ሴንትሮ አዩቲ የእርዳታ ድርጅት በኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ድሬዳዋ ገቡ።

የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ፓውላ ኤሪክ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሃርቢ ቡህ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ሀላፊ ገበየሁ ጥላሁን፣ ኮሚሽነር አለሙ መግራ እና የአስተዳደሩ አደጋ ስጋት ኮምሽን ኮምሽነር እንዲሁም የዲያስፖራ ጉዳዮች ጽ/ቤት ሀላፊ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፓውላ ኤሪክ በቀጣይ በድሬዳዋ በሚኖራቸው ቆይታ ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት የሚያደርጉ ሲሆን በግብረሰናይ…

Read More

Bulchinsatti Hojiileen Hirmaannaafi Fayyadamummaa Dargaggootaa Mirkaneessan Heedduun Hojjetamuun Ibsame.

Manni Marii Dargaggootaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Yaa’ii Idilee Isaaf gamaaggama raawwii Karoora Hojii walakkeessa bara 2017 gaggeesse. Komishinarri Komishinii Dargaggoofi Ispoortii Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Khalid Mohammed waltajjicharratti haasaa taasisaniin keessumattuu dargaggoonni hojii tola ooltummaa keessatti hirmaachuun beekumsa, humnaafi ogummaa isaanii ummata isaaniifi guddinaafi badhaadhina biyyasaaniitiif akka gumaachan taasisuurratti akkasumas haaluma walfakkaatan dargaggoonni hojiilee misoomaafi…

Read More

የኢስተርን ዴቨሎፕመንት ኢኒሺቲቭ (EDI)ከላይፍ ኤንድ ፒስ ኢኒስትቲዩት አለም አቀፍ ድርጅት (LPI) ጋር በመተባበር በዘጠኙም ወረዳ አስተዳደሮች ለተወጣጡ ወጣቶ በስራ ክህሎት እና ኢንተርፕሪንረየርሺፕ ስልጠና ሰጠ::

የኢስተርን ዴቨሎፕመንት ኢኒሺቲቭ (EDI)ከላይፍ ኤንድ ፒስ ኢኒስትቲዩት አለም አቀፍ ድርጅት (LPI)ጋር በመተባበር ባለፉትአመታት ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎችን ሲያከናውን የቆየ ሲሆን ድርጅቱ ለወጣቱ የስራ እድል ለመፍጠር በድሬዳዋ አስተዳደር በዘጠኙም ወረዳ አስተዳደሮች ለ 80 ወጣቶችን በስራ ክህሎት እና ኢንተርፕሪንረየርሺፕ ስልጠና ሰቷል፡፡ በስልጠና መድረኩ ማጠቃለያ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢስተርን ዴቨሎፕመንት ኢኒሺየቲቭ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግርማ ቱፋ…

Read More

ባለፍት ጊዜያት ወጣቶችን ተጠቃሚና ተሳታፊ የሚያደርጉ በርካታ ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ::

የድሬዳዋ ወጣቶች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እና የ 2017 ግማሽ ሩብ አመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በዛሬው እለት አካሂዷል ። በዚሁ መድረክ ላይም የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ካሊድ መሀመድ በተለይም በበጎ ፍቃድ ስራዎች ላይ ወጣቶች በስፋት እንዲሳተፍ በማድረግ እውቀታቸውን ፣ ጉልበታቸውን እና ክህሎቶቻውን ለማህበረሰብ እድገት እንዲሁም ለሀገር እድገትና ብልፅግና ያበረክቱ ዘንድም…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት በከተማው ከሚገኙ ባሀለብት አቶ ሰኢዶ ሀሰን ጋር በመተባበር በበጎ ፍቃድ የአረጋውያን ቤት እድሳት ያስገነባውን ቤት አጠናቆ በዛሬው እለት ለባለቤቶቹ አስረክቧል::

በዚህም በርክክብ ስነ-ስርአቱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን በመገኘት ለባለቤቶቹ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት በማስተላለፍ፤ አቅመ ደካማ ወገኖችን በርብርብ ማገዝ ከፍተኛ የሆነ የህሊና እርካታ እንዳለው ገልፀዋል። አቶ ገበየሁ አያይዘውም ቤቱ በጥራትና በፍጥነት ታድሶ መጠናቀቁን ጠቁመው ሁሉም የእርስ በእርስ መረዳዳት ባህልን ማዳበር ይገባል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። ቤት የተገነባላቸው አቅመ ደካማ ወገኖች በበኩላቸው…

Read More

የከተማችን አሽከርካሪዎች አመታዊውን የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በአል ለማክበር ወደ ከተማችን ሚመጡ እንግዶች በጥሩ ስነምግባር እና በተቀመጠው ታሪፍ ብቻ ሊያገለግሉ እንደሚገባ ተጠቆመ።

በአስተዳደሩ ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የመንገድ ደህነነት እና መድህን ፈንድ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ይህነኑ ለመቆጣጠር በሙሉ አቅሙ ባለሙያዎቹን አሰማርቶ እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቋል። የዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር ኢንጅነር ሁሴን ጀማል በከተማ መውጫ ደንገጎ መስመር እንደሁም ትናንት ማምሻ በኢትዮ ጅቡቲ ባቡር ጣቢያ የድሬደዋ ጣቢያ በመገኘት የታሪፍ ቁጥጥር ሂደቱን ተመልክተዋል። ከመልካጀብዱ ፖሊስ ጣቢያ ጋር በመቀናጀት በጣቢያው ለሚገኙ የታክሲ ማህበር አባላት ግንዛቤ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለቁልቢ ገብርኤል አመታዊ የንግስ በአል ድሬዳዋ ለገቡት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የእንኳን ደህና መጡ መልዕት በማስተላለፍ ስጦታ አበርክተውላቸዋል።

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፈረንጆችን የገና በዓል ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመላው ዓለም የፈረንጆችን የገና በዓል ለሚያከብሩ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓሉን ለሚያከብሩ በሙሉ፣ ለኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ወዳጆች፣ የዳያስፖራ ማኅበረሰብ እና የዓለም ቤተሰብ መልካም የገና በዓል እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ ብለዋል። በዓሉ የደስታ፣ የሰላም እና የአንድነት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል።

Read More

በድሬዳዋ እየተሰራ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት የስራ ሂደት የደረሰበትን ደረጃ እስትሪም ኮሚቴው ገመገመ::

በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የተገኙ ሲሆን እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች ላይም ውይይት ተደርጓል። በዚህም ከቬራ ፓስታ እስከ አኳ ኡኖ ያለውን መንገድ ደረጃውን ለማሳደግና በኮሪደር ልማቱ እስታንዳርድ እንዲሰራ አቅጣጫ የተሰጠ ሲሆን የቢውልዲንግ ቀለሞች ላይም ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- ሙሉዓለም ደሴ

Read More