Hariiroon Naannoolee Ollaa Cimsuun Nageenyaa Waaraa Mirkaneessuufi Guddina Biyyattii Itti Fufsiisuudhaaf Murteessaa Ta’uun Ibsame.

Manni Marii Federeeshinii Itoophiyaa Federeeshiniin Waltajjii Marii Ijaarsa Duudhaa Nageenyaafi Hariiroo Mootummoota Naannoolee Ollaa Itoophiyaa Bahaa Cimsuu Bulchinsaa Dirree Dhawaatti Gaggeesse. Kaayyoon Waltajjii Kanaa Hariiroo Naannoolee Bahaa Itoophiyaa Cimsuu akka ta’e kan eeran Afay’iin Manager Marii Federeeshinii Itoophiyaa Aadde Zahra Umuud waltajjicha haasaan yommuu bananitti Manni marichaa waltajjii Hariiroo Naannoolee ollaa Kanneen Baha Itoophiyaatti argaman…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የጎዳና ተዳዳሪነት እና ለምኖ አዳሪነት ነባራዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከድሬዳዋ አስተዳደር የፍትህ እና ፀጥታ ህግ ጉዳዮች ቢሮ እንዲሁም ከሲነርጂ ፎር ኮሚኒቲ ዴቨሎፕመንት ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር የጎዳና ተዳዳሪነት እና ለምኖ አዳሪነት ነባራዊ ሁኔታን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት እና ከአጋር አካላት ጋር በዛሬው እለት ውይይት ተካሂዷል ። በሀገራችን የሚስተዋለውን የጎዳና ተዳዳሪነት እንዲሁም ለምኖ አዳሪነት ችግርን ለመፍታት መንግስት…

Read More

ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) አምባሳደር ተደርገው ተሾሙ

የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ (ዶር) በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግሥቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸው ተገልጿል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል።

Read More

በበጎ ፍቃድ ስራዎች አቅመ ደካማ ወገኖችን ማገዝ እርስ በእርስ የመተሳሰብ ባህልን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያሳድገው ተጠቆመ

በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት እንዲሁም ወይዘሪት ናፍቆት ድሬ 2017 ዓ.ም ተወዳዳሪዎች ከወረዳ 7 ወጣት አደረጃጀቶች ጋር በመተባበር ማዕድ የማጋራት ፕሮግራም አካሄዱ። በመርሀ ግብሩ የተገኙት የወረዳ 7 ወጣት እና ስፖርት ማስተባበሪያ ኃላፊ ወጣት ዳንኤል ተመስገን በክረምት በጎ ፍቃድ ለአቅመ ደካማ ወገኖች ማእድ የማጋራት እንዲሁም የአልባሳት ስጦታዎች እንደተበረከተ ገልፀው፤ በበጎ ፍቃድ ስራዎች አቅመ ደካማ…

Read More

የተጉ እናቶች ልጆቻቸውን ለውጤት እንዳበቁ የተጉ ሠራተኞች ሕዳሴን ለፍጻሜ አብቅተውታል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “የኩስመና ታሪክ ማብቂያ” በሚል ርዕስ ባደረጉት የጉባ ላይ ወግ፤ የተጉ እናቶች ልጆቻቸውን ለውጤት እንዳበቁ የተጉ ሠራተኞች ደሞ ሕዳሴን ለፍጻሜ አብቅተውታል ብለዋል። የስራ ክትትል እና በጥዋት መነሳት የስኬት ቁልፍ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በሕመም ሆነ በድካም ሳይበገሩ በማለዳ ነቅተው ወገባቸውን አስረው ቤታቸውን የሚያቀኑትን እናቶች እንደማሳያ አንስተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ አንድን ነገር ለመጨረስ…

Read More

የጳጉሜ ቀናት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ስያሜዎች ታስበው ይውላሉ፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

