የኢትዮጵያውያን ታላቅ የብርታትና ጥንካሬ መገለጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መመረቅን አስመልክቶ የፎቶ አውደርዕይ ተካሄደ
የአንድነት አርማ የሆነው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ በርካታ ህዝብ የሳተፈበት የፎቶ አውደርዕይ በድሬዳዋ በኢትዮ አልያንስ ፍራንሲስ ማዕከል የፎቶ አውደርዕይ ተካሂዷል። የፎቶ አውደ ርዕዩ በዋናነት የተዘጋጀው የአስተዳደሩ ህዝብ በህዳሴ ግድብ ታሪካዊ ተሳትፎውን እና ድጋፍ ለመዘከር ያለመ መርሃ ግብር መሆኑ ተገልጿል። በፎቶው አውደርዕዩም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተገኝተው እንደተናገሩት የኢትዮጲውያን የውል ውጤት…


