የአንካራው ስምምነት ለቀጠናው ሰላም ትልቅ እፎይታ ነው – የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪው::
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያደረጉት ስምምነት ከሁለቱ ሀገራት ባሻገር ለሌሎች የቀጠናው ሀገራት እና ለቀጠናው ሰላም ትልቅ እፎይታ ነው ሲሉ የአፍሪካ ጉዳዮች ተማራማሪ አቶ ሙሉጌታ ከተማ ይፍሩ ገለፁ፡፡ ተመራማሪው ከኢቢሲ ዶትስትሪም ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የስምምነት ዜናው ግጭቱን ለራሳቸው ተጠቃሚነት ለማዋል ያሰቡ ሀገራትን እና በቀጠናው የሚንቀሳቀሱ የሽብር ቡድኖችን ከዓላማቸው የሚያደናቅፍ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ስምምነቱ ውጤታማ እንዲሆንም ያሉ ችግሮችን እየነቀሱ…


