የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት በአስተዳደሩ ከሚገኙ ምሁራን ጋር በብልጽግና ፓርቲ ፕሮግራም እና በምሁራን ሁለንተናዊ ሚና ዙሪያ የምክክር መድረክ አካሄደ ::

    ለድሬዳዋ አስተዳደር ምሁራን እና ከፍተኛ የመንግስት ባለሙያዎች የተዘጋጀው የምክክር መድረክ በድሬዳዋ ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ የብልጽግና አለማቀፋዊ ትርጉምና አሌመንቶች አገራት በብልጽግና እንዴት ይለካሉ፣ የብልጽግና ፓርቲ ዋና አላማዎች እና የብልጽግና ፓርቲ ፕሮግራሞች አላማን መሰረት ያደረገ የምክክር መድረክ መሆኑን ገልጸዋል። መድረኩ በሁለት ክፍል የተዘጋጀ ሲሆን የመጀመሪያው ክፍል ስለ ብልጽግና መሰረታዊያን ማለትም ስለ ብልጽግና ቃል አመጣጥና…

    Read More

      ድሬዳዋ በመጀመሪያው የቴኒስ ውድድር ድል ቀናት።

      የኢትዮጵያ ቴኒስ የክልሎች ሻምፒዮና ውድድር ዛሬ በድምቀት ሲጀመር ድሬዳዋ ተጋጣሚያቸውን በማሸነፍ በድል ጀምሯል ፡፡ # በዛሬው ዕለት በተካሄዱት የመክፈቻ ጨዋታዎች በወንዶች ድሬደዋ ከሐረሪ ሁለት የነጠላ አንድ የጥንድ ጨዋታ አድርገው ድሬዳዋ 2 ለ 1 በሆነ አጠቃላይ ውጤት አሸንፏል፡፡ # በወንዶች አዲስአበባ ከደቡብ ሁለት የነጠላ አንድ የጥንድ ጨዋታ ያደረጉ ሲሆን አዲስ አበባ 3 ለ 0 አጠቃላይ ውጤት…

      Read More

        በድሬዳዋ የኢትዮጵያ ቴኒስ ሻምፕዮን ውድድር በዛሬው እለት ተጀመረ።

        የድሬደዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሸን ኮሚሽነር ሻኪር አህመድ ውድድሩን በይፋ ሲከፍቱ እንደተናገሩት የኢትዮያን መሰብሰቢያ የሰላም ፣ የፍቅርና የአብሮነት ከተማ ድሬደዋ ይህ ጨዋታ እንዲህ በደመቀ መልኩ ለማካሄድ ዕድል በማግኘታችን በራሴና በኮሚሽኑ ስም ያለንን አድናቆት መግለጽ እወዳለሁ ብለዋል። ኮቪድ 19 በስፖርቱ ላይ ያሳደረውን ተፅዕኖ ተቋቁሞ የቫይረሱን ስርጭት እየተከላከሉ የኮቪድ 19 ፕሮቶኮልን ጠብቀው ሀገር አቀፍ ውድድር ከጀመሩት አንዱ የኢትዮጵያ…

        Read More

          ሴቶችን ወደ አመራርነት ለማምጣት እቅድ ይዘን እየሰራን ነው፡፡የጤናው ዘርፍም ይህን ያበረታታል፡፡”

          አቶ ዩሱፍ ሰዒድ የጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊና የበሽታ መከላከልና ጤና ማበልፀግ ዋና የስራ ሂደት ሃላፊ በጤና ቢሮና በጤና ተቋማት ላሉና በተለያዩ የስራ ክፍሎች በሃላፊነት እንዲሁም በአስተባባሪነት ለሚሰሩ ሴት ባለሞያዎችና ሰራተኞች የአመራርነት ክህሎት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ስልጠናው በተለይም ባለሞያዎቹና ሰራተኞቹ በሚያገለግሉበት ዘርፍ ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያግዝና ከስራ ባልደረቦቸቸው ጋር በትብብር የመስራት እንዲሁም ስራን የመምራት ክህሎትን እንደሚያዳብርላቸው ሰልጣኞች ገልፀዋል፡፡ የጤናው…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ የህዝብ ግንኙነት የኮሚኒኬሽን እና የሚዲያ ባለሞያዎች ለ6 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ።

            የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያዘጋጀው ስልጠና የሚዲያ ሞኒተሪንግ የህዝብ አስተያየት ጥናት አጀንዳ መቅረፅ የተግባቦት ስትራቴጂ እና ሌሎች ርእሰ ጉዳዮች ላይ ለሰልጣኞች ግንዛቤ ተፈጥሯል ::

            Read More

              ዳያስፖራውን በማህበረሰብ የልማት ስራዎች ይበልጥ ለማሳተፍ በቅንጅትና በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለፀ::

              የድሬ ደዋ አስተዳደር ዳያስፖራ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በመስተዳደሩ በማህበራዊ አገልግሎት ላይ ከሚሰሩ ባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በተካሄደዉ ምክክር ዳያስፖራውን በማህበረሰብ የልማት ስራዎች ይበልጥ ለማሳተፍ በቅንጅትና በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡ የምክክር መድረኩን በንግግር የከፈቱት የድሬ ደዋ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ እንደገለፁት በህብረተሰቡ የልማት ፍላጎት ላይ ያሉ ክፍተቶች እና ችግሮችን በሚገባ በመለየት…

              Read More

                በድሬዳዋ አስተዳደር ለ6ኛው አገራዊ ምርጫ የሶስቱ ምክር ቤት እጩዎች ምልመላ ተጠናቀ።

                በድሬዳዋ አስተዳደር ለ6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ድሬዳዋን ወክለው ለተወካዮች ምክር ቤት የሚመለመሉ እጩዎች፣ ለአስተዳደሩ ምክር ቤት እና ለቀበሌ ምክር ቤት እጩዎች ተመልምለው ቀርበዋል። ለተወካዮች ምክር ቤት፣ ለአስተዳደሩ ምክር ቤትና ለቀበሌ ምክር ቤት የተመለመሉ እጩዎች መስፈርቱን መሰረት በማድረግ ከተማና ገጠርን ባማከለ መልኩ የተመለመሉ ሲሆን ለተወካዮች ምክር ቤት 2 እጩዎች፣ ለከተማ ምክር ቤት 189 እጩዎች እና ለቀበሌ…

                Read More