43ኛ ዙር የጽዳት ዘመቻ አገልግሎት በአስተዳደሩ በቀበሌ 07 ጫት ተራ አካባቢ ተካሄደ፡፡

    በዛሬው እለት 43ኛ ዙር የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የፌ.ደ.ራ.ል የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር፣ ዲያስፖራዎች፣ የቀበሌ 07 አስተዳደር አመራሮች ፣ የጽዳት አገልግሎት የሚሰጡ አካላት እና በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል። በጽዳት ዘመቻ ወቅት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡሁ እንደተናገሩት አዲሱ መስተዳደር ከመጣ ጀምሮ በየሳምንቱ በሁለት ምድብ በ9ኙም ቀበሌዎች ተከታታይነት ያለው ሰፊ የጽዳት ዘመቻ…

    Read More

      ፍሌም ኦፍ ፋየር ሚንስተሪ (Flame of Fire Ministry) የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ፡፡

      ድጋፉ በድሬደዋ ከተማ በተለያዩ ቀበሌዎች እናአካባቢዎች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ከድሬደዋ ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ጋር በመሆን ከ1ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት የሚሽን ጂሰስ ኢትዮጵያ ሚንስትሪ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሙኤል አበራ ድጋፉ የተደረገው ፍሌም ኦፍ ፋየር ሚንስተሪ ከአሜሪካ ከመጡ እህትና ወንድሞች በተሰበሰበ የገንዘብ ድጋፍ መሆን ገልጸዋል፡፡ በዛሬው እለትም በቀበሌ 05 አስተዳደር…

      Read More

        በወባ በችኩንጉኒያ ደንጊንና ኮቪድን 19 ላይ ውይይት ተደረገ የወባ በሽታ በሞቃታማ አካባቢዎች በስፋት በሚራቡ ትንኞች የሚከሰት ከዓለማችን ፈታኝ በሽታዎች በቀዳሚነት የሚሰለፍ ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ በርካቶችን በየዓመቱ ለስቃይ የሚዳርገው ይህ በሽታ እንደየወቅቱና አካባቢው እየተፈራረቀ ለመቆጣጠር አስቸጋሪ ሆኖ እንደ ቆየ መረጃዎች ያመለክታሉ።

        ዛሬ በቢ ካፒታል ሆቴል በምክክር መድረኩ ላይ በዋናነት ከተነሱ አጀንዳዎች ውስጥ ወባ፣ ችኩንጉኒያና፣ ደንጊን ከመቆጣጠር አንፃር እንደ ጤና ቢሮ የተሰሩና እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን የጤና ቢሮ ሀላፊዋ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ከጋዜጠኞች ለተነሳላችው ጥያቄ ማብራሪያ ሰተዋል፡፡ ወ/ሮ ለምለም በሰጡት አስተያየት ጤና ቢሮ ከህብረተሰቡ ጋር ብዙ ስራዎችን እየሰራ እንዳለና ከታችኛው አደረጃጀት ድረስ ሰፊ ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀዋል፡፡ በመስከረም፣ በጥቅምት፣…

        Read More

        ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በተለያዩ መርሀ ግብሮች ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡

        በየዓመቱ ህዳር 11 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በዓለም ደረጃ ለ33ኛ፣ በሀገራችን ደግሞ ለ17ኛ ጊዜ ’’ ምቹ እና ሰላማዊ ኢትዮጵያ ለሁሉም ህጻናት!’’ በሚል ሀገራዊ መሪ ቃል በተለያዩ ደማቅ ዝግጅቶች እንደሚከበር የድሬደዋ አስተዳደር ሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ የሴቶች ህጻናት እና ማህበራዊ…

        Read More

          በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሀት ቡድን በተደረሰው የሰላም ስምምነት ዙሪያ ውይይት ተደረገ፡፡

          በዛሬው እለት በኢትዮጵያ መንግስት እና በህውሀት ቡድን በተደረሱት የሰላም ስምምነት ዙሪያ ከሀይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች ፣ኡጋዞች ፣አባገዳዎች እና ከማህበረሰብ አንቂዎች ጋር በከንቲባ ጽ/ቤት አዳራሽ ውይይት ተደረገ፡፡ ውይይቱ በዋናነት በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ከተማ በአፍሪካ ህብረት አሸማጋይነት በተካሄደው የሰላም ስምምነት ዙሪያ በተደረሱት ዋና ዋና የሰላም አጀንዳዎች በሚመለከት ሲሆን ፤በተደረሱትም ስምምነቶች ላይ የጋራ ግንዛቤ ተፈጥሮ ሁሉም የማህበረሰብ…

