በድሬዳዋ የጥምቀት እና ከተራ በዓል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ መከበሩን የአስተዳደሩ ፀጥታ ግብረ ሀይል ገለፀ ::

የድሬደዋ ፀጥታ ግብረ ሀይል እንዳስታወቀዉ ሁሉም ታቦታት ከጥምቀተ ባህር ወደ መንበረ ክብራቸው በፍፁም ሰላምና ድምቀት መመለሳቸውን ገልፆ ለበዓሉ ፍፁም ሰላማዊነትም ምስጋናውን አቅርቧል:: #DGC | 2017 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት በአደባባይ የሚከበረው የጥምቀትና ከተራ በአል ፍፁም ሰላማዊነት አስቀድሞ የበአል ፀጥታ እቅድ በማውጣት ወደ ስራ መግባቱን የገለፀው የአስተዳደሩ ፀጥታ ግብረ ሀይል በጥምቀት ሆነ በከተራ በአል ምንም አይነት የየወንጀል…

Read More

ድሬ ፖሊስ Ill ጥር 11 .2017 ዓ.ም

ሐሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት የህዝብ ሀብትን መዝብሯል ተብሎ የተጠረጠረን ግለስብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርምራ እያጣራ መሆኑን ፖሊስ ገለፀ ። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት የመንግስት ሀብትን አለአግባብ ከህግና አሰራር ውጭ በሆነ መንገድ ምዝበራ ፈፅሟል ብሎ በተጠረጥረው የድሬዳዋ ከነማ ስፖርት ክለብ የቦክስ አሰልጣኝ የሆነው ኤፍሬም ነጋሽ የተባለ ተጠርጣሪን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ በመጣራት ላይ…

Read More

ድሬ ፖሊስ lll ጥር 11.2017 ዓ.ም

#በድሬዳዋ ከተማ ከሚገኙ አቢያተክርስቲያናት አድባራት በትላንትናዉ ዕለት ጥምቀት ባህር በማደር ስረዓት እምነቱን ከፈፀሙት አስራ አራቱ ታቦታት መሀከል አስራ አንዱ ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መልኩ ከጥምቀተ ባህሩ ወደ መንበረ ክብራቸው በሰላም የተመለሱ ሲሆን በቀጣይ ቀናት በሚኖረው የበዓል አከበባር ስረዓት መሰረት #የቅዱስ ሚካኤል #የእግዚአብሔር አብ#የፊልጶስ ታቦታት በባህረ ጥምቀቱ ቆይታ የሚያደረጉ ሲሆን ። በዛሬው ዕለት ለነበረው በዓል ድምቀትና ፍፁም…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በተሰሩ ጠንካራ ስራዎች ነዋሪው ለረጅም ዓመታት ሲያማርር እና ሲያነሳቸው የነበሩትን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን መፍታት እንደተቻለ ተገለፀ።

በድሬዳዋ አስተዳደር “ከቃል እስከ ባህል” በሚል የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ ማጠቃለያ ኮንፍረንስ እየተካሄደ ይገኛል። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለኮንፍረንሱ ተሳታፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል እሳቤ የብልፅግና ፓርቲ ለህዝብ የገባውን ቃል በተጨባጭ ከመተግበር ባለፈ የኢትዮጵያን ህልም እውን ለማድረግ የህዝብ ፍላጎትና ስሜትን በመረዳት…

Read More

የጥምቀት በዓል በድምቀት እተከብሮ እንዲያልፍ ተገቢዉ ዝግጅት ማጠናቀቁን የድ/ዳ የጸጥታ ግብረ ሀይል አስታወቀ።

የከተራ እና ጥምቀት በዓል በድምቀት ተከብሮ እንዲያልፍ ተገቢዉ ዝግጅት ተደርጎ ወደ ተግባር ምእራፍ መሻገሩን ግብረ ሀይሉ ጨምሮ አስታዉቋል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ሰብሳቢነት የሚመራዉ ድ/ዳ ፀጥታ ግብረሀይል በአሉን አስመልክቶ በአካሄደዉ የዉይይት መድረክ እዳስታወቀዉ በድ/ዳ እንደ አለፉት አመታት ሁሉ የጥምቀት በአል በደመቀና በአማረ መልኩ እንዲከበር ለማስቻል ተገቢዉ ዝግጅት መጠናቀቁን ነዉ ያስታወቀዉ ። የጥምቀት…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ ሀገር መምራት ከጀመረ ወዲህ በሁሉም ዘርፍ በርካታ ድሎች መመዝገባቸው ተገለፀ::

ከቃል እስከ ባህል” በሚል እሳቤ ” የብልፅግና ፓርቲ 2ተኛ መደበኛ የቅድመ ጉባኤ ማጠቃላያ ኮንፍረንስ በድሬዳዋ ተካሄደ። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ከሪማ አሊ እንዲሁም የብልፅግና…

Read More

Sagantaan Goolabbii Koonfiransii Yaa’ii Idilee 2ffaa Paartii Badhaadhinaatiin Dirree Dhawaa gaggeefame.

Sagantaa Waajjirri Paartii Badhaadhina damee Bulchiinsa Dirree Dhawaatiin waltajjiin Goolabbii Koonfiransii Yaa’ii Idilee 2ffaa Paartii Badhaadhinaa Qophesse kana irratti Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaarii fi Ittigaafatamaa Waajjirri Paartii Badhaadhina damee Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf dabalatee Gaggeessonni Mootummaa fi Paartii Kan Sadarkaa gara garaa hirmaan gaggeefameera. Hirmaatota Sagantaa Goolabbii kanaan Baga nagaan…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በተሰሩ ጠንካራ ስራዎች ነዋሪው ለረጅም ዓመታት ሲያማርር እና ሲያነሳቸው የነበሩትን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን መፍታት እንደተቻለ ተገለፀ

በድሬዳዋ አስተዳደር “ከቃል እስከ ባህል” በሚል የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ ማጠቃለያ ኮንፍረንስ ተካሄደ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለኮንፍረንሱ ተሳታፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን በማስተላለፍ፤ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል እሳቤ የብልፅግና ፓርቲ ለህዝብ የገባውን ቃል በተጨባጭ ከመተግበር ባለፈ የኢትዮጵያን ህልም እውን ለማድረግ የህዝብ ፍላጎትና ስሜትን በመረዳት ምላሽ…

Read More

Sagantaan Goolabbii Koonfiransii Yaa’ii Idilee 2ffaa Paartii Badhaadhinaatiin dura Gaggeefamuu eegale.

Sagantaa Waajjirri Paartii Badhaadhina damee Bulchiinsa Dirree Dhawaatiin waltajjiin Goolabbii Koonfiransii Yaa’ii Idilee 2ffaa Paartii Badhaadhinaatiin dura Qophesse kana irratti Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaarii fi Ittigaafatamaa Waajjirri Paartii Badhaadhina damee Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf dabalatee Gaggeessonni Mootummaa fi Paartii Kan Sadarkaa gara garaa hirmaachaati jiru. Sagantaan Goolabbii Koonfiransii Yaa’ii Idilee…

Read More