የድሬዳዋ አሰተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

በመጀመሪያ ለመላዉ የአሰተዳደራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ በዓሉ የሠላም የጤና እና የፍቅር እንድሆንልን እመኛለሁ በአሰተዳደራችን ህዝበ ክርስትያኑ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማብላትና በማጠጣት እንዲሁም የተለመደ የመተዛዘንና የመረዳዳት ባህሉን በመተግበር እንዲያከብር በዚህ አጋጣሚ ለመላዉ የእምነቱ ተከታዮች መልዕክቴን ለማሰተላለፍ እወዳለሁ። በዓሉን የሚያከብረዉ ህዝበ ክርስትያኑን ጨምሮ መላው የአሰተዳደራችን ነዋሪ ሰላምን፣ አብሮነትን፣…

Read More

    የድሬዳዋ አሰተዳደር ክቡር ከንቲባ ያስተላለፉት መልዕክት

    መላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖቼ፤ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ እላለሁ። የክርስትና እምነት ተከታዮች፤ የፍጥረታት የበላይ ሆኖ የተፈጠረውና፤ በጥፋቱ ሞት የተፈረደበት አዳም “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሀለው” የሚል ቃል እንደተገባለትና፤ ጊዜው ሲደርስ ቃሉን ለመፈፀም፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በቤተልሄም መወለዱን በደስታ እያሰቡ፤ የሚያከብሩት በዓል መሆኑን የእምነቱ አስተምህሮ ያስረዳል። እኛም አሁን ባለንበት ዘመን፤ መስራት…

    Read More

      እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!

      በክርስቲያኖች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የዕርቅ መጀመሪያ ተደርጎ ይታሰባል። ከልደቱ በፊት በፈጣሪና በፍጡር፣ በሰማይና በምድር፣ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ታላቅ የጠብ ግድግዳ ተገንብቶ ለብዙ ዘመናት ቆይቷል። የልደት በዓል “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” የሚለው የፈጣሪ ቃል በተግባር መፈጸም የጀመረበት፤ በአምላክና በሰው ልጆች መካከል ዕርቅ የተወጠነባት ዕለት ናት። ይህ በዓል መለያየት የጠፋበት፣ ኅብረትና አንድነት የጸናበት፤ መለኮትና ሥጋ፣…

      Read More

      የምወዳችሁና የማከብራችሁ ክርስቲያን ወገኖቼ፤ የገናን በዓል #እንዴት ለማክበር አሰባችሁ❓

      ሁሌም በዓል ሲደርስ ከቤተሰብና ከወዳጅ ዘመድ ጋር በህብረት ማክበር የብዙዎቻችን ፍላጎትና ደስታ ነው። ልክ እንደ እኛ ይሄ ፍላጎት ኖሯቸው… በበዓል ቀን ህዝባቸውን ለማገልገል ሲሉ በፀጥታና ደህንነት፣ በህክምና፣ በትራንስፖርት፣ በሚዲያ እና ሌሎች ስራዎች ላይ የሚያሳልፉ ወገኖቻችን በርካታ ናቸው። በአቅማችን የበዓል ስጦታ ይዘን፤ ብቻቸውን እንዳልሆኑ፣ ለአገልግሎታቸውም ልዩ ክብርና ምስጋና እንዳለን ብንገልፅላቸው፤ የሚያገኙት ደስታ ልዩ እንደሚሆን አምናለሁ። ለሰላምና…

      Read More

        የሃይማኖት አባቶች ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

        የሃይማኖት አባቶቹ የ2015 ዓ.ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም÷ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የፍቅር እና የትህትና መሠረት በመሆኑ ክርስቲያን ምዕመኑ ርስበርስ በመፋቀር እና በመዋደድ በተግባር ሊተረጉመው ይገባል ሲሉ የሃይማኖት አባቶች አሳስበዋል፡፡ እግዚአብሔር ሰው ሆኖ ወደዚች ምድር መምጣቱ ለሰው ልጅ ያለውን ፍቅር ማሳያ በመሆኑ እኛም እግዚአብሔር ለሰው ልጅ ያሳየውን ፍቅር ማሳየት…

        Read More

          የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የቄራ አገልግሎትን ድርጅትን እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር የፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ስር እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ጎበኘ።

          የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የግማሽ አመት የስራ አፈፃፀምን በተመለከተ በዛሬው የሶስተኛ ቀን ውሎው የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የቄራ አገልግሎትን ድርጅትን እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ስር እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ተመልክተዋል። ምልከታውም ግብረመልስ አተገባበርን በተመለከተ፣ በህዝብ ውክልና መድረክ ከህብረተሰቡ የተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ አሰጣጥን…

          Read More

            የአስተዳደሩ የሲቪክ ሴንተር ግንባታ ፕሮጀክት የሳይት ርክክብ የውል ስምምነት ተፈጸመ፡፡

            በአስተዳደሩ ባለ ብዙ ዘርፍ አገልግሎት ሰጪ የሆነው የሲቪክ ሴንተር ግንባታ ፕሮጀክት በዛሬው እለት ከቻይናው CCECC ጋር የሳይት የውል ስምምነት ርክክብ ተደረገ፡፡ ስምምነቱም በዋናነት የሲቪክ ሴንተር ግንባታ ፕሮጀክት የኢንቴሪየር ዲዛይን ቀሪ ስራዎችን ለመጨረስ በአስተዳደሩ በክብር ምክትል ከንቲባ የውል ስምመነት መፈረሙን ተከትሎ በስምምነቱ መሰረት የሳይት ርክክብ በዛሬው እለት ከቻይናው CCECC ጋር የሳይት የውል ስምምነት ርክክብ መደረጉን የድሬደዋ…

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የፀረ ሙስና ቀንን በፓናል ውይይት አክብረዋል።

              በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19 ጊዜ በሀገራችን ለ18 ጊዜ ”ሙስናን መታገል በተግባር ”በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ ገቢዋች ባለስልጣን አመራሮችና ሰራተኞች በዓሉን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡ የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ከተቋሙ ከስራ ባህሪ በመነሳት ተቋሙ ለሙስና ተጋላጭነቱ ከፍተኛ በመሆኑ ይህን ለመቀነስ በጥሩ ስነ-ምግባር አሰራርን በመዘርጋት የግልጸኝነት እና ተጠያቂነትን በደንበኞች እርካታና ፍታዊነትን ተደራሽነትን…

              Read More

                የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የፀረ ሙስና ቀንን በፓናል ውይይት አክብረዋል።

                በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19 ጊዜ በሀገራችን ለ18 ጊዜ ”ሙስናን መታገል በተግባር ”በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ ገቢዋች ባለስልጣን አመራሮችና ሰራተኞች በዓሉን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡ የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ከተቋሙ ከስራ ባህሪ በመነሳት ተቋሙ ለሙስና ተጋላጭነቱ ከፍተኛ በመሆኑ ይህን ለመቀነስ በጥሩ ስነ-ምግባር አሰራርን በመዘርጋት የግልጸኝነት እና ተጠያቂነትን በደንበኞች እርካታና ፍታዊነትን ተደራሽነትን…

                Read More