          Read More

            የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምላሽ እና ማብራሪያ እንዲሰጥባቸው ያሏቸውን ጥያቄዎች እያቀረቡ ነው፡፡

            እስካሁን ባለው ሂደትም እየቀረቡ ያሉ ጥያቄዎች፡- • የሰላም ስምምነቱ ሂደት አንድምት እና ፋይዳ ቢብራራ፤ ከማን ምን ይጠበቃል፤ በህወሓት በኩል ያለው ዝግጁነትስ እንዴት ይገለጻል? • የመልሶ ግንባታ ሥራዎች በጥራት፣ በፍትሐዊነት እና በፍጥነት እንዲከናወኑ የመንግሥት ዝግጁነት ምን ይመስላል? • የሰላም ስምምነቱ ሂደት ያልተዋጠላቸው አካላት ውሳኔዎችን ለመተግበር እንቅፋት አይሆኑም ወይ፤ ከዚህ አኳያ የመንግሥት አቋም ምንድን ነው? • የዜጎች…

            Read More

              እየተከላከለች እየለማች ያለች ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመምከር የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በአሁን ሰአት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል ።

              በመድረኩ ላይም የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ምክትል ሀላፊና የፖለቲካና ርእዮተ አለም ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሻኪር አህመድ ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት አቶ ደረጄ ፀጋዬ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የጥናት ምርምርና የሱፐርቪዥን ዘርፍ ሀላፊ አቶ…

              Read More

              Irreechi Waltajjii Araaraafi Marabbaa; bakka walgeettii Oromoota maraati

              Falaasama dhugeeffannaa Oromoo kan ta’e Irreechi Ayyaana jaalalaaf araaraa, sirna galateeffannaa Waaqa Uumaati. Oromoon Irreecha irratti Waaqa Ganna dukkanaafi dadhabbii baay’ee qabu, Bona gogaa hongeen itti baay’atu dabarsee Birraa abdii qabu Arfaasaa rooba fidee dhufuun isa ga’u galateeffata. Fuulduraaf ammoo milkiin gaarii akka isa qunnamu Waaqa Uumaa waa maraa ta’e kadhata. Sirni galateeffannaafi araraa kun…

              Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የትምህርት ቁሳቁሶችን የማሟላት አቅም ለሌላቸው የአስተዳዳሩ ተማሪዎች የሚውል የደብተር እና ስክሪብቶ ድጋፍ አደረገ።

              የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በአስተዳደሩ የሚገኙ የመንግስት ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል እየሰራ ከሚገኘው ዘርፈ ብዙ ተግባራት ጎንለጎን እንደ ተቋም ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣትም የተለያዩ ስራዎችን እያከናወነ ነፈይገኛል። ቢሮው እየተወጣቸው ማህበራዊ ኃላፊነቶች መካከል አነዱ በቅርቡ በ01 ቀበሌ የተረከበው እና ግንባታውን በማጠናቀቅ ላይ ነፈየሚገኘው የወ/ሮ አሁዶ የመኖሪያ ቤት አንዱ ሲሆን በዛሬው እለት ደግሞ…

              Read More

                የባቡር ኢንዱስትሪውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር አ/ማ ፣ የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ እና የድሬደዋ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ የሦስትዮሽ የጋራ የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡

                የጋራ የስምምነት ሰነድ የፊርማ ስነ-ስርዓት ላይ የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ሼር ካንፓኒ ዋና ስራ አስፋፃሚ ዶ/ር አብዲ ዘነበ እንዳሉት ሶስቱ ተቋማት በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸው የባቡር ኢንደስትሪውን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሳድገው ገልጸዋል፡፡ በተለይም በባቡር ኢንዱስትሪው የሚፈለገውን የሰው ኃይል ከማፍራት አንፃርና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በማስፋት ረገድ ሦስቱ ተቋማት በቅንጅት ለመሥራት መስማማታቸው ከሀገራችን አልፎ ጎረቤት ሀገራትን ተጠቃሚና በማድረግ…

                Read More