ከ100 በላይ አውሮፕላኖችን የታጠቀው የኢትዮጵያ አየር ኃይል

************ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለውጡ ሲመጣ አንድ ሄሊኮፕተር ብቻ የነበረው የተቀረው መብረር የማይችል አውሮፕላን ነበር፣ ዛሬ ላይ የተለያየ ስምና ተግባር ያላቸው ከ100 በላይ አውሮፕላኖች ባለቤት ሆኗል ሲሉ አስታወቁ፡፡ ለምንድን ነው ተቋም የምንገነባው? የተባለ እንደሆነ ባንዳ ከማቁሰል አያልፍም፤ ዝግጅቱ ግን ምሰሶውን የሚገዳደሩ ኃይሎች ከመጡ ኢትዮጵያን ለማጽናትና ለማስቀጠል…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፓርላማ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ማጠቃለያ – ክፍል 2

የሰላም ጉዳይ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰላም እጦት እንድንኖር ካደረጉን እና ካልተላቀቅንባቸው ምክንያቶች መካከል አንደኛው ከጥንት የተጠባነው ልዩነቶችን በሃይል ብቻ የመፍታት ልምምድ ነው። ሁለተኛው ደግሞ አሁንም ከጥንት የመጣ የባንዳነት ልምምድ ሲሆን ሶስተኛው የጠላቶቻችን ኢትዮጵያ ካደገች የሚል ያልተቋረጠ ስጋት ነው። ኢትዮጵያን የማጽናት ጉዞ በኢኮኖሚ፣ በተቋማት ግንባታ የማድረግ አቅማችንን የምናሳድገው ኢትዮጵያን የሚያጸኑ ምሶሶዎችን መጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ነው። ለአብነትም የኢትዮጵያ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 11 ኛ መደበኛ ጉባኤውን በአሁን ሰዓት እያካሄደ ይገኛል::

በጉባኤውም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የምክር ቤቱ 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 11 ኛ መደበኛ ጉባኤ አጀንዳዎችን ማፅደቅ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የምክር ቤቱን 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 3 ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ተወያይቶ ማፅደቅ ፣ የአስተዳደሩ የአስፈፃሚና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የ 2018 ዓ.ም የ 6 ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት…

Read More

ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተነሱ ጥያቄዎች

ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ከምክር ቤት አባላት ጥያቄዎች እየቀረቡላቸው ይገኛል። ከተነሱት ዋና ዋና ጥያቄዎች መካከል፦ ሰላምና ጸጥታ፦ በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ የጸጥታ ስጋቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ባለፉት 6 ወራት ምን ተሰራ? ተፈናቃዮች፦ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እና ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተከናወኑ ተግባራት ምን ደረጃ ላይ ይገኛሉ? ተሃድሶ፦ የቀድሞ ታጣቂዎችን ወደ ማህበረሰቡ…

Read More

የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሪፎርም ስኬቶች፦ ከማክሮ ኢኮኖሚ መረጋጋት እስከ ዕዳ ጫና መቀነስ

************************************* የኢትዮጵያ መንግሥት የጀመራቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች (Economic Reform) ተጨባጭ ውጤቶችን እያስመዘገቡ ይገኛሉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል። በዋናነት ሦስት ግቦችን አንግቦ የተነሳው ይህ ሪፎርም፣ በሁሉም መመዘኛዎች ስኬታማነቱን እያረጋገጠ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። የሪፎርሙ ዋና ዋና ግቦች እና ስኬቶችም፦ የማክሮ ኢኮኖሚ መረጋጋት፦ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚታዩ አለመረጋጋቶችን በማስተካከል ጤናማ የኢኮኖሚ ሥርዓት መፍጠር። የኢኮኖሚ ዘርፎችን ማብዛት፦…

Read More

ለልጆቻችን የምናወርሰው ታላቅ የጥበብ እና የእውቀት መሠረት የሆነ ዩኒቨርሲቲ በሚቀጥለው አንድ ዓመት ሥራ ይጀምራል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የነገውን ብርቱ ውድድር ለማሸነፍ የዛሬው ዝግጅት ወሳኝ መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ወጣቶችን ለላቀ ስኬት ለማብቃት መንግሥት በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል። ከሀገሪቱ አምስት የዕድገት ምሰሶዎች መካከል አንዱ ቴክኖሎጂ እንዲሆን መደረጉ ለትውልድ የተሰራ ትልቅ ኢንቨስትመንት መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በተለይም በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ረገድ ኢትዮጵያ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ እየከፈተች መሆኗን አብራርተዋል። በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ…

Read More

የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያቀረቧቸው ጥያቄዎች

************ • በብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ የሚደራደሩ ዜጎች የሚታዩበት አሳፋሪ ሁኔታ ይስተዋላል፤ ይህን መሰረታዊ ሁኔታ ለመቀየር እና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር ምን እየተሰራ ይገኛል? • የወጣት ሥራ አጥነትን ለመቅረፍ ምን ያክል ውጤታማ ሥራ እየተሠራ ነው? በዚህ ረገድ ለወጣቶች የተጀመሩ ብድሮች እና ወጣቶችን ወደ ሥራ የሚያሰማሩ ፕሮክቶችን በማካሄድ ረገድ ምን እየተሠራ ነው? • መንግሥት አፈንግጠው ከሚወጡ ጋር ሲደራደር…

Read More

“ብሔራዊ ጥቅም የቡድን መጫወቻ ሊሆን አይገባም:- አምባሳደር ዲና ያነሱት ጥያቄ”

****************************** በዛሬው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሎ፣ የሀገርን ህልውና የሚፈታተን አንድ መራራ እውነት በጥያቄ መልክ ቀርቧል። በብዙ ሀገራት የፖለቲካ ልዩነት ቢኖርም፣ በ”ብሔራዊ ጥቅም” ላይ ግን የማይታለፍ ቀይ መስመር አለ። በኢትዮጵያ ግን… ቁጭቱ፦ መንግሥታት ሲቀያየሩ የማይቀየር ቋሚ እሴት መሆን ሲገባው፣ ብሔራዊ ጥቅማችን ከሥልጣንና ከቡድን ጥቅም ጋር መተሳሰሩ ለሀገር ስጋት ሆኗል። አንዱ እንደ ድል የሚያየውን፣ ሌላው እንደ…

Read More

ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የ110 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ::

ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ለገጠር ፋይናንስና ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል የ110 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የፈረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሺዴ እና በአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የፐብሊክ ዘርፍ ዳይሬክተር ሚስተር ዲደሪክ ዛምቦን ናቸው። የስምምነቱ ዋና ዓላማዎች በጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ዘርፎች ለተሰማሩ ዜጎች የፋይናንስ አቅርቦትን በማመቻቸት በመላ ኢትዮጵያ ዘላቂ የግብርና እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን ማሳደግ…

Read More

Waxaa la sheegay in kor loo qaadi doono fursadaha shaqo abuurka inta lagu gudajiro qorshaha boqolka maalmood ee waxqabadka xafiiska xirfadaha, shaqada iyo teknoolojiyada ee ismaamulkani dir dhaba.

Tababarki ugu danbeeyay ee uu raysul wasaare abiyi axmed (Dr) uu siiyaay masuuliyinta sare ee dalka ayuu ku sheegay in mudo 100 maalmood ah la qabto hawlo lagaga midho dhalinayo himilooyinka uu dalku leeyahay oo ay ugu waawayn yihin kor u qaadka horumarka qaybihiisa kala duwan iyo xaqiijinta ka jawaabidda baahiyaha maamulka suuban gaar ahaan…

Read More