ከነዳጅ ጋር ተያይዞ ህገ-ወጥ ስራዎችን በሚሰሩ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃዎች እየሰተወሰደ መሆኑ ተገለፀ
የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2017 በጀት ዓመት የ 2 ተኛ ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር ተቋማት ፣ የከተማና ገጠር ወረዳዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በዛሬው እለት መካሄደ የጀመረ ሲሆን ሪፖርቱንም የአስተዳደሩ የፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑት አቶ ሀይለማርያም ዳዲ ያቀረቡ ሲሆን ሪፖርቱንም መነሻ በማድረግ የተለያዩ ሀሳብ አስተያየቶች ተነስተዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር የቅዳሜ እና…


