በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሽታ ስርጭት ከመስፋፋቱ ጋር ተያይዞ በበሽታው ለተያዙ ሰዎች የህክምና አገልግሎት መስጠት አዳጋች እየሆነ መምጣቱ ተገለፀ ።
የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በአለም አቀፍም ሆነ በሀገራችን እንዲሁም በአስተዳደራችን ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም ከፍተኛ ጉዳት እንዳያደርስ ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎች በሀገራችንም ሆነ በአስተዳደራችን ሲሰሩ ቢቆይም ከጊዜ ወደ ጊዜ በበሽታው የሚያዙ ፣ በፅኑ የሚታመሙና ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር በፍጥነት እየጨመሩ መጥቷል ። በከተማችን ድሬዳዋ ላይም እስካሁን ድረስ 30.537 ናሙና ተመርምሮ 3.196 ሰዎች በቫይረሱ…


