የተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤና የጎርፍ ተጋላጭነትን መቀነስ ላይ ትኩረት ያደረገው የSUNCASA ፕሮጀክት ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑ ተገለፀ::
#DGC መጋቢት 17/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣንና በአጋር አካላት ትብብር እየተተገበረ የሚኝው የSUNCASA ፕሮጀክት የአንድ አመት የስራ አፈፃፀም የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተገምግሟል። የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ የደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ስራ አስኪያጅ አቶ አብዱ መሀመድ ፕሮጀክቶች በአንድ መህበረሰብ ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ታስበው የሚከናወኑ መሆናቸውን ገልፀው የSUNCASA ፕሮጀክት ከጎርፍ ጋር ተያይዞ ያሉ…


