Duqa Ismamulka Magalaada diridhaba Mudane Khadir Juhar, ayaa sheegay inay ka mamul ahaan si hagar la’aan ah uga shaqayn doonnan sanadka cusub si loo sugo “nabadda iyo amniga maamulka iyo sidii loo kordhin lahaa loolanka maamulka, kobaca iyo barwaaqada Itoobiyana loo gaarsiin lahaa meel sare”

Maalinta Baqume 1-aad oo ah maalinta loo asteyay dulqaadka iyo adkaysiga ayaa si xamaasad leh looga xusay ismaamulka magaalada Diridhaba taas oo halku dhig loga dhigay “Dal Xoogan oo Aasaas Adag leh”. Duqa magaalada diridhabe Mudane KhadirJuhar, oo goobta munasibada maalinkan ka hadlay ayaa dhambaalkiisa soo gaadhsiiyay, isagoo u rajeeyay in ay bulshadu maalintan wanaagsan…

Read More

Kabajja Biyyattii Mirkaneessuurratti Cichoominaan Hojjechuu Kan Barbaachisu Ta’uun Ibsame.

Guyyaa Cichoominaa Jedhamuun kan kabajamaa jiru Ayyaanni Qaammee 1 Bulchinsaa Dirree Dhawaatti bifa Miidhagaan Kabajamee Oole. Kabajamoo Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar Saganticharratti argamuun Ergaa baga geessanii yommuu dabarsanitti Itoophiyaa daandii Ofii hordofuun imala guddinaafi misoomaa isii mirkaneeffachaa jiraachuu eeranii akka addunyaattis dinagdeefi birmadummaa isii eeggachuudhaan seenaa addaa galmeessuu jiraachuu ibsan. Kabaja ayyaana…

Read More

ጳጉሜ 2 የህብር ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር በአካል ብቃት እንቅስቃሴና በእግር ጉዞ መርሀግብር ተከበረ ።

የጳጉሜን ወር ቀናትን በተለያዩ ስያሜዎች በመሰየም በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየተከበረ እንደሚገኝ ይታወቃል። ጳጉሜን 2 የህብር ቀን ምክንያት በማድረግ የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የእግር ጉዞ ተካሄዷል። በአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና በእግር ጉዞ መርሀግብሩ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አርቢ ቡህ ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈውበታል ። ደማቅ ከነበረው የአካል ብቃት እንቅሰቃሴ በመቀጠል መነሻውን…

Read More

Waloomina Miidhagina Itoophiyaatiif!”

Bulchinsa Dirree Dhawaatti Ayyaanni Qaammee 2 ,Guyyaa Waloomaa jedhamuun beekamu Hoteela B-Capitalitti Bifa miidhagaan kabajamaa jira. Siena Kbaja Ayyaanichaarratti Kabajamoo AKantibaa Itti Aanaa Obbo Harbii Buuhfi Afayaa’ii Itti Aantuu Kab. Aadde Kariimaa Alii dabalatee aanga’oonni olaanoon bulchinsaa, Abbootii Amantaa, Abbootii Gadaa ,Ugaazonnifi keessummoonni hedduun kan argamaniiti yommuu ta’a, bal’ina Oduu kanaaf odeeffannoowwan jiran hordofnee kan…

Read More

ጷግሜ 2 የህብር ቀን በድምቀት እየተከበረ ነዉ

ጷግሜ 2 የህብር ቀን ህብረብሔራዊ አንድነትን በሚያጠናክሩ ልዩ ልዩ ሁነቶች በአስተዳደሩ በድምቀት እየተከበረ ነዉ ህብረብሔራዊነትን ማዕከል ያደረገ ወንድማማች እና እህትማማችነትን፤የመደጋገፍ የመረዳዳት እሴቶችን በሚጠናክሩ ሰው ተኮር የሆኑ ተግባራት፣ የፓናል ውይይት በማከናወን በአስተዳደሩ በድምቀት እየተከበረ ነዉ በፓናል የውይይት መድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ ፣ምክትል አፈጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች…

