በድሬዳዋ አስተዳደር “የመደመር ትውልድ ግንባታ ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሀሳብ የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው
“የመደመር ትውልድ ግንባታ ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሀሳብ በወጣቶች እና በሴቶች ክንፍ ስር ለሚገኙ ግንባር ቀደም ወጣቶች ሴቶች የተዘጋጀ የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው። ስልጠናው በዋናነት ሀገሪቱ የጀመረችውን የማንሰራራት ጉዞ በመረዳት የምትመሰል ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ወጣቶች ሴቶች የዚህ ትውልድ አካል በመሆናቸው አቅሞቻቸውን ተጠቅመው በሀገር ግንባታ ሂደት አሻራ እንዲያኖሩ ግንዛቤ ለመፍጠር ነው። በስልጠና መድረኩም ተገኘተው…


