በ2017 በጀት አመት የሴቶችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ያሳደጉ አበረታች ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ
የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ክንፍ ፅህፈት ቤት በአስተዳደሩ ከሚገኙ 38 ቱም የገጠር ቀበሌዎች ለተውጣጡ የአደረጃጀት ሰብሳቢዎች የ2017 በጀት አመት የስራ አፈፃፀምና የ2018 ዓ.ም እቅድ ኦረንቴሽን መድረክ አካሄደ። በዚህም የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ክንፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ኢፍቱ አህመድ ከዚህ ቀደም መድረኩ በከተማ ከሚገኙ የሴቶች ክንፍ አመራር እና አባላት ጋር መከናወኑን በማስታወስ የገጠሩን ማህበረሰብም…


