በ 7 ተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት በቢዮአዋሌ ክላስተር ተካሂዷል

ኢትዮጲያን ወደ ተምሳሌት ሀገር በሚል መሪ ሀሳብ የ 2018 ዓ.ም 7 ተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት በቢዮአዋሌ ክላስተር ተካሂዷል። በመርሀ-ግብሩ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ብልፅግና ፓርቲ ያለፍትን የለውጥ አመታት እንደ ሀገር በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበበት መሆኑን ተናግረዋል ። ከዚህ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ የመራጭነት ካርድ ወሰዱ

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ ለሚካሄደው አገር አቀፍ ጠቅላላ ምርጫ የሚያበቃቸውን የመራጭነት ካርድ ወስደዋል። ምክትል አፈጉባኤዋ በዛሬው ዕለት በሚኖሩበት አካባቢ በሚገኝ የምርጫ ጣቢያ በመገኘት ነው የመራጭነት ካርዳቸውን የወሰዱት። ካርዳቸውን ከወሰዱ በኋላ ባስተላለፉት መልዕክት ምርጫ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ዋነኛ መገለጫ መሆኑን ገልጸዋል። ማንኛውም መራጭ የመምረጥ መብቱን ለመጠቀም መጀመሪያ የመራጭነት ካርድ ሊኖረው እንደሚገባ…

Read More

በአሰሊሶ ክላስተር በ7ኛው ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ

በክላስተሩ 9 ቀበሌዎች /አዲጋ ፈለማ፣ ሁላ ሁሉል ፣አሰሊሶ ፣ጋደንሰር ፣ጎላ አደግ ፣ ቦረን ፣ ገንደ ሪሄ ፣ለገ ሀሬ ፣ ለገ ዶል/ ፓርቲውን የሚወክሉ እጩዎችን ባሰተዋወቁበት መድረክ የድሬደዋ አስተዳደር ምክርቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ በዘንድሮው ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ በአስተዳደራችን የተሻለ እውቀት፣የትምህርት ዝግጅት እና የአመራር ብቃት ያላቸውን እጩዎችን ፆታን ባማከለ መልኩ ስነ-ምግባር እና አፈፃፀማቸው በፓርቲው…

Read More

ብልፅግና ፓርቲን በመወከል ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ ዕጩዎች ከህዝብ ጋር የትውውቅ መድረክ በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሄደ::

በድሬዳዋ አስተዳደር በ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጪዎችን ይፋ አድርጓል የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በመርሃ ግብሩ እንደተናገሩት በባለፉት ዓመታት ድሬዳዋ የሰላም ተምሳሌት ሆና እንድትቀጥል በአብሮነት በፍቅር ተባብሮ በመስራት ከፍ ብላ እንድትታይ ላደረጉት ተሳትፎ ለህዝቡ ምስጋና አቅርበዋል። በዛሬው እለትም ብልጽግና ፓርቲ ለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ለአስተዳደሩ ምክር ቤት 37 እና 1የፌደራል…

Read More

በህገ-ወጥ መንገድ ነዳጅ በሚሸጡ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባ ተገለፀ ።

በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ በነዳጅ አቅርቦት ላይ በሀገራችን ብሎም በአስተዳደራችን እጥረት ተስተውሏል፤ ከዚህም የነዳጅ እጥረት ጋር ተያይዞ የአስተዳደሩን ነዋሪዎች ያነጋገርናቸው ሲሆን አሁን ላይ በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ጦርነት ጋር ተያይዞ በአስተዳደሩ የነዳጅ እጥረት መከሰቱን ተናግረዋል። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የነዳጅ እጥረት ቢከሰትም ነገር ግን በአንዳንድ ነዳጅ ማደያዎች አሁንም ድረስ ነዳጅ እየተሸጠ መሆኑን ተናግረው በቂ ነዳጅ…

Read More

በሀገራችን የመጣውን ለውጥ ለማስቀጠል ሁሉም ዜጋ የበኩሉን መወጣት እንደሚገባ ተገለፀ።

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መሪነት የተደረጉ የለውጥ ሪፎርሞች በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣታቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች ገለጹ። በድሬዳዋ ከለውጥ ማግስት ጀምሮ የተሰሩ የልማት ስራዎች የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ እና የከተማዋን ገፅታ የቀየሩ ስራዎች የተሰሩ መሆናቸውን ያነሱት የአስተዳደር ነዋሪዎች ድሬዳዋ ላይ በአጭር ጊዜ ውስጥ አዲስ የፖለቲካ ለውጥ መምጣቱ ብሩህ ተስፋን እንዳሳየ…

Read More

ፍትሃዊ የነዳጅ ስርጭትና ግብይት እንዲኖር ለማድረግ የቁጥጥርና ክትትል ስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥል መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ተናገሩ

ከወቅታዊ አለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ጋር ተያይዞ በመካከለኛው ምስራቅ ላይ የተፈጠረው ቀውስ ያስከተለውን ጫና ለመቀነስና መንግስት በድጎማ የሚያቀርበውን ነዳጅ ፍትሃዊና ህጋዊ በሆነ መልኩ ለማሰራጨት በአስተዳደሩ ከሚገኙ የነዳጅ ማደያ ባለቤቶች እና ካንፓኒዎች ጋር የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የአስተዳደሩ ክቡር ም/ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም እንደሚገባ፣ የነዳጅ ማደያዎች ነዳጅን ለሚፈለገው ዓላማ ብቻ…

Read More

ኢትዮጵያ ውስጥ የመንግስት ምስረታ በምርጫ ብቻ ሊሆን እንደሚገባ አንዳንድ የድሬዳዋ ኗዋሪዎች ተናገሩ። በሰላማዊ መንገድ የመንቀሳቀስ ዓላማ የሌላቸውና በውጭ ሀገራት የሙገኙ አፍራሽ ኃይሎች ከውጪ ሀገር እየነዙ ያሉትን የውሸት ወሬዎች እንደማይቀበሉም አስታውቀዋል።

የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ካነጋገራቸው ነዎሪዎች መካከል ኑሯቸውን በከባድ መኪና አሽከርካሪነት የሚመሩት አቶ ወርቅነህ ድሬዳዋ ላይ ከምሽቱ ስምንት ሰዓት እንኳ ብትመጣ በሰላም መንቀሳቀስ ተችላለህ ። በእጅህ ኖረህ ያየኸውን ሰላም ከውጪ ሆነው እንዲበጠብጡ አልፈቀውድም ፤ ሌሎችም እንዳይፈቅዱ አበረታታለሁ ብለዋል ፡፡ ሌላው የድሬዳዋ ኗሪ በበኩላቸው በውጪ ሀገር ሆነው እኛን ወክለው ሊናገሩ አይችሉም ፤ ስለእኛ ለመናገር…

Read More

ህብረተሰብ የመራጭነት ካርድን በመውሰድ የዜግነት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ገለጹ

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዴሞክራሲ ስርዓት ለማፅናትና ሀገራዊ የመግባባት ዴሞክራሲን ለመትከል መሠረት የሚጣልበት በመሆኑ ሁሉም ዜጋ ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ እሙን ነዉ። በዛሬው እለት የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የጋዜጠኞች ቡድን ተዘዋውሮ ያነጋገራቸው ምርጫ ካርድ የወሰዱ የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ህብረተሰብ የመራጭነት ካርድን በመውሰድ የዜግነት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል። ህብረተሰቡ በተሰጠው ዲሞክራሲያዊ መደላደል ተጠቅሞ ይበጀኛል ያለውን የፖለቲካ…

Read More