Meeshaaleen Qulqulinaa Baratoota Shamarraniif deegarsi keename.

    Waldayni Tola Ooltummaa Eneem La Ihitee jedhamu baratoota Ahamarran Mana Barnoota Saabiyaan Lakkoofsa 2 fi Lakkoofsa 3 ttiif meeshaalee qulqulinaan eegatan deegarsa kennan Sirna kana irratti Hoogantuun Biiroo Fayyaa Adde Lamlam Bazaabih akka jedhanitti kennaa Uumamaa kan shamarraniif kenname kan xuraa’aa shamarran ji’atti argan mallatoolee Fayyummaa keessa tokko jedhanii qulqulinaan eeguun murteessaadhaa jedhan. hundeesituu fi…

    Read More

      መልዕክተ ድሬ 702

      ልዩነቶቻችን ውበት እና መብቶቻችን እንጂ የግጭት መንስኤዎች ሊሆኑ አይገባም! ልዩነቶች ከነባራዊ ሁኔታዎቻችን አሊያምከዝንባሌዎቻቻንና ከፍላጎቶቻችን የሚመነጩ የማንነታችን መገለጫዎች ናቸው ፡፡ ከዚህ አንጻር ምንም ዓይነት ልዩነቶች ከተፈጥሯዊ ማንነታችንና ከዕምነታችን ስለሚመነጩ በአስተሳሰብና በተግባራችን ሊገለጡ ይችላሉ ፡፡ እነዚህ ልዩነቶቻችን አንዳንዶቹ ገና ከጠዋቱ ስንወለድ ጀምሮ አብረውን የነበሩ በመሆናቸው ፤ አንዳንዶቹ ደግሞ ከጊዜ በኋላ በመኖር ሂደት አምነገንባቸው የተቀበልናቸው ስለሆኑ ከማንነታችን ጋር…

      Read More

        Strengthening and supporting cooperatives is the basis for ensuring the prosperity of our country

        Ibrahim Yusuf, Head of the Agriculture, Water and Mineral Energy Bureau, welcomed the Dire Dawa administration high level leadership on the forum for the socio-economic benefits of cooperatives. He requested the Dire Dawa administration high level leadership and stakeholders to understand the socio- economic and political benefits of Cooperatives and join hands to contribute their…

        Read More

          መልዕክተ ድሬ 703

          ከተመዘገበው አስገራሚ ድል ምን እንማራለን? አብረን በኖርንባቸው ባለፉት አያሌዓመታት ያካበትናቸው የመቻቻል፣ የአብሮነትና በሀገር ጉዳይ ላይ የአትንኩን ባይነትእሴቶቻችንን በየጊዜው ልናድሳቸውና ለመጪውትውልድ በአደራ ልናሻግራቸው ይገባል፡፡እነዚህና ሌሎችም እሴቶቻችን በፍቅር፣በይቅርታ እና በመደመር የሚገነባውን ጠንካራ አንድነታችንን የበለጠ የማጠናከር ኃይልስላላቸው የአሁኑ ትውልድ ትምህርት ሊወስድባቸው ይገባል፡፡…..ለበለጠ መረጃ ገፅ 3 ያንብቡ መልዕክተ ድሬ7 0 3 ልዩነቶቻችን ውበት እና መብቶቻችን እንጂየግጭት መንስኤዎች ስላልሆኑ ልንጠነቀቅ…

          Read More

            የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥ ተገለፀ።

            ትምህርት ሚኒስቴር በኦን ላይን ሊሰጥ የነበረውን የ2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥ አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ፒ ኤች ዲ) በኦንላይን ለመስጠት የታሰበው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኮሮና ምክኒያት መፈተኛ ታብሌቶች በግዜ ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ባለመቻላቸው ፈተናውን በወረቀት ለመስጠት መወሰኑን ገልፀዋል። በዚህም መሰረት የ2012ዓ.ምሀገር አቀፍ ፈተና ፈተናው የካቲት 29, 2012ዓ.ም…

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 46ኛ መደበኛ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2013 ዓ.ም ማካሄድ የጀመረዉ የም/ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔ የአስተዳደሩን አስፈፃሚ አካላት የ 6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት የአስተዳሩ ከንቲባ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡

              Read More

                The Agency provides Practical orientation and skills training on nutrition for women with disabilities

                The Dire Dawa Administration Labor and Social Affairs Agency has provided practical training on psychology and nutrition to women with disabilities in the administration. The Dire Dawa administration is working to achieve the national level 2030 zero plan on malnutrition by reducing 2% government budget. Meanwhile, the 9 sectors of the administration are carrying out…

                Read More

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባዔ የካቲት 4 ቀን 2013ዓም በቀበሌ 02 በሚገኘው ኢትዮ ጣሊያን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ትልቁ መሰብሰቢያ አደራሽ ያካሂዳል ።በዚሁ መሰረት የተከበራችሁ የምክርቤቱ አባላትና ጥሪ የተደረገላችሁ የክብር እንግዶች በጉባኤው ላይ እንድትገኙ ጥሪ እናስተላልፋለን። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት

                  Read More

                    በድሬዳዋ አስተዳደር የማህበረሰብ አቀፍ የስራ እንቅስቃሴ እና አደረጃጀት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡

                    የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ ጸጥታ እና ህግ ጉዳዬች ቢሮ ሃላፊ አቶ ሙሳ ጠሃ የውይይት መድረኩን በከፈቱበት ወቅት እንደገለጹት በአስተዳደሩ የተጀመሩ የማህበረሰብ አቀፍ አደረጃጀት እና የሮንድ ስራዎች ጥሩ መሆናቸውን ገልጸው እየታዩ የሚገኙ ውስንነቶችን በመቅረፍ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት አሰጣጣችንን ስኬታማ ማድረግ ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ የማህበረሰብ አቀፍ የሮንድ ስራዎችን በተመለከተ ጽሁፍ ያቀረቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

                    Read More

                      ህብረት ስራን ማጠናከርና መደገፍ ለአገራችን ብልጽግና መረጋገጥ መሰረት መሆኑ ተገለጸ

                      በድሬዳዋ አስተዳደር ለከፍተኛ አመራሮች ስለ ህብረት ሥራ ማህበራት በማህበራዊና ኢኮኖሚ ጠቀሜታ በተዘጋጀው የንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የግብርና ውሃ ማዕድን ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በአስተዳደሩ የህብረት ስራ ልማት ውጤታማ ለማድረግ ሁሉም አመራሮችና ባለድርሻ አካላት በመተባበርና በመቀናጀት በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊና በፓለቲካዊ ያለውን ጠቀሜታዎች ያለውን ጠቀሜታ በመረዳት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ጠይቀዋል። የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ…

                      Read More