የተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤና የጎርፍ ተጋላጭነትን መቀነስ ላይ ትኩረት ያደረገው የSUNCASA ፕሮጀክት ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑ ተገለፀ::

#DGC መጋቢት 17/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣንና በአጋር አካላት ትብብር እየተተገበረ የሚኝው የSUNCASA ፕሮጀክት የአንድ አመት የስራ አፈፃፀም የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተገምግሟል። የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ስራ አስኪያጅ አቶ አብዱ መሀመድ ፕሮጀክቶች በአንድ መህበረሰብ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ታስበው የሚከናወኑ መሆናቸውን ገልፀው የSUNCASA ፕሮጀክት ከጎርፍ ጋር ተያይዞ ያሉ…

Read More

ጻውዒት ጥቆማ ፕረዚደንት ጊዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ

ንመላእ ህዝቢ ትግራይ ከምዝፍለጥ በመሰረት ሕገ መንግስቲ ፈዴሪኢ 62(9)፣ ከምኡውን በመሰረት ስምምዕነት ፕሪቶሪያን ኣብ ክልላት ምእታው ጣልቃ መንግስቲ ፈዴራል ንምድንጋግ ብዝወጸ አዋጅ ቁጽሪ 359/1995 መሠረት፣ ከምኡውን ምምስራት ኣሳታፊ ግዚያዊ ምምሕዳር መንግስቲ ትግራይ ብዝምልከት ዝተደንገገ ናይ ቤት ምኽሪ ሚንስተራት ደንቢ ቁጥር 533/2015 መሠረት ዝቆመ ጊዚያዊ ምምሕዳር ትግራይ ንክልተ ዓመታት ኣብ ስራሕ ምጽንሑ ይፍለጥ። በመሰረት ኣወጅ 359/1995…

Read More

Waxaa Is Maamulka Diridhabe lagu qabtay kulan Wada Tashi Ah Oo Laala Yeshay Xubnaha Ururka Xisbiga Barwaaqo Ee Hay’adaha dawladda.

#DGC Cuur/Magabid/17/2017 Madashan oo halku dhag loga dhigay “Miraha isbaddalka iyo rajada bari ee Magabid”ayayXafiiska Arrimaha Isgaarsiinta Dowladda iyo Xafiiska Horumarinta Magaalooyinka iyo Dhismaha ee ismamulka diridhabe maanta yeshen. Waxaa madasha lagu sharraxay fikrado faahfaahsan oo ay ka mid yihiin shaqo ku salaysan bini’aadamka oo laga qabtay geeddi-socodkii isbaddalka, su’aalaha lagu xaliyay maamul wanaagga, waxtarka…

Read More

Baankiin Daldala Itiyoophiyaa Ramadaanni Tokkummaa fi Gaarummaaf mata duree jedhuun Maddii qoode.

Baankiin Daldala Itiyoophiyaa #DGC 17/2017 Baankiin Daldalaa Itiyoophiyaa Dameen Dirree Dhawaa Ayyaana Dhufaa jiru Kan dhuma Baatii Ramadaanaa jechuuniis Ayyaana Iid Al-Fixiir Sababeefachuun Ramadaanni “Tokkummaa fi Gaarummaaf” mata duree jedhuun hawaasa Galii gad-aanaa qabaniif sagantaa Maddii qooduu gaggaasse. Sagantaa Maddii Qooduu Kan Hawaasa Galii gad-aanaa qaban Kan Aanaalee Magaalaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa saylan irraa Walitti…

Read More

Bangiga Ganacsiga Ee Itoobiya Laantisa diridhabe Ayaa Deeq Raashin Ah Uu qaybiyay Bulshada danyarta Ah Ee Ku dhaqan Magalaada Diridhabe.

