የደቻቱ ወንዝ ለልማት በማዋል ድሬዳዋን ማልማት ይኖርብናል።

    የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፈጡም ሙስጠፉ። ስድስት ሚሊዮን ብር በሚጠጋ ወጪ የደቻቱ ደረቅ አሸዋ ወንዝ ተፋሰስ የተቀናጀ የአየር ንብረት ለውጥ ማጣጣሚያ ኢኒቬቲቭ የፕሮጀክት ጥናት እየተደረገ ይገኛል፡፡ የፕሮጀክቱ የቤዝ ላይንና የዲዛይ ጥናት ለድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና በየደረጃው ለሚገኙ ባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ እንደተናገሩት የደቻቱ ወንዝ…

    Read More

      7ኛው የብስክሌተኞችና የእግረኞች ቀን መርሀግብር ድሬደዋ ላይ በተለያዩ መርሀ ግብሮች በድምቀት ተከብሯል፡፡

      አሽከርካሪዎችም ሆነ ተሳፋሪዎች ማስክን ባግባቡ መጠቀም እንደሚገባቸው በመርሀግብሩ ተጠቁሟል፡፡ ወር በገባ የመጨረሻው እሁድ ሚከበረው የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችና የእግረኞች ቀን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ባሳተፈ መልኩ ድሬደዋ ላይ ተከብሯል፡፡ በስነ_ስርዕቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት መርሀግብሩ ማህበረሰቡ አማራጭ የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችንና የእግር ጉዞ ባህልን እንዲያጎለብት ገንዛቤን በመፍጠር…

      Read More

        በአስተዳደሩ ከሰሞኑ በተደረገው የመንገድ ለውጥ …….

        ማህበረሰቡ በመንገድ ለውጡ ላይ ያነሳውን ጥያቄ መሰረት በማድረግ የአስተዳደሩ ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሳ ጣሀ ፤የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ፤ በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ ፤ እንደሁም በድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽን የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢኒስፔክተር ይሄነው ሽፈራው ጨምሮ ሌሎች ሚመለከታቸው ባለድርሻዎች በስፍራው ተገኝተው የመንገድ…

        Read More

          ስድስት ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ የደቻቱ ደረቅ አሸዋ ወንዝ ተፋሰስ የተቀናጀ የአየር ንብረት ለውጥ ማጣጣሚያ ኢኒሼቲቭ ፕሮጀክት ጥናት እየተደረገ ይገኛል።

          የፕሮጀክቱ የቤዝ ላይንና የዲዛይን ጥናት ለድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና በየደረጃው ለሚገኙ ባለድርሻ አካላት የማስተዋወቂያ መድረክ በሐረር ከተማ ራስ ሆቴል ተካሂዷል። በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪኃጅ ፅ/ቤት UIIDP /የከተማ የተቀናጀ ተቋማዊ ልማት ፕሮግራም/ ስድስት ሚሊየን ብር በሚጠጋ ድጋፍ በሐሮማያ ዩንቨርሲቲ እየተደረገ የሚገኝው ጥናቱ የአስተዳደሩን የቀጣይ መቶና ሁለት መቶ አመታት ሁኔታ ትንበያ ላይ የተመሰረተ እንደሆነ በመስተዋወቂያ መድረኩ…

          Read More

            የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በአከባቢው ያሉ የማህበረሰብ አገልግሎቶችን በማጠናከር የተለያዩ ችግር ፈቺ ምርምሮችን ማከናወኑን ቀጥሏል፡፡

            ዩኒቨርሲቲው ከድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ጋር በመሆን በተለይም ህብረተሰቡ የውሃ አቅርቦትን የሚያገኙባቸውን መንገዶች ጥናት በማድረግ ማህበረሰቡ በአቅራቢያው ውሃ የሚያገኙበትን መንገድ ጥናት ለማካሄድ የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ በውሉ መሰረትም የቦኖ ውሃ በድሬዳዋ በተለምዶ ገንደ ተስፋ ለገኦዳ ሰፈር ይሰራሉ በውል መፈራረሙ ስነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ም/ፕሬዚዳንትና የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር ሰለሞን ዘሪሁን እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው ለአስተዳደሩ…

            Read More

              በአስተዳደራችን የኮሮና ስርጭት እጅግ አሳሳቢ ከመሆኑም በላይ በሳምንቱ የ8 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡

              ከድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የኮቪድ – ወረርሽኝ ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ የተዘጋጀ መግለጫ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅታዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ ቀደም ሲል ወረርሽኙን ለመከላከል የወጣውን መመሪያ ቁጥር 30/2013 ዓ/ም በመላ ሀገሪቱ ከመጋቢት 20/2013 ዓ/ም ጀምሮ እንዲተገበርና በመመሪያው የተጠቀሱ የመከላከል ተግባራትን በሚተላለፍ ላይ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን የኮሮና ስርጭት እጅግ አሳሳቢ በሆነበት በአስተዳደራችንም…

              Read More

                በድሬ ደዋ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

                በዚህ ቅስቀሳ ስነስርዓት ላይ የብልፅግና ፓርቲ አባል የመንግስት ሰራተኞች የድጋፍ እና የቅስቀሳ ስነስርአት በከተማዋ የተለያዩ አቅጣጫዎች አካሄደዋል፡፡ በቅስቀሳው ላይ የድሬደዋ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ ፓርቲው በድሬ ደዋ እድገት ላይ እንቅፋት የሆነውን ቻርተር ማሻሻል፣ በከተማው ከአማርኛ ቋንቋ በተጨማሪ የአፋን ኦሮሞ እና ሶማሊኛ ቋንቋ የስራ ቋንቋ ለማድረግ በትኩረት እንደሚሰሩ ተናግረዋል ፡፡

                Read More

                  ድሬደዋ ዳግም ሁሉ የሚወዳትና የሚናፍቃት ከተማ ሆና ቀጥላለች!

                  ድሬደዋና አሁናዊ ሰላሟ ከአንድ መቶ ሀያ አመታት በላይ የተሻገር እድሜ ያላት የበርሀዋ ንግስት የፍቅር ከተማ የሆነችው ድሬደዋ ካለፉት ሁለት አመታት በፊት ሰላሟ ከሷ ርቆ የሰላም አየሯ በረብሻ ግጭት ተቀይሮ ወትሮ ምድርና አፈሯ የተመቻቸው ነዋሪዎቿ ህልፈተ ህይወት የሚሰማበት አካላቸው የሚጎድልበት ለዘመናት በላባቸው ያፈሩት ንብረት ወደ ዶግ አመድነት የሚቀየርበት በሰላም ወተው ሰላም ስለመመለሳቸው እርግጠኛ መሆን ያልቻሉበት የደህንነት…

                  Read More

                    መስተዳደሩ በሴቶችና ህፃናት ላይ እየሰራ ያለው ስራ የሚበረታታ መሆኑን ገለፁ::

                    መስተዳደሩ በሴቶችና ህፃናት ላይ እየሰራ ያለው ስራ የሚበረታታ መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በድሬደዋ ገለፁ ድልጮራ ሆስፒታል የአንድ ማዓከል አገልግሎት፣ የፆታዊ ጥቃት ተጎጂዎች ማገገሚያ፣ የህፃናት ማቆያ እና ለህፃናት ማቆያ እየተሰራ ያለውን ፕሮጄክት ተዘዋዉረው ከጎበኙ ብሃላ መስተዳደሩ በሴቶችና ህፃናት ላይ እየሰራ ያለው ስራ የሚበረታታ መሆኑን ገለፁ። በዚህ ጉብኝት የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሃር እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ…

                    Read More