“በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በሁሉም የከተማ ወረዳ እና ገጠር ቀበሌ ሲሰጥ የነበረው ሶስተኛ ዙር ስልጠና ተጠናቋል።
በከተማ ወረዳና ገጠር ቀበሌዎች ላለፋት ሁለቱት ቀናት ቆይታ የነበረው ስልጠና “የመደመር መንግስት እይታ ፣ የግብርና እና የገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን እምርታ፣ የከተማ ልማት እና የቱሪዝም እምርታ” በሚሉ ርዕሶች ላይ ተሰቷል። የስልጠናው ዋንኛ አላማም ማህበረሰቡ በመደመር መንግስት የሀገርን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተለዩ ዋናዋና ዘርፎች የተቀመጡ የልማት ትልሞችንና የትግበራ አቅጣጫዎችን በመረዳት ለውጤታማነቱ ከመንግስት ጎን እንዲሰለፍ…


