Dire Dawa Prosperity Party Concludes Conference The Dire Dawa Prosperity Party’s first and foremost Conference concluded.

    Ibrahim Yusuf, Head of the Prosperity Party Office, who launched the program in his opening remarks, said that our country, Ethiopia, is in danger of being threatened by the forces of internal and external forces. “We have to take responsibility,” he said. He added that our party has a concrete function andhe further said that…

    Read More

      የአፍሪካዊያንና የመላው ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ምሳሌ የሆነውን፤ የኢትዮጵያዊያን ጀግኖች የአሸናፊነትና አልበገር ባይነት መንፈስ ለመስበር፤ እንዲሁም ኢትዮጵያን ደካማ፣ የተበታተነችና ሉአላዊነቷን የተነጠቀች ሀገር ለማድረግ፤ አሸባሪው የህወሓት ቡድን እና ጀሌዎቹ ምዕራባውያን ሀገራት ግልፅ ጦርነት ከከፈቱብን ሰንብተዋል።

      መላው የድሬዳዋ ህዝብ እና የአስተዳደራችን አመራሮች፤ እንደ ጀግና አባቶቹ “ተከተሉኝ” ብሎ ኢትዮጵያን ሊያድን ወደ ጦር ሜዳ ያቀናውን መሪያችንን ጥሪ ተቀብለን፤ የምንችል በግንባር ቀሪዎቹ ደጀን ሆነን፤ የአድዋን ድል በመድገም አዲስ ታሪክ ለመስራት፤ ሌት እና ቀን በአንድነት መትጋት ይኖርብናል። እመኑኝ… እኛ ኢትዮጵያዊያን ለሀገራችን የሚጠበቅብንን ዋጋ በመክፈል፤ ታሪክ ከሚያደንቃቸው የጀግና ልጆች መካከል አንዱ ሆነን፤ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን በክብር መዝገብ…

      Read More

        ህዳር 19/2014 ዓ.ም የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ማጠቃለያ ኮንፈረንስ ተካሄደ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር በአይነቱ ልዩ እና የመጀመሪያው የሆነው የብልጽግና ፓርቲ ኮንፈረንስ በህሊና ጸሎት የተጀመረው የዝግጅት ምዕራፍ ማጠቃለያ መድረክ ተካሂዷል። በመክፈቻ ንግግር መርሃ ግብሩን ያስጀመሩት የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከውስጥና ከውጭ የጥፋት ሃይሎች ህልውናዋን የሚፈታተን አደጋ ገጥሟት አሸንፋ ለመውጣት እና አንድነቷን ለማስጠበቅ እና ሊያፈርሷት የተማማሉ ሀይሎችን በዜጎቿ የተባበረ ክንድ አፍርሳና ቀብራ የሀገርን…

        Read More

          #ድሬዳዋ ገንደሁርሶ ቀበሌ ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ አደንዛዥ ዕፅ በቁጥጥር ሥር ዋለ::

          #ካራማራ||-ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ ከፍተኛ መጠን ያለው አደንዛዥ ዕፅ ከተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ኮሚቴ አስታወቀ። የኮሚቴው አባል የሆነው የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የመልካጀብዱ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ኢንስፔክተር ሻንበል ተካልኝ ለኢዜአ እንደተናገሩት÷ አደንዛዥ ዕፁ የተገኘው መልካጀብዱ ልዩ ቦታው ገንደሁርሶ ቀበሌ ከአንድ ግለሰብ ቤት ውስጥ ነው፡፡ በህዝቡ ጥቆማ…

          Read More

            10 ኛው ዙር የፅዳት ዘመቻ በዛሬው እለት ተካሄደ ፡፡

            የድሬዳዋ አስተዳደር ከዚህ ቀደም የምትታወቅበት ውብና ለነዋሪዎቿ ምቹ የሆነች ከተማን ለማድረግ ይቻል ዘንድ በተለይም የለውጥ አመራሩ ቁርጠኛ አቋም ይዞ በየሳምንቱ ቅዳሜ የፅዳት ዘመቻ ቀን አድርጎ በመወሰን ያለማቋረጥ በየሳምንቱ የፅዳት ስራዎችን እያከናወኑ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት በዛሬው እለት የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃርን ጨምሮ ምክትል ከንቲባ አቶ ሐርቢ ቡህ እንዲሁም የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና የመንግስት ሠራተኞች በተገኙበት…

