ለሴት አካል ጉዳተኞች በስርአተ-ምግብ ዙሪያ የተግባር ተኮርና የክህሎት ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ::
የድሬደዋ አስተዳደር የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ኤጀንሲ በአስተዳደሩ ለሚገኙ ለሴት አካል ጉዳተኞች በስነልቦናና የስርአተ ምግብ ዙሪያ የተግባር ተኮር ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር እንደ ሀገር የተቀመጠውን መቀንጨርን በ2030 ዓ.ም ዜሮ መድረስ ተግባርን ተቀብሎ ከመንግስት ተቋማት ከስራ ማስኪያጃ በጀት 2% በመቀነስ እቅዱን ለማሳካት እየሰራ ይገኛል ፡፡ ይህ በእንዲህ እነዳለም በአስተዳደሩ ያሉ 9 ሴክተሮች የተሰጧቸውን ተግባራት እየፈፀሙ ይገኛሉ ይህንንም…


