ከ100 በላይ አውሮፕላኖችን የታጠቀው የኢትዮጵያ አየር ኃይል
************ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለውጡ ሲመጣ አንድ ሄሊኮፕተር ብቻ የነበረው የተቀረው መብረር የማይችል አውሮፕላን ነበር፣ ዛሬ ላይ የተለያየ ስምና ተግባር ያላቸው ከ100 በላይ አውሮፕላኖች ባለቤት ሆኗል ሲሉ አስታወቁ፡፡ ለምንድን ነው ተቋም የምንገነባው? የተባለ እንደሆነ ባንዳ ከማቁሰል አያልፍም፤ ዝግጅቱ ግን ምሰሶውን የሚገዳደሩ ኃይሎች ከመጡ ኢትዮጵያን ለማጽናትና ለማስቀጠል…


