“የመራጮች ምዝገባ ካርድ በመውሰድ በሀገር ጉዳይ መወሰን እንዲሁም የዜግነት ግዴታን መወጣት ይገባል”:- የድሬዳዋ ነዋሪዎች
የመራጮች ምዝገባ ካርድ በመውሰድ በሀገር ጉዳይ መወሰን እንዲሁም የዜግነት ግዴታን መወጣት ይገባል ሲሉ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ተናገሩ። በድሬዳዋ አስተዳደር የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሂደት ተጠናክሮ ቀጥሏል፤ ታዲያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው አገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሂደትን እስከ ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ያራዘመ ሲሆን ይህንን እድል በመጠቀም በተሰጠው ጊዜ “እኛ ነገ የሚመራንን…


