“የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡን ዲጂታላይዝ በማድረጉ ረገድ እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ”
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ሀገር አቀፍ የህግ ተርጎሚዎች መድረክ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረትን ጨምሮ ሁሉም የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በዚህም በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተወካይ እና የፋይናንስ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ…


