የታዳሽ ሀይል ቴክኖሎጂ ለዜጎች ስራ መፍጠሪያ ብሎም ሀብት ማፍሪያ መሆን የሚችል ዘርፍ መሆኑ ተገለፀ

የድሬዳዋ የኢትዮ ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከየአርዳ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በዘርፉ ትምህርትና ስልጠና እየሰጠ እንደሚገኝ ተገልፆዋል። ADRA ፕሮጀክት የ5000 ዋት solar PV system installation and commissioning ላይ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የድሬደዋ አስተዳደር ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በአስተዳደሩ ስራ አጥነትን ለመቅረፍ በሚደረገው ጥርት ወጣቶችን ስልጠናውን እንዲወስዱ እየተደረገ ይገኛሉ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በኢንደስትሪውና በማኒፋክቸሪንጉ እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ

ማዳጋስካር ዋና ከተማ አንታናናሪቮ ከንቲባ ሀራላላ ራማናቶሳ የተመራው ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ እያከናወነ የሚገኘው ጉብኝት ቀጥሎ ልኡክ ቡድኑ በዛሬው ዕለት ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እንዲሁም በመስተዳደሩ በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን የድሬዳዋን ነፃ የንግድ ቀጠና፣ ደረቅ ወደብን፣አዲሱ ምድር ባቡርን እንዲሁም ሀሴት የህክምና መገልገያ እቃዎች ማምረቻን በመመልከት ልኡኩ በቬራ ፖስታ መንገድ በኮሪደር…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በድሬዳዋ የገበያ ማእከላት ተወካዮችና የንግድ ድርጅቶች ባለቤቶች ጋር የኢትዮጵያ ብሐቤራዊ መታወቂያ “ፋይዳ”ተመዝግበው በመያዝ ዲጅታል መታወቂያው የሚያስገኛቸው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን እንዲያገኙ ለማስቻል ባዘጋጀው የንቅናቄ መድረክ ላይ ተወያይተዋል

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሐመድ የድሬዳዋ አስተዳደር ለየት ባለ ሁኔታ የቀበሌ ነዋሪነት መታወቂያን ከብሔራዊ መታወቂያ ጋር በማስተሳሰር ከሌሎች የሀገራችን ክፍሎች ግንባር ቀደም የሚያደርጋትን ስራ በማከናወን ላይ መሆኗን ጠቅሰው ፣ የንግዱ ማህበረሰብ ዲጂታል መታወቂያውን ከሚያዚያ እስከ ሰኔ 2017 ዓ/ም ድረስ አስተዳደሩ በሚያዘጋጃቸው የመመዝገቢያ ማእከላት ተመዝግበው ሙሉ ለሙሉ መታወቂያውን መያዝ የሚያስችል ንቅናቄ መጀመሩን…

Read More

Hojjatoota Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaaf Leenjiin Kenname.

Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa “Bara jiddugaleessa” Sanada haala Siyaasaa, Diinagdee fi hawaasummaa, akkasumas haala waqtaawaa biyyaalessaa fi idil addunyaa irratti xiyyeeffate kennamuu jalqabeera. Waltajjii kana irratti haasaa Kan taasisan Hooganaan Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Biruuk Falaqqaa Akka jedhanitti kaayyoon leenjii kanaa Ogeeyyii Komunikeeshinii haala qabatamaa Biyya Itiyoophiyaa hubatee milkaa’ina ima…

Read More

Kulaan Dood cilmiyeed ah oo ku saabsan dukumeenti heer qaran ah oo cinwaankiisu yahay ”wakhtiga dhexee ”ayaa loo qabtay shaqalaha iyo madaxda xafiska arrimaha isgadhasinta ee ismamaulka diridhabe.