            Read More

              የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች “ተከትለንሃል” በሚል ወደ ጦር ግንባር እየዘመቱ ነው::

              ኅዳር 18/2014 (ዋልታ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና አርቲስቶች “ተከትለንሃል” በሚል መሪ ቃል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ን በመከተል ወደ ጦር ግንባር እየዘመቱ ነው። አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የከተማዋ ነዋሪዎች የአገር ሉአላዊነትን ለማስከበር ወደ ጦር ግንባር ለሚዘምቱ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና አርቲስቶች አሸኛኘት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። በአሸኛኘት መርሃ ግብሩ ላይ የከተማዋ አስተዳደር አመራሮች፣ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ፣ የኪነ…

              Read More

                #በሳምንታዊው “ከተማ አቀፍ የፅዳት ዘመቻ” መርሀግብር፤ 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ሲንፖዚየም የሚካሄድበት ስፍራ ማለትም:- ከሻም ሆቴል (ድሮ ኬላ) እስከ አዲሱ ሃይስኩል ያለው መንገድና አካባቢ ፅዳት ይከናወናል።

                በመሆኑም ነገ ቅዳሜ ህዳር 18/2014 ዓ.ም ከማለዳው 12:00 ጀምሮ፤ ከታች የተዘረዘሩ የአስተዳደሩ መንግስታዊ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች በሙሉ፤ በሠዓቱ በስፍራው ተገኝታችሁ በማፅዳት ኀላፊነታችሁን እንድትወጡ ይሁን። የምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት የከንቲባ ጽ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የትምህርት ቢሮ የግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የኮንስትራክሽንና ቤቶች አስተዳደር ቢሮ የፍትህና ጸጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት…

                Read More

                  ለ 16 ኛው የኢትዮጲያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በአል የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በመሰራት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ ።

                  16 ተኛው የኢትዮጲያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በአል በድሬዳዋ አስተዳደር አዘጋጅነት የፊታችን ህዳር 29 የሚከበር ሲሆን በአስተባባሪነት ደግሞ የኢትዮጲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ነው ። ለዚሁም በአል ይሆን ዘንድም የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር በሚከበረው በአል ላይም ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም ፣ የህዳሴ ግድብ ዋንጫ ለቀጣዩ ክልል ማስረከብ ፣ ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ…

                  Read More

                    የፈጠራ ባለሞያዎችን ሥራ በማበረታታት ጠቃሚ የሆኑ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ውጤቶችን ለማጎልበት እንደሚሰራ ተገለፀ፡፡

                    የድሬዳዋ አስተዳደር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዳይሬክተር የኤኖቪሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስተር ጋር በመተባበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የሳይንስ ክበባት አመራርና ሱፐርቫይዘሮች የፈጠራ ስራን ባህል ለማጎልበት ስራ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል:: በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢንጂነር መሀዲ መሐመድ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ለሁሉለንተናዊ ኢኮኖሚያዊ እድገት ወሳኝ እንደሆነ አውስተው ዘርፉ ለድሬዳዋ እድገት ሊያበረክት…

                    Read More

                      የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ማኔጅመንትና ሰራተኛው ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የስንቅ በማዘጋጀት እና ከደሞዛቸው የገንዘብ ልገሰ አደረጉ::

                      የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ማኔጅመንትና ሰራተኛው ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊት የስንቅ በማዘጋጀት ኘሮግራም ድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ክድር ጁሀር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኑረዲን አብደላና ማኔጅመንት አባላት በኘሮግራሙ ላይ ተገኝተዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የስንቅ ዝግጅት ስነ-ስርአቱ ላይ እንደተናገሩት…

                      Read More