የታዳሽ ሀይል ቴክኖሎጂ ለዜጎች ስራ መፍጠሪያ ብሎም ሀብት ማፍሪያ መሆን የሚችል ዘርፍ መሆኑ ተገለፀ
የድሬዳዋ የኢትዮ ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከየአርዳ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በዘርፉ ትምህርትና ስልጠና እየሰጠ እንደሚገኝ ተገልፆዋል። ADRA ፕሮጀክት የ5000 ዋት solar PV system installation and commissioning ላይ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የድሬደዋ አስተዳደር ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በአስተዳደሩ ስራ አጥነትን ለመቅረፍ በሚደረገው ጥርት ወጣቶችን ስልጠናውን እንዲወስዱ እየተደረገ ይገኛሉ…


