direcom

Wareegii Saddexaad ee tababbarka xubnaha xisbiga Barwaaqo ayaa loo qabtay xubnaha xisbiga ee dhammaan hay’adaha kala duwan ee dawlada ee Ismaamulka Dir-Dhaba.

Waxaa tababbarkan hogaaminayay mas’uuliyiinta ugu sareeya ee Xisbiga Barwaaqo ee Ismaamulka Dir-Dhaba, tababbarkan oo hal kudhig looga dhigay “Arragtida dawlad wadarta ahi waa horawmarka waaxaha”. Si xubnaha xisbiga tayadooda feker iyo shaqo looga dhisi lahaa iyo horuwmarka dalka ka socda sidii ay ula socon lahaayeen ayuu tababbarkan ku saabsan yahay. Tababarkani waxa uu diiradda saaraya…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ እንዲሁም የፐብሊክ ሰርቪስ እና የፍትህ ፀጥታ ቢሮ ህብረት የብልፅግና ፓርቲ ሀብረት አባላት የሦስተኛ ዙር ስልጠና መስጠት ተጀመረ።

ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚህ ስልጠና ላይ የቢሮው አባላት “በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ” እንዲሁም “እምቅ አቅማችን ለመዳረሻ ግባችን” በሚል መሪ ቃል ሥር በብዝሃ ዘርፍ ስኬት ላይ ትኩረት አድርገው እየሰለጠኑ ይገኛሉ። የሥልጠናው ዋና ዓላማ የሀገራዊ ማንሠራራትን ግብ ለማሳካት ተቋማዊ ቅንጅትን ለማጠናከር እንዲሁም በብልፅግና ፓርቲ አባላት መካከል የተቀራረበ አመለካከትን መፍጠር መሆኑ ተነስቷል። በስልጠናው ወቅት ተሳታፊዎቹ የመደመር መንግስት…

Read More

በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ ሶስተኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ የ2018 ዓ.ም የመንግስት ሰራተኞች የአባላት ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል ።

በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እምርታ በሚል መሪ ቃል በግብርናና ኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና ለድሬደዋ አስተዳር ለዋናው ኦዲት ቢሮ የመንግስት ሰራተኞች አባል የተዘጋጀ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል ። በስልጠና መድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ ፓርቲያቸው ብልፅግና የሀገራችንን ስብራቶችን ለመጠገን በተለይ በማህበራዊ በፖለቲካዊ በኢኮኖሚያዊ…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ለድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የፓርቲ አባላት እና ሰራተኞች የተዘጋጀው ሶስተኛ ዙር ስልጠና መካሄድ ጀመረ።

“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ለድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የፓርቲ አባላት እና ሰራተኞች የተዘጋጀው ሶስተኛ ዙር ስልጠና መካሄድ ጀምሯል። በስልጠናው መክቻ ላይ የባለስልጣን መስሪያቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሹክሪ አብዱረህማን እንደተናገሩት ስልጠናው በዋነኝነት በግብርናው፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በቱሪዝም እንዲሁም በከተማ ልማት ዘርፎች “በመደመር መንግስት…

Read More

Hojjettoota Mootummaa kan Miseensa Paartii Badhaadhinaaf leenjiin “Ilaalcha mootummaa ida’amuu Bu’aqabeessummaa dameeleef” kennamuu jalqabe.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Hojjettoota Mootummaa kan Miseensa Paartii Badhaadhinaaf leenjiin “Ilaalcha mootummaa ida’amuu Bu’a qabeessummaa dameeleef” mata-duree jedhuun kennamuu jalqabe. Miseensota Paartii Badhaadhinaaf kennamuu kennamuu jalqabe kanaan dhaabbilee dhimmi ilaallatu, Biiroo Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa, fi Waajjira Mana Qopheessaa fi hojigaggeessaa Magaalaa Dirree Dhawaa, Biiroon Dhimma Kommunikeeshinii Miotummaa fi Biiroon Konistiraakshinii fi Mjsooma Manneenii fi…

Read More

Tababarka shaqaalaha rayidka ah ee maamulka Dire Dhabe oo cinwaankiisu yahay “Iyada oo la raacayo Aragtida Dowladda Waxsoosaarka Qaybaha” ayaa bilaabmay.

Tababarka loo diyaariyay wareegga 3aad oo cinwaankiisu yahay “Iyada oo la raacayo Aragtida Dowladda Waxsoosaarka Qaybaha” ayaa loo bilaabay Xafiiska Ganacsiga, Warshadaha iyo Maalgashiga, Xafiiska Caafimaadka, Beeraha, Xafiiska Biyaha iyo Macdanta, Ururka Warbaahinta iyo Isgaarsiinta, Adeegga Diiwaangelinta Dukumentiyada iyo Shahaadooyinka, Xafiiska Horumarinta Magaalooyinka iyo Dhismaha, iyo shaqaalaha Xafiiska Arrimaha Isgaarsiinta Dowladda. Tababarka la bixinayo wuxuu…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ቃል ለመንግስት ሰራተኞች የብልፅግና ፓርቲ አባላት 3ኛ ዙር ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

በዚህም ለድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት፣ ለድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እንዲሁም ለድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የፓርቲ አባላት ስልጠናው መሰጠት ጀምሯል። ስልጠናው ለሁለት ተከታታይ ቀናት በመደመር መንግስት እይታ የግብርና የገጠር የመዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ጉዞ፣ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ፣ የከተማ ልማት እንዲሁም የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ በሚሉት ርዕሶች ላይ የሚሰጥ ይሆናል። የስልጠናው ዋና ዓላማ የሀገራዊ ማንሠራራትን…

Read More

“በመደመር መንግስት እይታ፣የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች የሚሰጠው ስልጠና መካሄድ ጀምሯል

ለ3ኛ ዙር “በመደመር መንግስት እይታ፣የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ ስልጠና ለንግድ፣ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ፣ጤና ቢሮ፣ግብርና ውሃ እና ማዕድን ቢሮ፣ብዙሃን እና መገናኛ ድርጅት፣ የሰነዶች ምዝገባ ና ማረጋገጫ አገልግሎት፣የከተማ ልማት ናኮንስትራክሽን ቢሮ እንዲሁም ለመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል። እየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና በዋናነት የብልጽግና ፓርቲ ለዘርፎች ያለው እይታ ፤ዘርፎች ለሃገረ መንግስት ግንባታ ያላቸውን…

Read More

የካቢኔ ውሳኔዋች

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ከሰአት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዋች ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል። 1ኛ:- የከተማ ወረዳዎች አደረጃጀት ላይ ተወያይቶ አፅድቋል። 2ኛ:- የከተማ መሬት ይዞታ አገልግሎቶች ተመን ማሻሻያ ላይ ካቢኔው ተወያይቷል። 3ኛ:- የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ምክር ቤት ማቋቋሚያ ደንብ ካቢኔው ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል። በመጨረሻ ካቢኔው በመሬት እና መሬት ነክ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔዎችን አስተላልፏል። የድሬዳዋ…

Read More

የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በሙሉ ድምፅ ፀደቀ

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ከተለያዩ ሹመቶች በተጨማሪ 3 ረቂቅ አዋጆችን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነምግባር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። በተጨማሪም በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፉ የልማት ማህበር መካከል የዘላቂ እና ንፁህ ኢነርጂ ተደራሽነት ለማፋጠን ፕሮግራም ማስፈፀሚያ…

Read More