Waxanaa madashan kaso qayb galay oo ujedka kulanka ka hadlay Madaxa Xafiiska Arrimaha Isgaarsiinta Dowladda,Mudane Bruuk Faleqe, oo sheegay in dalku uu ahaa mid xooggan sannadihii la soo dhaafay oo isbadal ku talaabsaday si uu ula jan qadoo waddamada horumaray taas loo bahanyahay in lasi xojiyoo. Dhanka kale,Agaasinka Isbaddelka iyo Maamulka subaan ee Xafiiska Arrimaha…

Read More

የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ያለውን ሀገራዊ ፋይዳ በመረዳት ሁሉም ማህበረሰብ እንዲመዘገብ ጥሪ ቀረበ

በድሬዳዋ አስተዳደር የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ በየተቋማት እየተካሄደ ሲገኝ፤ በዛሬው ዕለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ፈት ቤት ምዝገባው ተጀምሯል፡፡ በዚህም ምዝገባውን ያስጀመሩት የድሬዳዋ አስተዳደር ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ አብዱለዚዝ ሻፊ የዲጂታል መታወቂያ ህዝባዊ አገልግሎቶችን በማቀላጠፍ የዜጎችን የጤና እና የትምህርት ደረጃ መረጃ በማገናዘብ ፎርጅድ እና አጠቃላይ ህገ ወጥነትን ለመከላከል ወሳኝ ሚና ያለው መሆኑን…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች እና ሠራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ተወያዩ።

<<የመሃሉ ዘመን!>>በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ አስተዳደር የሴክተር እና ወረዳ አመራሮችና ሠራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ የተወያዩ ሲሆን የውይይቱ ዋንኛ አላማም ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ ባለፉት ተከታታይ 7 አመታት ለውጡን ለማፅናት በተደረጉ ጥረቶች፣ የተገኙ ውጤቶች፣ ያጋጠሙ ውስጣዊ፣ ቀጠናዊና አለም አቀፋዊ ተግዳሮቶችና የተወሰዱ እርምጃዎች እንዲሁም አሁናዊ ሀገራዊ ሁኔታና የቀጣይ አቅጣጫዎችን በተመለከት ሰራተኞችና አመራሮች የጠራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና በቀጣይም እንደሀገር ሊገጥሙ…

Read More

“የነገዋን ድሬዳዋ ለመገንባት ላበረከታችሁት አስተዋጽኦ ትልቅ ምስጋናዬን አቀርባለሁ “፡- የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሐር

” የድሬዳዋ ፖሊስ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተቋም እንዲሆን ሚናችሁ ከፍተኛው ነበር “፡- የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዣዥ ክቡር ኮምሽነር አለሙ መግራ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የስራ ጊዜያቸው ላጠናቀቁት የማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ምክር ቤት የስራ አስፈፃሚዎች የምስጋናና የክብር ሽኝት መርሀ ግብር አካሄደ ፡፡ በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሐር፣ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና…

Read More

Miseensonni Humna Raayyaa Ittisa Biyyaa Qilleensaa Humni Qilleensaa Itiyoophiyaa 3ffaa deegarsa birrii kum 300 ol Manguddoota Jiddugala Assagaddachiitti argamaiif taasisan.

Miseensonni fi hoggantoonni Humna Raayyaa Ittisa Biyyaa garee Humna qilleensaa Kifla Xoorii 3ffaa guyyaa har’aa Giddugala Maanguddoota Dr. Asagadech Asselafachitti kurfiiwan gara garaa raawatan. Sagantaa kana irratti kan argaman Raayyaa Ittisa Biyyaatti Ajajaan Humna Qilleensaa 3ffaa Itiyoophiyaa Koloneel Daraje Bushraa akka jedhanitti kaayyoon sagantaa har’aa adda durummaan maanguddoota biyya keenyaaf umrii Jireenya isaaniitti shoora guddaa…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመሶብ የአንድ መስኮት አገልግሎት ማዕከልን መረቁ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመሶብ የአንድ መስኮት አገልግሎት ማዕከልን በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልእክት፤ በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎቻችን ላይ ምሬት የሚፈጥሩ አሰራሮችን ፈትሾ ማስተካከል ቅድሚያ የምንሰጠው ጉዳይ ነው ብለዋል። ለዚህም ማሳያ የሆነውን የመሶብ የአንድ መስኮት አገልግሎት ማዕከል ዛሬ መመረቁን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልፀዋል። ይኽን አዲስ ማዕከል የሚገልጡ ሶስት ቁልፍ…

Read More