Tababarkan oo ay maamulka sare iyo kuwa dhexe ka socday xafiiska xisbiga barwaaqo ee laantisa dir dhaba ayaa maanta si habsami leh uga socday barmaamijkii subaxii sadexaad.

xoogta loogu magac daray “Dhisidda Adkeysiga Bulshada” ayaa waxaa lagu soo bandhigay oo ka hadlay Professor Jaylan Woli, Guddoomiye ku xigeenka Maamulka iyo Ardeyda ee Jaamacadda Haramaya. Waxaa madasha laga sheegay in hogaanku uu noqdo mid u adkeysan kara caqabadaha jira, kana gudbi kara caqabadaha jira, isla markaana uu u adeego bulshada isagoo caqabadaha u…

Read More

Wafti Uu Hogaaminayo Madaxa Arimaha Xidhiidhka Caalamiga Ah Ee Xisbiga barwaqo Mudane Dr, Biqila Hurisso Ayaa Booqday Mashaariicaha Horumarineed ee Uu Is Maamulku Fulinayo.

Wafdiga ayaa booqday xarunta madaniga ah oo lagu dhisay qarashka maamulka iyo maktabada oo lagu dhisayo dhaqaalaha kasoo xarooda buugaa uu qoray r/w dr abiy axmad. Waxa kale oo ay boqden Warshada Saliida Cunaada ah, iyo goobo kala duwan oo wax soo saarka lagu horumarinayo Waddada. Waxaana halkasi ka hadlay duqa magaalada Diridhabe Mudane Khadir…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር “የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “በሚል መሪ ቃል ለአመራሮች ፣ ለሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዋች እየተሰጠ የሚገኘው የአቅም ግንባታ ስልጠና በከሰዓቱ ውሎ ቀጥሏል።

በዚህም በጠዋቱ መርሀ-ግብር በብልፅግና ፓርቲ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) በቀረበው የስልጠና ሰነድ ላይ ሰልጣኞች በቡድን በመከፋፈል ሰፊ ውይይት አድርገዋል። በስልጠናው ማጠቃለያም በቀጣይ የሚዲያና የኮምኒኬሽን እንዲሁም የህዝብ ግንኙነት ስራዎች እንዴት ማከናወን ይገባል የሚለው ሀሳብ ላይ የብልፅግና ፓርቲ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) ማብራሪያ ሰተው የዛሬው የስልጠና መርሀ…

Read More

በሉሲ አሻራዎች ፈለግ በኢትዮጵያ የተካሄዱ ተልዕኮዎች የተሰኘው መፅሀፍ ፀሀፊ ኬሬይሞንድ ቦንፊይ የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ ከተማ ገባ

የመፅሀፉ ፀሀፊ ድሬዳዋ ከተማ የገቡት በፅሀፉን ለማስመረቅ ሲሆን፤ ማምሻውንም መፅሀፉ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሲስ በድምቀት የሚመረቅ ይሆናል። እንግዶቹ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ በአስተዳደሩ በየደረጃው በሚገኙ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:-ዳዊት መስፍን

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) የተመራው ሉዑክ ቡድን በአስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውሮ ጎብኝቷል

ልዑካን ቡድኑ በአስተዳደሩ ወጪ የተገነባውን የሲቪክ ሴንተር ማዕከልን፣የጋራ የመኖሪያ ቤቶች ከመደመር መጽሀፍት ሽያጭ በተገኝ ገቢ የሚገነባውን የእምርታ ቤተመጽሀፍትን ተመልክተዋል። አማ የምግብ ዘይት ፋብሪካ፣በማምረቻ ሼዶች የመማሪያ መጽሀፍት ህትመት እንዲሁም ለኮሪደር ልማት ግብዓት የሚውሉ ልዩ ልዩ የማምረቻ ሼዶች ጓብኝተዋል። በአስተዳደሩ በባለፉት የለውጥ አመታት ፤በስራ እድል ፈጠራ በቴክኖሎጂ እየተከናወኑ የልማት ስራዎች የአስተዳዳደሩን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ መሠረት የሚጥሉ መሆናቸው…

Read More

የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “

በድሬዳዋ አስተዳደር “የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “በሚል መሪ ቃል ለአመራሮች፣ ለሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ ። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ብልፅግና ፓርቲ በለውጥ ስራዎች ያስመዘገባቸውን በርካታ ውጤቶች በማስተዋወቅ እንዲሁም በንቅናቄ በህዝብ ግኝኙነት ስራ በማጀብ ህብረተሰቡን ለሰላም፣ ለዲሞክራሲና ለልማት በማነሳሳት ረገድ ወሳኝ የሆነ የህዝብ ግኝኙነት ስራ…

Read More

mata-duree jedhuun Gaggeesota, Ogeeyyii Miidiyaa fi Komunikeeshiniif waltajjiin leenjii ijaarsa dandeettii Qophaawe .

Leenjiin kuniis Paartii Badhaadhinaatti Ittigaafatamaa damee Qunnamtii fi Hariiroo Alaa Dr. Biqilaa Burrisaa kan kennamuudba. Waltajjii marii kana irratti Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar dabalatee gaggeessonni ol’aanoon Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan argaman yoo ta’u leenjichiis guyyoota sadiif kan kennamuudha. Waxaa kabilaabmay tababarka kobcinta awooda hogaaminta iyo xirrfadlayaasha isgaadhsiinta oo hal ku dhiigiisu…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር “የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “በሚል መሪ ቃል ለአመራሮች ፣ለሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዋች የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ ።

ስልጠናውንም የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) የሚሰጡ ይሆናል። በስልጠና መድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የመስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ። ስልጠናው በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ለሶሶት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ይሆናል።

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔ አስተላልፏል

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዋች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል ካብኔው በአለም አቀፍ ደረጃ በተለይም በታዳጊ ሀገሮች ከተሞች መሰረታዊ የልማትና የመልካም አስተዳደር ማነቆዎች በዘላቂነት ለመቅረፍ እና ከተሞች ቅድመ ፍላጎትን እና ስርአትን ተከትለው እንዲለሙ የከተሞችን የ30 ዓመት የህዝብ ቁጥር እድገት እና የመሬት አቅርቦት ፍላጎት ትንበያ ታሳቢ በማድረግ የማስፋፊያ ፕላን ወደ ስራ መግባታቸው ጊዜው ከሚጠይቃቸው…

Read More

ኢትዮጵያ እየፈጠረችው ያለው የቴክኖሎጂ አቅም የታየበት ኤክስፖ

ላለፉት ሦስት ቀናት “አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን ለአፍሪካ ብልጽግና እና ትብብር” በሚል መሪ ቃል በአዲስ ኮንቬንሽን ማዕከል የተከናወነው የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ተጠናቋል። ከ15 ሺ በላይ ታዳሚዎች የተሳተፉበት ኤክስፖ ውጤታማ እንደነበር የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሀሚድ ገልፀዋል። በሁነቱ ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ፍሬያማ የፓናል ውይይቶች መካሄዳቸውንም አያይዘው አንስተዋል። የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)…

Read More