የማህበረሰቡን ችግር ፈቺ የሆኑ ስራዎች በተጠናከረ መልኩ እየተሰሩ እንደሚገኝ ተገለፀ
የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አባላት የ2018 ዓ.ም አንደኛ ሩብ ዓመት ኮንፍረንስ በዛሬው ዕለት አካሄዱ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንደስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አብዲ ሙክታር ባለፉት ሶስት ወራት እንደ ቢሮ ከኢንደስትሪ እና ከቱሪዝም ጋር ተያይዞ ሰፋፊ ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀው፤በተለይም የማህበረሰቡን ችግር ፈቺ የሆኑ ውጤታማ…


