ገልፀዋል። ብልፅግና ፓርቲ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የወጣቱን የመልማትና በነፃነት ሀሳቡን የመግለፅ እንዲሁም የመናገር እድሉን ከፍ በማድረግ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በቁርጠኝነት እየሰራ እንደሚገኝ አቶ ሙሀዲን ጠቁመዋል። አቶ ሙሀዲን አያይዘውም ወጣቶች…

Read More

Xafiiska Caafimaadka ee is Maamulka Diridhaba,ayaa gulo kaso hooyay gaadhsiinta iyo fidiinta dhaanka adeeg bixiinta cafimaadka.

Dr. Tsgeredha Kifle, oo ahaMadaxa Xafiiska Caafimaadka ee ismamulka Diridhaba, ayaa sheegtay in ismamulka laga diwan galiyay nidaamka cafimaadka caaymiska bulshada ee waaxda caafimaadka si loo hubiyo in bulshadu ay yihiin kuwa ka faa’iidaysta adeegyada caafimaadka ee caddaaladda ku salaysaan. Xafiiska,ayaa sheegay inuu qaban doono shaqoyin badan si loo horumariyo adeegyada caafimaadka ee tayada leh,…

Read More

Bulchinsatti Tajaajila Fayyaa Haqaqabeessa Gochuurratti Roga Fayyaatiin Milkaa’inoonni Gurguddaan Galmaa’uun Ibsame.

Jiraattota Bulchinsaa Dirree Dhawaa Roga Inshuraansii Fayyaa Hawaasaatiin fayyadamummaa Jiraattota Bulchinsaa Mirkaneessuurratti Milkaa’inni olaanaan Galmaa’uu Hoggantuun Biiroon Fayyaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Dr. Tsiggeeradaa Kiflee Ibsan. Biirichi Karoora Hojii Guyyoota 100 keessatti Tajaajila Fayyaa Qulqullina qabu Waliin gahuurratti honiilee hedduu hojjechaa jiraachuu kan eeran Dr. Tsiggeeradaa Kiflee kenninsa tajaajila Fayyaa saffisaafi si’ataa ta’e kennuuf hojmaata dijitaalawaa…

Read More

በአስተዳደሩ ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ በማድረግ በጤናው ዘርፍ እምርታ ተመዝግቧል.. የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ

የአስተዳደሩ ነዋሪዎችን በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ፍትሃዊ ጤና አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ እና ሞዴል የጤና ስርዓትን ለመገንባት በጤናው ዘርፍ እምርታ ተመዝግቧል ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጽጌረዳ ክፍሌ አስታወቁ፡፡ ቢሮው በመቶ ቀናት እቅድ ውስጥ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራ መከናወኑን ገልጸው በተለይም የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ ለማድረግ አሰራሮችን ወደ ዲጂታል የመቀየር…

Read More

“ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ፍትህንና ማህበራዊ መስተጋብርን በማረጋገጥ ረገድ ሚናቸው ከፍተኛ ነው”:-የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ ክቡር አቶ አብዲ ሙክታር

ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ፍትህንና ማህበራዊ መስተጋብርን በማረጋገጥ ረገድ ሚናቸው ከፍተኛ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ ክቡር አቶ አብዲ ሙክታር ተናገሩ። በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በአገር በቀል የዳኝነት እና የሽምግልና ስነ-ስርዓትን በተመለከተ ለምክር ቤት አባላት ስልጠና ሰጥቷል። በዚህም በስልጠናው መርሃ-ግብር የተገኙት የተከበሩ አቶ አብዲ ሙክታር ባህላዊ የሽምግልና ስርዓት እና ፍርድ ቤቶች በማህበረሰቡ ዘንድ…

Read More