#DGC Cuur/Magaabid 16/2017 Baangiga Ganacsiga Ee Itoobiya kasa kaw adeega u bixiyo ee kobaca dhaqaale ee dalka iyo guusha uu ka gaadhayo, marka laga reebo faa’iidada uu helo iyo hawlaha uu u qabto si uu u guto waajibaadkiisa bulsho isaga oo isku duba ridaya shaqaalihiisa, waxa uu xusay in tani ay ka mid tahay kaalmada…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ወጣቶች ክንፍ ከድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን ጋር በመቀናጀት ያዘጋጀው ”በጎነት በሆስፒታል!!” የታመሙ ወገኖችን የመጎብኘትና የድጋፍ መርሀግብር ተካሄደ።

በመርሀ ግብሩ ላይ በመንገድ ትራፊክ አደጋና በተለያዩ ምክንያት በሆስፒታል አልጋ ላሉ ወገኖች የገንዘብ እና አይነት ድጋፍ ተደርጓል። በመርሀግብሩ ላይ በመገኘት ድጋፋን ከተለያዩ እንግዶች ጋር ያስረከቡት በመድረኩ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርጫፍ ፅ/ፈት ቤት አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ደረጃ ፀጋዬ ብልፅግና ሰው ተኮር ፓርቲ ስንል በተጨባጭ በሁሉም መልኩ ከወገናችን ጎን መሆናችንን በማሳየት ነው…

Read More

በአስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች የወጣቶችን ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ናቸዉ ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የወጣቶች ክንፍ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ገዛህኝ አዳርጌ ገለጹ

#DGC መጋቢት 16/2017 በአስተዳደሩ በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት በወጣቶች ክንፍ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ በአቶ ገዛህኝ አዳርጌ የተመራው የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ አባላት፤ እንዲሁም በአስተዳደሩ ከሚገኙ የተለያዩ አደረጃጀቶች የተውጣጡ ወጣቶች እየተሰሩ ያሉ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጓብኝተዋል። በጉብኝት መርሀ ግብሩም በአስተዳደሩ በራስ አቅም እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን የሲቪክ ሴንተር ፣የድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስቴዲየም፣የኢትዮጵያ አየር ሀይል 3ኛ አየር ምድብን፣የኮሪደር…

Read More

በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን መነሻ ማድረግ በተዘጋጀ የ90 ቀናት እቅድ በድሬዳዋ አስተዳደር የውይይት መድረክ ከአመራሮች ጋር በዛሬው እለት ተካሄደ

መድረኩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ አስጀምረውታል። በዚህም ሀገራችን የጀመረችውን የብልፅግና ጉዞ ለማፋጠን በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችንና አቅጣጫዎችን ተረድቶ በቁርጠኝነት መፈፀም እንደሚገባም ከመድረኩ ተገልጿል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:-አገኘሁ ሸዋረጋ

Read More

በድሬዳዋ ከተማ“ አብሮነት ለበጎነት “ በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ማእድ አጋራ

#DGC መጋቢት 16/2017 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ አርአያነቱን ሌሎች የፋይናንስ ተቋማትም ሊከተሉት እንደሚገባቸው ገልጸዋል ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት እና ስኬት እያበረከተ ካለው አስተዋጾና አገልግሎት ባሻገር ከሚያገኘው ትርፍ ላይ እና ሰራተኞቹን በማስተባበር ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ከሚያደርጋቸው ተግባራት መካከከል ይህ በድሬዳዋ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች “አብሮነት ለበጎነት…

Read More

Bitooteessa Bu’aawwan Jijjiiramaafi Abdiiwwan Boruuf!

#DGC Bitootessa 16/2017 Waajjirri Paartii Badhaadhinaa Damee Bulchinsa Dirree Dhawaa Bitooteessa Bu’aawwan Jijjiiramaafi Abdiiwwan Boruuf Mataduree Jedhuun gaggeessitoota Bulchinsa walk-in Marii gaggeesse. Waltajjii marii kana kan jalqabsiisan Kantibaa Itti Aanaafi Hogganaa Biiroo Daldalaa Industiriifi Invastimantii Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh Bu’aawwan waggoottan 7n darban keessatti galmaa’an tarreessanii Baatiin Bitooteessaa ashaaraan boqonnaa Jijjiiramaa guddaan kan…

Read More