የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቋል።

    የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አመት 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚና ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት አካላትን እንደገና ለማቋቋምና፣ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ለመወሰን የወጣ አዋጅ፤ የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ፤ እንዲሁም የከተማ ፕላን ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ በመወያየት አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የሚከተሉትን ዕጩዎች 1- አቶ ሻኪር አህመድ፣…

    Read More

      በየደረጃው የሚገኙ የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች፤ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

      በአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና፣ የብልፅግና ጽ/ቤት ኃላፊው አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በተመራው መድረክ፤ የውይይት መነሻ ነጥቦች ቀርበው፤ አካታች አገራዊ ምክክር አስፈላጊነት ላይ እና ሌሎች ወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰፊው ተወያይተዋል። ሀገሪቱን ለማፍረስ በተነሱ የኢትዮጵያ ጠላቶች ላይ በተነሳው ህዝባዊ ማዕበል የመጀመሪያው ምዕራፍ ድል መመዝገቡንና፤ ያለመስዋዕትነት የሚመጣ ሰላም ስለሌለ ኢትዮጵያዊ አንድነቱ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ በውይይቱ ተነስቶ፤ ትኩረት…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 3ኛ የሥራ ዘመን፤ 1ኛ ዓመት 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል።

        ምክር ቤቱ በዛሬው ጉባኤ አጀንዳው፤ የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚና ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት አካላትን እንደገና ለማቋቋምና፣ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ለመወሰን የወጣ አዋጅ፤ የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ መዋቅራዊ ፕላን ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ፤ እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ፕላን ኢኒስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ እንደሚያፀድቅና፤ ሹመት እንደሚሰጥ ይጠበቃል የድሬዳዋ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት ዘግቧል።

        Read More

          የመንግስት ተቋማት ለተገልጋዩ ማህበረሰብ ቀልጣፋ የሆነ አገልግሎት ይሰጡ ዘንድ ዘርፈ-ብዙ ስራዎች በመሰራት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ ።

          በድሬዳዋ አስተዳደር አዲስ መንግስት ከመመስረቱ ጋር ተያይዞ የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ዘርፈ-ቡዙ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል ። ከዚህ ጋር ተያይዞ የመንግስት አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት በተለይም በተገልጋይ ላይ የሚያደርሱትን ጫና ለመቀነስ ፣ የአገልጋይነት መንፈስን የተላበሰ የስነ-ምግባር ችግር የሚስተዋልበትና ለዜጎች አፋጣኝ የሆነ ምላሽ የማይሰጥና ተጠያቂነት ባልሰፈነበት ሁኔታ የደበዘዘውን የሲቪል ሰርቫንትን ገፅታ ለመቀየርና ለማስተካከል ይቻል…

          Read More

            በአስተዳደሩ ካሉት የመንግስት ጤና ተቋማት በሙሉ የማህፀን በር ካንሰር የነፃ ምርመራ አገልግሎት እየተሰጠ እንደሚገኘ ተጠቆመ።

            በሀገራችን ሴቶችን ለከፋ ችግር እያጋለጡ ከሚገኙ በሽታዎች አንዱና በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ ያለውን የካንሰር ዓይነቶች መካከል የማህፀን በር ካንሰር ነው። የካንሰር ህመም በሰውነታችን ውስጥ መከሰት የሚጀምረው ሴሎች ከቁጥጥር ውጪ በሆነ ሁኔታ ማደግ በሚጀምሩበት ወቅት ነው። በዚህም ከቁጥጥር ውጪ በሆነ ህደት አን የነበረው ሴል ከሁለት በላይ በመራባት ብዛት ያላቸው የካንሰር ሴሎችን ወይም ቲዩመር በመፍጠር የካንሰር ህመም መከሰት…

            Read More

              በዋሂል ክላስተር ነዋሪውን ተጠቃሚ የሚያደጉ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለፀ

              የፕሮጀክቶቹ አፈፃፀም ያለበት ደረጃ ጉብኝት ተደርጓል በክላስተሩ በከፍተኛ ወጪ እየተገነቡ ያሉ የመስኖ ልማት እንደዚሁም የችግኝ ጣቢያ ልማትስራዎች የተጎበኙ ሲሆን በቀጣይ በአፋጣኝ ወደስራ ለማስገባት በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ከማህበረሰቡ ጋር ውይይት ተደርጓል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ሱልጣን አልዪ አየተገነቡ ያሉት የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች በአካባቢው ያለውን የነዋሪውን ጥያቄ ምላሽ በመስጠት የአራሶ አደሩን ምርትና…

              Read More

                ጃን ትምህርት ቤት ለጀግናው የሀገራችን መከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መርሀ-ግብር አካሄደ ።

                ጃን ትምህርት ቤት በተለይም በከተማ አስተዳደሩ ላይ የተማረ የሰው ኃይልን ከማፍራት አኳያ ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል ። ትምህርት ቤቱ ከሚሰጣቸው የመማር ማስተማር ተግባራት ባሻገር በተለያዩ ማህበራዊ ስራዎች ብሎም ሀገራዊ የሆኑ ድጋፎች ላይ በንቃት እየተሳተፈ ይገኛል። ለአብነትም በትምህርት ቤቱ ለሚማሩና የመከላከያ ሰራዊት ልጅ ለሆኑ የ 50 % ቅናሽ በማድረግ አጋርነቱን ከማሳየቱም በዘለለ በሀገራችን በተከሰተው ጦርነት…

                Read More

                  Automatenspiele Kostenfrei Durchsetzbar ᐈ Spielautomaten Für nüsse & Ohne Registrierung Aufführen ᐈ Erreichbar Spiele Über Echtgeld

                  Content Einschränkungen As part of Deutschen Online Casinos Wovon Darf Ich Angewandten Besten Echtgeld Spielautomat Einsehen? Somit vermag man jedweder Funktionen, Freispiele ferner Prämie Funktionen des Spielautomaten ausprobieren, exklusive zu diesem zweck echtes Bares hinter aufs spiel setzen. Bestimmen Diese Geldspielautomaten, nachfolgende Diese mit vergnügen zum besten geben unter anderem nachfolgende dahinter Dem Haushaltsplan gefallen….

                  Read More

                    አቢቹ አባ መላ ABICHU ABBAA MALAA የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ፤ በጦር ግንባር ተሰልፈው ሰራዊቱን በመምራት ላስመዘገቡት ድል “አብቹ አባ ቢያ” የሚል የገዳ ስርዓት የጀግንነት ስያሜ መስጠቱን አስታውቋል።

                    ህብረቱ ዛሬ ባካሄደው ጉባዔ፤ በከረዩ አባ ገዳ ላይ ጠላት የፈፀመውን ግድያ በጽኑ በማውገዝ፤ ከአሸባሪው ህወሃት ጋር ህብረት የፈጠረ ማንኛውም አካል የኦሮሞ ጠላት እንደሆነ መወሰኑን አስታውቋል። የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ፀሐፊና የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ፤ የኦሮሞ ህዝብ እንደትናንቱ ሁሉ ዛሬም ከሌሎች ወንድም የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ለሀገር አንድነት የላቀ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ገልፀው፤ “ጠላት ‘ሀገር ፈረሰች’ ብሎ…

                    Read More