በድሬዳዋ የጥምቀት እና ከተራ በዓል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ መከበሩን የአስተዳደሩ ፀጥታ ግብረ ሀይል ገለፀ ::
የድሬደዋ ፀጥታ ግብረ ሀይል እንዳስታወቀዉ ሁሉም ታቦታት ከጥምቀተ ባህር ወደ መንበረ ክብራቸው በፍፁም ሰላምና ድምቀት መመለሳቸውን ገልፆ ለበዓሉ ፍፁም ሰላማዊነትም ምስጋናውን አቅርቧል:: #DGC | 2017 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት በአደባባይ የሚከበረው የጥምቀትና ከተራ በአል ፍፁም ሰላማዊነት አስቀድሞ የበአል ፀጥታ እቅድ በማውጣት ወደ ስራ መግባቱን የገለፀው የአስተዳደሩ ፀጥታ ግብረ ሀይል በጥምቀት ሆነ በከተራ በአል ምንም አይነት የየወንጀል…


