በድሬዳዋ አስተዳደር በ2014 በጀት ዓመት የተጠናቀቁ ኘሮጀክቶች የምርቃት ስነ ስርዕት እየተካሄደ ነው።

    በትላንትናው ዕለት መካሄድ የጀመረው በ2014 በጀት ዓመትበ1,2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውና በገጠርና በከተማ ተሰርተው የተጠናቀቁ 31 የልማት ፕሮጀክቶች የምርቃት ስነ ስርዓት በዛሬው ዕለትም በገጠር ክላስተር ቀጥሏል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ የተሳተፉ ሉዑካን ቡድን የአስተዳደሩ ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር የመሩ ሲሆን በአሰሊሶ ክላስተርና በለገኦዳ ጉዱንፈታ አነስተኛ መስኖ ፣በሁሉል ሞጆ የግድብና የካናል፣የሀሎ ቡሳና ለጎኦዳ ሚርጋ የመጠጥ ውሃ…

    Read More

      የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ።

      ከንቲባዉ ይህን ያሉት ዛሬ በገጠር ቀበሌዎች በተካሄደዉ የልማት ፕሮጀግቶች ምረቃ መረሃግብር ላይ ነዉ የገጠሩን ህብረተሰብ ምርታማነት በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያግዙ ከ128 ሚሊዮን ብር በላይ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች በአሰተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችና የአከባቢዉ መህበረሰብ በተገኙበት ተመሪቀዋል ። የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፈቲያ አደን እንዲሁም የካቢኔ አባላትን ያካተተው…

      Read More

        የድሬዳዋ ፖሊስ አካዳሚ ያሰለጠናቸውን የፖሊስ መኮንኖችና ከፍተኛ አመራሮች አስመረቀ።

        የድሬዳዋ ፖሊስ በራስ ሙሉ አቅም ለመጀመሪያ ግዜ ነው ከፍተኛና መካከለኛ አመራር መኮንኖችን አሰልጥኖ ያስመረቀው:: በመርህ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጀዋር “ፖሊስነት እውቀት፣እና አቅም ብቻ ሳይሆን ሀገር መውደድን እና ለሀገር መስዋዕትነትን መክፈል የሚያጠቃልል ሙያ መሆኑን ገልፀው ለዚህም አለማ ሁሌም መትጋት ከራስ ጥቅም ይልቅ የህዝብንና የሀገርን ጥቅም ማስቀደም የፖሊስ የሁልጊዜ ስራው ሊሆን…

        Read More

          በበጀት ዓመቱ ከተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችና በገጠር ከተያዙት መካከል በማህበራዊ ዘርፍ የአሰሊሶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ16 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ተገንብቶ የተጠናቀቀ ሲሆን በቀጣይ የትምህርት ዘመን ለክላስተሩ እና በዙርያው ለሚገኘው ማህበረሰብ አገልግሎት የሚሰጠው ይህ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።

          ሌላኛው በዛሬው ዕለት የተመረቀው የአሰሊሶ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ነው። ፕሮጀክቱ ከ 23 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትና ከ6 መቶ በላይ አርሶ አደሮች ከ90 ሄክታር በላይ መሬት እንዲያለሙ የሚያስችል ነው።

          Read More

            Pirojektoota bara baajataa 2014 keessatti xumuramanii fi kanneen baadiyyaatti gaggeeffaman keessaa dameen hawaasummaa Mana barumsaa Sadarkaa Lammaffaa Asellisoo Birrii miiliyoona 16 oliin ijaarame xumuramee eebbifameera

            dabalataaniis kilaastara wahelitti manni barnoota sad.2ffa xumurame eybifame jira Eyba kana irratti namoota xumuramuu piroojagtoota kanaa kessattj gahe ol’aana gumaachaniif beekkomtiin kennamee fi jira Haaluma wafakkaatuunis Pirojektiin Jallisii Xiqqaa Araddaa Asallisotti birrii miiliyoona 23 oliin hojjetame kan qonnaan bultoonni dhibba 6 ol ta’an lafa heektaara 90 ol misoomsuuf dandeessisu eebbifameera.

            Read More

              የአርሶና አርብቶ አደሮችን ኑሮ ከማሻሻል ባሻገር የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው የሁሉል ሞጆ የግድብና የካናል ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል ፡፡ ፕሮጀክቱ ከ6.5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሲሆን 1225 አርሶና አርብቶአደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።

              Read More

                በትላንትናው ዕለት መካሄድ የጀመረው በ2014 በጀት ዓመት የተጠናቀቁ የፕሮጀክት ግንባታዎች ምርቃት በዛሬው ዕለትም በገጠር ክላስተር የምርቃ ስነ ስርዓቱ ቀጥሏል። የሀሎ ቡሳና ለጎኦዳ ሚርጋ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ትልቁና ዋነኛው ሲሆን ከ 50 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሲሆን ከ15 ሺ በላይ አርሶና አርብቶ አደሮችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርገው ይህ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል ፡፡

                Read More