የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “

በድሬዳዋ አስተዳደር “የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “በሚል መሪ ቃል ለአመራሮች፣ ለሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ ። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ብልፅግና ፓርቲ በለውጥ ስራዎች ያስመዘገባቸውን በርካታ ውጤቶች በማስተዋወቅ እንዲሁም በንቅናቄ በህዝብ ግኝኙነት ስራ በማጀብ ህብረተሰቡን ለሰላም፣ ለዲሞክራሲና ለልማት በማነሳሳት ረገድ ወሳኝ የሆነ የህዝብ ግኝኙነት ስራ…

Read More

mata-duree jedhuun Gaggeesota, Ogeeyyii Miidiyaa fi Komunikeeshiniif waltajjiin leenjii ijaarsa dandeettii Qophaawe .

Leenjiin kuniis Paartii Badhaadhinaatti Ittigaafatamaa damee Qunnamtii fi Hariiroo Alaa Dr. Biqilaa Burrisaa kan kennamuudba. Waltajjii marii kana irratti Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar dabalatee gaggeessonni ol’aanoon Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan argaman yoo ta’u leenjichiis guyyoota sadiif kan kennamuudha. Waxaa kabilaabmay tababarka kobcinta awooda hogaaminta iyo xirrfadlayaasha isgaadhsiinta oo hal ku dhiigiisu…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር “የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና እና በእውነት “በሚል መሪ ቃል ለአመራሮች ፣ለሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዋች የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ ።

ስልጠናውንም የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) የሚሰጡ ይሆናል። በስልጠና መድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የመስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ። ስልጠናው በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ለሶሶት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ይሆናል።

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔ አስተላልፏል

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዋች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል ካብኔው በአለም አቀፍ ደረጃ በተለይም በታዳጊ ሀገሮች ከተሞች መሰረታዊ የልማትና የመልካም አስተዳደር ማነቆዎች በዘላቂነት ለመቅረፍ እና ከተሞች ቅድመ ፍላጎትን እና ስርአትን ተከትለው እንዲለሙ የከተሞችን የ30 ዓመት የህዝብ ቁጥር እድገት እና የመሬት አቅርቦት ፍላጎት ትንበያ ታሳቢ በማድረግ የማስፋፊያ ፕላን ወደ ስራ መግባታቸው ጊዜው ከሚጠይቃቸው…

Read More

ኢትዮጵያ እየፈጠረችው ያለው የቴክኖሎጂ አቅም የታየበት ኤክስፖ

ላለፉት ሦስት ቀናት “አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን ለአፍሪካ ብልጽግና እና ትብብር” በሚል መሪ ቃል በአዲስ ኮንቬንሽን ማዕከል የተከናወነው የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ተጠናቋል። ከ15 ሺ በላይ ታዳሚዎች የተሳተፉበት ኤክስፖ ውጤታማ እንደነበር የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግስት ሀሚድ ገልፀዋል። በሁነቱ ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ፍሬያማ የፓናል ውይይቶች መካሄዳቸውንም አያይዘው አንስተዋል። የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)…

Read More

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ ጅማ ከተማ ገቡ።

ወደ ከተማዋ ሲደርሱ የክልል ርዕሳነ መስተዳደሮችን ጨምሮ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የሀገር ሽማግሌዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። ከነገ ጀምሮ ለ2 ተከታታይ ቀናት ይካሄዳል ተብሎ በሚጠበቀው የሌማት ትሩፋት ምግብ ስርዓት ሽግግር እና የኢትዮጵያ አደጋ ስራ አመራር ኮሚሽን የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀም መድረክ ላይ እንደ ሀገር በምግብ ራስን ለመቻል ያካሄድናቸው ጥረቶች እና የተገኙ ልምዶች በስፋት ይገመገማሉ…

Read More

“የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!” በሚል መሪ ቃል ከጤና ባለሞያዎች ጋር ውይይት ተካሄደ።

ውይይቱ በአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ስር ካሉ ጤና ተቋማት የተውጣጡ የጤና ባለሞያዎችና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች እንዲሁም ከድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ማስተማሪያ ሪፈራል ሆስፒታል የጤና ባለሞያዎች ጋር የተደረገ ሲሆን ይሄንኑ ውይይት በአራት የመወያያ ማዕከላት በቀረበው “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት!” በሚል መሪ ቃል የቀረበውን ፅሁፍ መሰረት በማድረግ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አመራሮች ተሳታፊዎችን በየመወያያ ማዕከላቱ አወያይተዋል።…

Read More

በድሬዳዋ ከተማ ወረዳ 2 ስር በሚገኙ በተለያዩ አካባቢዎች ላይ በተከናወኑ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ስራዎች የሺሻ ማጨሻ እቃዎችና ለጥቁር ገበያ ሊቀርብ የነበረ ህገ-ወጥ ነዳጅ እንዲሁም ተጠርጣሪ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገለፀ

ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት ያላቸውን 7 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያጣራ መሆኑንምና በቀጣይም በህገ-ወጥ የንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችና ንግድ ቤቶች ላይ የሚደረገዉ ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል ። በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የሳቢያን ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ዋ/ኢ/ር አንበሉ አየለ ለድሬ ፖሊስ ሚዲያ እንደገለፁት አስቀድሞ በተከናወነ መረጃ ማሰባሰብን ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማዎች መሰረት በማድረግ ግንቦት…

Read More

Mashruuc ay ka faa’iidaysan doonaan 2,500 oo qof ayaa lagu wadaa in la hirgeliyo iyadoo ay taageerayso dowladda Canada oo ay ku bixi doonto 97.5 milyan oo birr.

Hay’ada SOS ee tuulada Harar oo mashruucan fulinaysa ayaa heshiis is afgarad ah la qaadatay qaybaha kala duwan ee bulshada magaalada dir dhaba. Saxiixa dukumeentiga, wakiilka Agaasimaha SOS ee tuulooyinka Harar, Mudane Muluken Asfaw, “Koriinka cagaaran awoodsiinta dhalinyarada mashruuca mustaqbalka cagaaran Waxa uu sheegay in mashruucan oo lagu fulin doono magaca “Gaashanka Mustaqbalka” uu socon…

Read More

Piroojektiin Dargaggoota 2500 Fayyadamuuf Deeggarsa Maallaqaa Mootummaa Kaanadaa Birrii Mil. 97.5 Irraa Argame Hojjetamuuf Ta’uun Ibsame.

Pirojektiin”Green Growth Empowering Youth For Green Future” jedhu Deeggarsa Maallaqaa Mootummaa Kanaadaa Birrii Mil. 97.5 oliitiin Dhaabbata SOS n hojjetamu Dirree Dhawaatti Jalqabamuuf Waliigalteen Sanadaa Mallatteeffame. Bakka Bu’aa Daayreektara Dhaabbata “SOS” Obbo Muluqan Asfaaw sagantaa Sanada Walii mallatteessuu kanarratti argamuun haasaa taasisaniin Pirojektichi deeggarsa maallaqaa Birrii Mil. 97.5 ol ta’u mootummaa Biyya Kaanaadaarraa argameen kan…

Read More