የአስተደደሩ ነዋሪዎች በ ሀሰት ፕሮፖጋንዳ መረበሽ እንደሌለበት ተገለፀ።
የድሬደዋ ከንቲባ ከድር ጆሀርና የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ ከቁልቢ ገብርኤል በአል አከባበር ጋር ተያይዞ ያለውን የፀጥታ ጉዳይና በአስተዳደሩ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ለጋዜጠኞች ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር በሰጡት መግለጫ የድሬዳዋ ህብረተሰብ ወደ ከተማችን የቁልቢ ገብሬል የንግስ በአልና የጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድን ሀገራዊ ጥሪን ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት የሚገቡ ዲያስፖራዋችን…


