ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚያስታውሱና የሚዘክሩ የተለያዩ መርሀ-ግብሮች በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሄደ ።

    አሸባሪው የህወሃት ቡድን ጥቅምት 24 \ 2013 ዓ.ም በሰሜን እዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክሩ የተለያዩ መርሃ-ግብሮች በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሂደዋል ። በመርሀ ግብሮቹ ላይም ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚያስታውሱና የሚዘክሩ ስራዎች ከመቅረባቸውም ባለፈ የጧፍ ማብራት ስነ-ስርአትም ተካሂዷል ። በዚሁም መርሀ-ግብር ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለአገርም ሆነ ለህዝብ ግድ የሌለውና ኢትዮጵያን…

    Read More

      Jimi Hendrix 5 dragon slot machine Online Position

      Content Features Jimi Hendrix Slot You to definitely Has Review Laws and regulations Of one’s Position It has low volatility, even if, so you’ll found lowest earnings more frequently than the new highest incentives. An element of the bonus element of the slot try triggered because of the meeting three scatters on a single spin….

      Read More

        ዝክረ ሰሜን-እዝ በድሬዳዋ

        የዛሬ አመት ጥቅምት 24/2013 የህወሃት ሽብር ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ሰሜን እዝ ላይ ጥቃት የፈጸመበት ቀን “አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ!” በሚል መሪ ቃል ጧፍ በማብራት ደመቅ ባለ ሁኔታ በድሬዳዋ ታስቦ ውሏል። መርሃግብሩን በሀይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግሌዎች በፀሎትና በቡራኬ ተጀምሯል። በመርሀግብሩ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የህወሃት የሽብር ቡድን ኢትዮጵያን ለማፍረስ የመጨረሻ ያለውን…

        Read More

          Kabajni gootoota Ityoophiyaaf jecha wareegamaniif yaa ta’u – MM Abiy Ahimad

          Muummeen Ministiraa Abiy Ahimad Onkololeessa 24, guyyaa gootoonni Raayyaa Ittisaa Ajeja Kaabaa itti wareegaman sababeeffachuun ergaa dabarsaniiru. Kabajni gootoota Ityoophiyaaf jecha wareegamaniif yaa ta’u jedhan. Ityoophiyaan biyya gootootaati jedhan Muummeen Ministiraa Abiy Ahimad fuula fees buukii isaaniin ergaa dabarsaniin. Ijjoolleen ishee onneen daangaa ishee kan ijaaran,gatii kaaffaluun kabaja kan laataniif, wareegama lakkaawwamee hin dhumneen biyya…

          Read More

            shir jiraa’id oo uu bixiyay madaxa xafiiska warfaafinta iyo arrimaha dawlada ee ismaamulka diri dhabe ayaa wuxu kaga hadlay marxalada uu dalku maraayo.

            madaxa xafiiska mudane isqiyaas taafase ayaa sheegay in codsiga uu dalku leeyahay ee ah in laga badbaadiyo kooxda juntada ah ee dagaalka ku bilaabay 24/02/2013 TI ayuu sheegay in 10 ka subaxnimo ayaa dhamaan shaqaalaha dawlada iyo kuwa rayidkuba ay samayn doonaan barnaamij baroor diiq ah oo ciidinki falkaasi waxshinimada lagula kacay lagu xasuusan soono….

            Read More

              A Statement fromDire Dawa Gov.Communication Affairs Bureau

              The Dire Dawa Administration Government Communication Affairs Bureau Head, Ato Eskias Tafesse made a Statement regarding the current situation in the country. The terrorist TPLF is declaring an open war to destroy Ethiopia and is carrying out a conspiracy to destabilize the country. The Dire Dawa Government Communication Affairs Bureau Head, Eskias Tafesse, said in…

              Read More

                ቴክኒክናሙያ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሰራተኞች እንዲጉም ጥቃቅን እና አነስተኛ አንቀሳቃሾች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሂደዋል።

                በውይይቱ አገራችን ያለችበት ወቅታዊ ችግር ለመመከት ሁሉም ዜጋ በአንድነት ለህለውና ዘመቻው መሰለፍ እንደሚገባው ተገልጿል። ወጣቱ በያለበት በመደራጀት አካባቢውን በንቃት መጠበቅ እንደሚገባው ሃሳብ ተንፀባርቋል።መንግስት ዜጎች ያለውን እውነታ በአግባቡ እንዲረዱ ተከታታይነት ያለው መረጃ ማድረስ እንዳለበት ሃሳብ ተነስቷል። በአጠቃላይ ወቅቱ አገራቸወንን እና ህዝቦቿን አንገት ለማስደፋትና ለማፈራረስ የውስጥ ጠላት ከውጭ ሃይሎች ጋር በማበር አወየተንቀሳቀሱ ያሉበት ጊዜ እንደመሆኑ ለህልውና ዘመቻው…

                Read More

                  ”አልረሳውም ‘እኔም የኢትዮጵያ ሰራዊት ነኝ ”በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች እንዲሁም አመራሮች በተገኙበት በፋይናንስ ህንፃ ከመከላከያ ሰራዊታችን ጎን መሆናቸውን የመንግስት ሰራተኞች ድጋፋቸውን አሳይተዋል።

                  በመርሃ ግብሩም ለመከላከያ ሰራዊታችን የደም ልገሳ ስነ ስርአት ተካሄዶል ዛሬ ከሰአት በኃላ መከላከያ ሰራዊታችን ለመዘከር የጧፍና የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓትም ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ በምድር ባቡር አደባባይ እንደሚካሄድ ተገልፆል። ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም

                  Read More

                    ክብር ኢትዮጵያን ሲሉ ለተሠዉ ጀግኖቻችን!!

                    ኢትዮጵያ የጀግኖች ሀገር ናት፡፡ ልባም ልጆችዋ አጥር ሆነው የጋረዷት፣ ዋጋ ከፍለው ያደመቋት፣ ተቆጥሮ በማያልቅ መሥዋዕትነት ታፍራና ተከብራ የኖረች ሀገር ናት፡፡ የሩቁ ቢዘነጋን እንኳን፣ አምና ጥቅምት 24 ግፍ የተፈጸመባቸው ጀግኖቻችን ታሪክ ፈጽሞ የሚረሳ አይደለም፡፡ እያንዳንዳችን የጀግኖቹ ዕዳ አለብን፡፡ ዛሬ የቆምነው ለእኛ ሲሉ የግፍ ጽዋን በተጎነጩ ጀግኖቻችን አጥንት ላይ ነው፡፡ እነዚያ ብርቅዬ የኢትዮጵያ ልጆች “ከወገኔ በፊት እኔ…

                    Read More