Read More

ታላቁ ህዳሴ ግድብ ተጠናቆ ለመመረቅ በተዘጋጀበት ጊዜ “የጽናት ቀን” ማከብራችን ደስታችንን እጥፍ ድርብ ያደርገዋል ሲሉ የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ

ጳጉሜ አንድ የፅናት ቀን “ፅኑ መሠረት፤ ብርቱ ሀገር ” በሚል መሪ ሃሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር በወታደራዊ ትርኢቶች እና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ኢትዮጵያ ሀገራችን ሉዓላዊነቷ ተጠብቆ እንዲትቆይ የአባቶቻችን ፅናት እንዲሁም ጀግናው መከላከያ ሰራዊት እና የጠቅላላው የሰላምና ጸጥታ አካላት አስተዋጽኦ እጅግ ከፍተኛ እንደሆነ የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱሰላም አህመድ በመግለፅ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በዓሉን…

Read More

የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት የ 2018 ዓ.ም አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ የማዕድ ማጋራት አካሄደ

የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ተሳትፎውን በማጠናከር በተለያዩ ዘርፎች በተለይም በአካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ፣ በጤና ፣ በትምህርት ፣ በሰብአዊ አገልግሎት ድጋፍ ፣ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ ፣ በሀገር ገፅታ ግንባታ እና በሌሎችም ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በገንዘብ እንዲሁም ደግሞ በቁሳቁስ በመሳተፍ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል ። የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት የ 2018 ዓ.ም…

Read More

“የአስተዳደሩን ስላምና ጸጥታ ፍጹም አስተማማኝ በማድረግ እንዲሁም የአስተዳደሩን ተወዳዳሪነት በማሳደግ የኢትዮጵያን ዕድገትና ብልጽግና ወደ ከፍታ ለማሻገር በአዲሱ አመትም በርብርብ ይሰራል”

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ጳጉሜ 1 የፅናት ቀን “ጽኑ መሠረት ብርቱ ሀገር” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በድምቀት ተከበረ። በመረሀ ግብሩም የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለጳጉሜ አንድ የፅናት ቀን እንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ ኢትዮጲያ በዓለም ላይ የራሷን መንገድ በመከተል ልማቷንና እድገቷን እያረጋገጠች አዲስ ታሪክ እየፃፈች ያለች ሀገር መሆኗን…

Read More

Baankiin Daldalaa Itiyoophiyaa Hawaasa harka Qalleeyyii Aanaa Dirree Dhawaaf deegarsa maddii qooduu gaggeesse.

‎ ‎Baankiin Daldalaa Itiyoophiyaa Dirqamaa fi hawaasummaa isaa cimsuuf Ayyaana Bara haaraa 2018 sababeeffachuun sagantaa maddii nyaataa qooduu gaggeesse. ‎ ‎ ‎Sagantaa kana irratti Daareektarri Baankii Daldalaa Itiyoophiyaa kan damee Dirree Dhawaa Obbo Gezahegn Bekana deggersa haasawa taasisaniin, daakuu daqiiqaa kiiloo 25, zayita nyaataa liitira 5, fi maallaqa Birrii 1300,, walumaa galatti Birrii kuma 6,…

Read More

የሰብሰሀራ አፍሪካ 4 መቶ ከተሞችን በመወከል የሰባት ከተማ ከንቲቦች ድሬዳዋ ከተማ ገቡ

የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ሲሆን ከጉባኤው ጎን ለጎን፤ የጉባኤው ተሳታፊዎች ቀጠናዊ የከንቲቦች ፎረም አባላት የሰብሰሀራ አፍሪካ 4 መቶ ከተሞችን በመወከል የሰባት ከተሞች ከንቲቦች ድሬዳዋ በአየር ንብረት ለውጥ ሊከሰቱ የሚችሉ ጉዳቶችን በመከላከሉ ረገድ እንዲሁም በጎርፍ መከላከል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እና የካርበን ልቀት ስራ ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ለመመልከት ማምሻውን ድሬዳዋ ከተማ…

Read More