ዓለም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በአንድነት የሚቆምበት ጊዜው አሁን ነው፦ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ
ዓለም የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በአንድነት የሚቆምበት ጊዜው አሁን ነው ሲሉ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ገለፁ። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት በአዲስ አበባ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን በመካሄድ ላይ ባለው 2ኛው የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ የምግብ ሥርዓታችን አሁን ከመቼውም በላይ በፈተና ውስጥ ያለ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ አካታች የሆነ የምግብ ሥርዓት ለማረጋገጥ በትብብር መስራት አስፈላጊ…


