የልማት ድርጅቶችን በአዲስ አስተሳሰብና መንገድ መልሶ በማደራጀት ለመምራት በመቻሉ እመርታዊ ለውጥ መጥቷል፡- የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ

የንግድ ባንኮች ባለፉት ስምንት ወራት ከሰጡት 473.9 ቢሊዮን ብር ብድር ውስጥ 76.6 በመቶ የሚደርሰው ለግሉ ዘርፍ የተሰጠ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አስታውቋል። ይህም የግሉ ዘርፍ በኢኮኖሚው ተገቢውን ሚና እንዲጫወት የተቀመጠው ፖሊሲ በተግባር እየተገለጠ ስለመሆኑ አመላካች ነው ብሏል ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ዛሬ ባወጣው መግለጫው። የውጭ ምንዛሬ ክምችት ዕድገት ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ 9 ወራት ጋር…

Read More

የዝቅተኛ ነዋሪ ዜጎችን ጫና ለማቃለል የ212.2 ቢሊዮን ብር ድጎማ ተደርጓል፦ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ

በተያዘው ዓመት አጠቃላይ ኢኮኖሚው በታቀደው መሠረት የ8.4 በመቶ ዕድገት እንደሚያስመዘግብ እና በየዘርፉ ደግሞ ግብርና በ6.1 በመቶ፣ ኢንዱስትሪ በ12.8 በመቶ፣ ማኑፋክቸሪንግ በ12.0 በመቶ፣ ኮንስትራክሽን በ12.3 በመቶ እና አገልግሎት በ7.1 በመቶ እንደሚያድጉ ተገምግሟል። የ9 ወራት ጠቅላላ የመንግሥት ገቢ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት አንጻር የ134 በመቶ ብልጫ ሲያሳይ፤ የውጭ ብድር ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት አንጻር ያለው ድርሻም ወደ 13.7…

Read More

በዲፕሎማሲው ዘርፍ የተገኘው ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ተፈላጊ እንድትሆን አስችሏታል

በዲፕሎማሲው ዘርፍ የተገኘው ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ተፈላጊ እንድትሆን እንዳስቻላት የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ አስታወቀ። ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ከሚያዝያ 17 እስከ 18/2017 ዓ.ም ያካሄደውን መደበኛ ስብሰባውን መጠናቀቅ አስመልክቶ ዛሬ ባውጣው መግለጫ፣ ከሶማሊያ ጋር ተፈጥሮ የነበረው ውዝግብ በዲፕሎማሲያዊ መንገድ መፈታቱን ገልጿል። ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዲኖራት የተያዘው አቋም ዓለም አቀፋዊ ተቀባይነቱ እየጨመረ መምጣቱ ነው በመግለጫው የተብራራው። ኢትዮጵያ…

Read More

ከሁለተኛው ጉበኤ ወዲህ በርካታ ፖለቲካዊ ስኬቶች ተመዝግበዋል – ብልፅግና ፓርቲ

ብልፅግና ፓርቲ ካካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው በኋላ አያሌ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ማስመዝገቡን የፓርቲው ሥራ አስፈጻሚ ዛሬ ባውጣው መግለጫ አስታወቀ። የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/2017 ዓ.ም ያካሄደውን መደበኛ ስብሰባውን መጠናቀቅ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም ከተለያዩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በየደረጃው የሚደረገው ምክክር እና ትብብር በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ወደ አዲስ ምዕራፍ መግባቱን…

Read More

ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል። በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል። ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት ለመሆን፤ በ2040 ደግሞ ዓለም አቀፍ የብልፅግና አርአያ ለመሆን ያስቀመጠችው ርእይ እንደሚሳካ የሚያረጋግጡ የስኬት ፍንጮች መታየታቸውን የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው አረጋግጧል። እነዚህ…

Read More

Xubno ka tirsan Ciidanka Cirka Itoobiya Ee qaybta barigga ee gutada 3aad Ayaa uu fidiyay deeq rashiin ah dadka wayeelka ah oo aay, ku baxday lacag ka badan 300,000 oo Birr

