/አደንዛዥ እጽን እና ሱሰኝነትን መከላከል የሁሉም ማህበረሰብ ኃላፊነት መሆኑ ተገለፀ::
የድሬ ፍሬዎች በጎ አድራጎት ማህበር ከድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር ለህዳሴ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች አደንዛዥ እጽን እና ሱሰኝነትን መከላከል ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ። በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 06 ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አባስ አሊ በሱስ ምክንያት የሚከሰቱ አደጋዎችን ለመቀነስ እንደነዚህ አይነት ግንዛቤን የሚያዳብሩ ስልጠናዎች ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳላቸው ገልፀዋል። አቶ አባስ አያይዘውም አደንዛዥ…