የ2017 ዓ.ም አምስቱ የጳጉሜ ቀናት ስያሜዎችን እና የአከባበር ሁኔታ አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፤ የጳጉሜ ቀናት መታሰብ ዜጎች ለአዲስ ዓመት የግላቸውን መሻት እውን ለማድረግ ሲያቅዱ የመንግስት መነሳሳቶች፣ እቅድ እና አቅጣጫዎችን በእቅዳቸው ውስጥ እንዲያካትቱ ግንዛቤ ለመፍጠር ታስቦ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የተጠናቀቀው የ2017 ዓ.ም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ማጠናቀቅ፣ የኮሪደር ልማት፣…

Read More

“የኮሚዩኒኬሽን እና ሚዲያ ተቋማት የዲጂታል ዘመንን የሚመጥን ስራ ለመስራት ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ ይጠበቅባቸዋል፦” የድሬዳዋ የኮሚዩኒኬሽን ባለሞያዎች

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለህዝብ ግንኙነትና የኮሚዩኒኬሽን ባለሞያዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘመን ተግባቦት ላይ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በዚህም የስልጠናው ተሳታፊዎች ያለንበትን የዲጂታል ዘመን የሚመጥን ስራዎችን ሰርተን በምን መልኩ ለማህበረሰቡ ማቅረብ እንዳለብን ከስልጠናው እውቀቶችን ጨብጠናል በማለት የተናገሩ ሲሆን፤ የኮሚዩኒኬሽን እና ሚዲያ ተቋማት የዲጂታል ዘመንን የሚመጥን ስራ ለመስራት ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ እንደሚገባቸውም…

Read More

ዲጂታል ድሬ የ 5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ::

የዲጂታል ድሬ የ 5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሂዷል ። በሩጫ ውድድሩ ላይም አዲሱ የቼቼ መተግበሪያ አገልግሎት በሩጫ ውድድሩ ላይ ተሳታፊ ለሆኑ አካላትም ተዋውቋል ። የዲጂታል ድሬ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሩን የዕለቱ የክብር እንግዳ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ሀርቢ ቡህ እንዲሁም…

Read More

Ogeeyyiin Komunikeeshiniifi sàbqunnamtii Dhaabbilee seektarootaafi Aanaaler Ogummaa waliigaltee Teeknoolojii Dijitaalaa Ammayaatiin Deeggarame Cimsachuudhaan Odeeffannoo Qulqullinaafi Haqummaa qabu Ummata Biraan Gahuu Akka Qaban Ibsame.

Biiroon Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Qunnamtii Bara Teeknoolojii Dijitaalawaairratti Ogeeyyii Komunikeeshiniifi Sabqunnamtiifi Leenjii Kenne. Teeknoolojiin Dijitaalaa Hojii Waliigalteetiif carraafi gufuu guddaa qabatee dhufuu kan eeran Hogganaan Biiroo Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Buruk Fallaqaa waltajjicharratti haasaa taasisaniin yeroo ammaa kanatti hojii miidiyaafi Komunikeeshinii haala dhugaafi dhara adda baasuun rakkisuun dhihaachuudhaan soba fakkeessuufi…

Read More

Xafiiska Arimaha warfaafinta dawlada ee ismaamulka Diridhaba ayaa waxa uu siinayaa tababaro la xidhiidha xidhiidhka dadwaynaha iyo xirfadlayaasha isgaadhsiinta oo ku saabsan isgaadhsiinta casriga ah .

Madaxa Xafiiska warfaafinta dawlada ee ismaamulka Diridhaba, mudane Brook Feleqe, ayaa sheegay in xirfadlayaasha xidhiidhka dadweynaha iyo isgaadhsiinta ee hay’adaha dawladda iyo qaybaha kala duwan ee dawladda loo baahan yahay in loo dhiso aqoon iyo xirfad si ay u daboolaan baahiyaha xogeed ee dadweynaha, iyadoo kor loo qaadayo aqoontooda iyo xirfadahooda dhinaca Tignoolajiyada casriga ah….

Read More