ለሴት አካል ጉዳተኞች በስርአተ-ምግብ ዙሪያ የተግባር ተኮርና የክህሎት ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ::

    የድሬደዋ አስተዳደር የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳዮች ኤጀንሲ በአስተዳደሩ ለሚገኙ ለሴት አካል ጉዳተኞች በስነልቦናና የስርአተ ምግብ ዙሪያ የተግባር ተኮር ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር እንደ ሀገር የተቀመጠውን መቀንጨርን በ2030 ዓ.ም ዜሮ መድረስ ተግባርን ተቀብሎ ከመንግስት ተቋማት ከስራ ማስኪያጃ በጀት 2% በመቀነስ እቅዱን ለማሳካት እየሰራ ይገኛል ፡፡ ይህ በእንዲህ እነዳለም በአስተዳደሩ ያሉ 9 ሴክተሮች የተሰጧቸውን ተግባራት እየፈፀሙ ይገኛሉ ይህንንም…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ አዲስ ለተቀጠሩት የልማት ጣቢያ ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ::

      በመንግስት ሰራተኞች የስራ ስነ-ምግባር ዙሪያ ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው ላይ በተለያዩ ቀበሌዎች የተመደቡ ሰራኞች ተሳትፈዋል፡፡ በስልጠናው ላይ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት አቶ ኤልያስ አሊዪ የድሬዳዋ አስተዳደር ግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አርሶ አደሩን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንዲጠቀሙ ማስቻል ይጠበቅባችኋልለለበሙያቹ ማህረሰቡን ማገዝ አለባችሁ፡፡በስራችሁ ውጠየት ማስመዝገብ ይኖርባችኋል ብለዋል፡፡ በከፍተኛ የሃላፊነት ስሜት ልማትን ማፋጠን አለብን ሲሉ…

      Read More

        መልዕክተ ድሬ 708

        የምርጫ መመዘኛ ነጥቦችን በጥቂቱ አዘገጋጅ፡ ስንታየው እንግዳ ህይወት በምርጫ የተሞላች ናት፡፡ ከፊት ለፊታችን የተሰደረው ሁሉ የሚረባን ነው ማለት አይቻለም ለዚህም ነው ከአንዱ ሌላውን ከሌላው ደግሞ ሌላ የተሻለውን ለመምረጥ ዙሪያችንን የምናማትረው አንዳንዴ ከትልቁ መጥፎ ትንሹን መጥፎ መምረጥ የሚባለው ምርጫ አንዱ የህይወታችን ክፍል ስለሆነም አይደል፡፡ ከምግብ መርጠን እንበላለን፣ ከልብስ መርጠን እንለብሳለን፣ ማህበራዊ ህይወታችን በጠቅላላ በምርጫ ዙሪያ የሚሽከረከር…

        Read More

          ግድቡን ከደለል ለመታደግ ህብረተሰቡ 100 ቢሊዮን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ::

          ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከደለል ለመታደግ ህብረተሰቡ በአፈር እና ውሃ ጥበቃ ሥራዎች ላይ በመሳተፍ 100 ቢሊዮን ብር የሚገመት ድጋፍ ማድረጉን ሀገር አቀፉ የህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ። “አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት፤ ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ ልማት” በሚል መሪ ሀሳብ ትናንት በአሶሳ ከተማ የተጀመረው አራተኛው ሃገር አቀፍ ተፋሰስ ልማት የተሞክሮ ልውውጥ የምክክር…

          Read More

            Dire Dawa Prosperity Party Office Holds Consultation and Fundraising Forum with Investors

            Speaking on the occasion, Mayor of the Administration, Ahmed Mohamed Buh, said the role of investors is crucial in addition to the commitment of the government and the participation of the people. Head of the Dire Dawa Prosperity Party Office, Mebrate Gebreyes, presented the party’s general objectives, values, political program, economic program, social program and…

            Read More

              Prudent to utilize Innovation for the Nation’s development.

              The Dire Dawa administration has given capacity building training for school science, technology and innovation clubs coordinators and representatives for organizations working in innovation. Giving opening speech, Ato Fuad Suge, Head for Mayor’s office and cabinet affairs, stated that it is prudent to continually build capacity for innovation in order to make possible the development…

              Read More

                በድሬዳዋ አስተዳደር የቀበሌ 02 ብልጽግና ፓርቲ ለተወካዮች፣ ለከተማና ለቀበሌ ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪዎች በማቅረብ ከህብረተሰቡ ጋር የማስተቸትና የውይይት መድረክ አካሄደ።

                የማስተቸትና የውይይት መድረክ የተካሄደው በሁለት መሰብሰቢያ አዳራሽ የቀበሌውን ነዋሪዎች በመክፈል ሲሆን አስተዳደሩን ወክለው በእጩነት የቀረቡ 2 የተወካዮች ም/ቤት እጩዎች፣ 9 ለከተማና 300 ለቀበሌው ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪዎች ቀርበው ህብረተሰቡን የማስተቸት ስራ ተከናውኗል። መድረኩ በቀበሌው ድጋፍ ሰጪ አመራሮችና የፓርቲው አስተባባሪዎች ተካሂዷል። በትላንትናው እለት ተመሳሳይ መድረኮች በ8 ከተማ ቀበሌዎችና በ4 ገጠር ክላስተሮች ተከናውኗል። ምንጭ፦# DD #PP

                Read More

                  ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን # እንደርሳለን!” 5ተኛዉ ሀገር አቀፍ # የእግረኞችና # የብስክሌተኞች ቀን በተለያዩ በድሬደዋ በተለያዩ መርሀግብሮች በድምቀት ተከብሮ ውሏል።

                  በድሬደዋ ከተማ በተካሄደዉ መድረክ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያስተላለፉት በፌደራልትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ት ኃላፊ ወሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት የሞተር አልባ ትራንስፖርትና የእግር ጉዞን ማህበረሰቡ እንደባህል እንዲጠቀም ለማበረታታት በየወሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው መርሀግብር እንደ ድሬደዋ በማህበረሰቡን በመነቃቃት ለውጥ እያመጣ እንዳለ ጠቁመዋል፡፡ በዚሁ በትራንስፖርት ሚኒስትርና ትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትበቅንጅት በሚዘጋጀው መርሀግብር በየወሩ የሳታፊ ቁጥር…

                  Read More

                    የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት በአስተዳደሩ ከሚገኙ ባለሀብቶች ጋር የምክክርና ሀብት የማሰባሰብ መድረክ አካሄደ::

                    ሀገር ከድህነት ቀንበር እንድትወጣና ልማቷ በአስተማማኝ ደረጃ ላይ ደርሶ የዜጎች ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ከመንግስት ቁርጠኛ አመራርና ከህዝቦች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ባሻገር የባለሀብቶች ሚና ከፍተኛ ቦታ የሚይዝ መሆኑን የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ መድረኩን በከፈቱበት ጊዜ ተናግረዋል። የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ የፓርቲውን ጥቅል ዓላማ፣ መለያ ዕሴቶች፣ የፖለቲካ ፕሮግራም፣ የኢኮኖሚ ፕሮግራም፣ ማህበራዊ ፕሮግራም እና…

                    Read More