Bulchinsatti Sochiiftota Kum 2 ta’aniif Liqaan Birrii Miiliyoona 310 kennamuu Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar ibsan..

Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee 11ffaa Bara Hojii 3ffaa waggaa 5ffaa gaggessuu jalqabe irratti Kantiibaan Bulchiinsaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Gabaasa Raawwii Hojii kan Ji’oota jahan darbanii dhiheessaaniin Bulchinsatti Sochiiftota Kum 2 ta’aniif Liqaan Birrii Miiliyoona 310 kennamuu Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar ibsan.. Hojiilee Industirii oomishaa guddisuuf Ji’oottan Jahaan…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 11 ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል::

በጉባኤውም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የምክር ቤቱ 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 11 ኛ መደበኛ ጉባኤ አጀንዳ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የምክር ቤቱን 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 3 ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ፀድቋል ። በጉባኤውም የአስተዳደሩ የአስፈፃሚና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የ 2018 ዓ.ም የ 6 ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በድሬዳዋ…

Read More

“ከኤርትራ ጋር ያለው ቅራኔ የጀመረው ከቀይ ባሕር ጥያቄ በፊት ነው” — ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

******************* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ስላለው ወቅታዊ ግንኙነት ለምክር ቤቱ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው፤ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ችግር መነሻ የቀይ ባሕር ጥያቄ ሳይሆን፣ ኤርትራ ሀገር ሆና ከተመሰረተችበት ጊዜ ጀምሮ የነበረ ታሪካዊ ሂደት መሆኑን ገልጸዋል። በለውጡ ማግስት በሁለቱ ሀገራት መካከል የነበረው የዓመታት ችግር እንዲፈታ መንግሥታቸው ከፍተኛ ጥረት ቢያደርግም፣ ሂደቱ በተፈለገው…

Read More

የቢሊዮን ዶላር ጉዞ፦ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ

*************************** በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተኪ ምርትን ሳይጨምር በኢንዱስትሪው ዘርፍ በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር ኤክስፖርት እንደምታደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪ ዘርፉን ወደ አዲስ ምዕራፍ እያሸጋገረ መሆኑን ገልጸው፤ የኢንዱስትሪዎች የኤክስፖርት ምጣኔ በእጥፍ ማደጉን አመላክተዋል። ከሦስት ዓመት በፊት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ሲጀመር በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ ኢንዱስትሪዎች…

Read More

“በወረዳዎች እየተሰሩ ያሉ የኮሪደር ልማት ስራዎች በአስተዳደር ደረጃ እየተሰራ ያለውን የኮሪደር ልማት ስራ እያፋጠኑ ይገኛሉ”- የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም::

በወረዳዎች እየተሰሩ ያሉ የኮሪደር ልማት ስራዎች በአስተዳደር ደረጃ እየተሰራ ያለውን የኮሪደር ልማት ስራ እያፋጠኑ ይገኛሉ ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም ተናገሩ። በድሬዳዋ አስተዳደር በዘጠኙም የከተማ ወረዳዎች በማህበረሰቡ ድጋፍ እየተተገበሩ ያሉ የኮሪደር ልማት ስራዎች ለከተማዋ ከፍተኛ መነቃቃትን የፈጠረ መሆኑን ኢንጂነር ጀማል ገልፀዋል። የምዕራፍ ሁለት የኮሪደር ልማት ስራ በምዕራፍ አንድ ስራ…

Read More

Pirojektoonni misoomaa fi guddina ariifataa fidan hojiirra ooluu isaanii ifoomeera.

Hojiin misooma koridoorii Magaalaa Diree Dhawaatti eegalame kun fooyya’iinsa daandii, daandii miilaan deemuu, iddoo magariisaa fi hojii ibsaa kan dabalatu ta’uu ibsameera. (Hojiiwwan koridoorii aanaalee keessatti hojjetamaa jiran misooma koridoorii sadarkaa bulchiinsaatti hojjetamaa jiru saffisiisaa akka jiran ibsaniiru. Hojiileen misooma koridoorii aanaalee Bulchiinsa Diree Dhawaa keessatti deeggarsa hawaasaatiin hojjetamaa jiran saffisi misooma koridoorii sadarkaa bulchiinsaatti…

Read More

የዲሞክራሲ ጉዟችን ማሳያ የሆነ የዘንድሮው ምርጫ ካለፈው የተሻለና አካታች ይሆናል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በምክር ቤት ባደረጉት ማብራሪያ፣ የዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሃዊና ሁሉንም ወገን ያካተተ እንዲሆን መንግሥት በከፍተኛ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ምርጫውን በሚመለከት ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያላቸው መልስ “በውጤት እንየው” የሚል መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ሂደቱ በሰላም እንደሚከናወንና በምርጫው የሚሳተፉ የፖለቲካ ኃይሎችም ተጠቃሚ እንደሚሆኑ በልበ ሙሉነት ተናግረዋል። በተለይም ከምርጫው በኋላ የሚመሰረተው ፓርላማ…

Read More

የነዳጅ ቅሸባን በዘላቂነት ለመቆጣጠር የኦቶሜሽን ሥርዓት እየዘረጋን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መንግሥት በነዳጅ ላይ የሚያደርገውን ከፍተኛ ድጎማ አሁንም መቀጠሉን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በምክር ቤት ተገኝተው እንደገለጹት፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዋጋ በየቀኑ ክለሳ ቢደረግበትም፤ ኢትዮጵያ ግን ባለፈው አንድ ዓመት ተኩል ውስጥ የዋጋ ማሻሻያ ያደረገችው ሰባት ጊዜ ብቻ መሆኑን ጠቁመዋል። መንግሥት ይህን ከፍተኛ ድጎማ የሚያደርገው እና ወደብ ካላቸው ሀገራት በታች በሆነ…

Read More

horumarinta kaabayaasha dhaqaale ee magaaladu waa mid magaalada kor u qaadaysa bilicdeeda iyo waliba casrinimadeedaba.

injineer jamaal ibraahim Madaxa xafiiska maaraynta magaalada dir dhaba. Xafiiska maaraynta kaabayaasha dhaqaalaha iyo bilicda magaaladani dir dhaba ayaa sheegay in qorshaha boqolka maalmood ee uu xafiisku leeyahay culayska lagu saaray sidii loo dadajin laha hawlaha uu xafiisku ka wado magaalada dhexdeeda ee kor loogu qaadayo kaabayaasha dhaqaalaha iyo bilicdaba. Xafiiska ayaa waxaa hoos imaada…

Read More

“የአሁኑ ትውልድ በውይይት ሀገርን መሥራት፣ መገንባት አለበት” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

“ኢትዮጵያዊያን ለዘመናት ጦርነትን ሠርተዋል፤ የአሁኑ ትውልድ ደግሞ በውይይት ሀገርን መሥራት፣ መገንባት አለበት” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አካታች ሀገራዊ ምክክርን በሚመለከት በሰጡት ማብራሪያ፣ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳዎችን መለየቱን እና የተሻለ ሥራም ሲያከናውን መቆየቱን ጠቁመዋል። በቀጣይም በርካቶችን ባካተተ መልኩ አጀንዳዎቹ ላይ ጥልቅ ውይይት በማድረግ ሐሳቦችን እንደሚያቀርብ ይጠበቃል ብለዋል። እስካሁን ባለው ሂደትም ኢትዮጵያዊያን…

Read More