Xubnaha iyo madaxda qaybta barigga ee gutada 3aad ee ciidanka cirka ee Itoobiya ayaa maanta ugu qaybiyay xarunta dadka wayeelka ee Dr. Asagadhech Assafa. Waxaana barnamijka ka hadlay oo ka qayb galay Col. Dhareje Bushra oo ah Taliyaha Qaybta 3-aad ee Ciidanka Cirka Itoobiya oo sheegay in barnaamijka maanta uu ugu horeeyo in aan dadka…

Read More

የድሬዳዋ ወጣት ምክር ቤት እየተገበረ ባለው የወጣቶች ልማት ፕሮጀክት ተጠቃሚ የሆኑ ወጣቶች ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጀዋር የፅዳት መርጃ ግብአት ድጋፍ ተደረገ

የድሬደዋ ወጣቶች ምክር ቤት ከብክለት ወደ ኃብትነት የአሸዋ ዳርቻ የወጣቶች ልማት ፕሮጀክት እየተገበረበት በሚገኝው ስፍራ በዛሬው እለት ከወረዳ ወጣት ምክር ቤት እና ከፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ወጣቶች ጋር በጋራ በመሆን የፅዳት ዘመቻ አካሔዷል ። በእለቱም ከጽዳት ዘመቻው በተጨማሪ ወጣት ምክር ቤቱ እየተገበረው ባለው ፕሮጀክት ተጠቃሚ ለሆኑ ወጣቶች በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጀዋር የፅዳት መርጃ ግብአት ድጋፍ…

Read More

Waxaa la sheegay in dhalinyaradu ay dalkooda wax ka badali karaan iyagoo ka shaqeysta shaqooyin kala duwan.

Madal wada tashi ah oo ay ka soo qayb galeen dhinacyada ay khusayso ayaa maanta lagu qabtay ismaamulka Dir dhaba, kaas oo lagaga arrinsanayay sidii muwaadiniinta dalkooda dib ugu soo laabtay ee ka soo barakacay dalka dib ugu soo celin lahaa dhaqaale ahaan. Madaxa Xafiiska Haweenka, Carruurta iyo Arrimaha Bulshada ee ismamulka Dir dhaba Marwo…

Read More

የኢፌድሪ አየር ሀይል የሶስተኛ አየር ምድብ ሰራዊት አባላት ከ3 መቶ ሺ ብር በላይ ወጪ በማውጣት ማዕድ አጋሩ

በኢፌድሪ አየር ሀይል የሶስተኛ አየር ምድብ የሰራዊት አባላትና አመራሮች በዛሬው ዕለት በክብር ዶ/ር አሰገደች አሰፋ የአረጋዊያን መጦሪያ ማዕከል በመገኘት ማዕድ አጋርተዋል። በመርሀ ግብሩ የተገኙት የኢፌድሪ አየር ኃይል የ3ኛ አየር ምድብ ዋና አዛዥ ኮ/ል ደረጀ ቡሽሬ የዛሬው ፕሮግራም በዋነኝነት ለሀገራችን በርካታ ቁም-ነገሮችን ላበረከቱ እናት አባት አረጋውያን ያለንን ለማካፈልና ለዳግማ ትንሳኤ በዓል ማዕድ በማጋራት እንኳን አደረሳችሁ ለማለት…

Read More

ወጣቶች በሀገራቸው ላይ የተለያዩ ስራዎችን በመስራት መለወጥ እንደሚችሉ ተጠቆመ

በድሬዳዋ አስተዳደር ከፍልሰት ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ዜጎችን መልሶ በማቋቋም በኢኮኖሚ ውጤታማ ለማድረግ ይቻል ዘንድ ለባለድርሻ አካላት የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ\ሮ ሁክሚያ መሀመድ አምራች ሀይል የሆኑት ወጣቶች ተደራጀተው የተለያዩ ስራዎችን በመስራት ከራሳቸውም አልፈው ሀገራቸውን መለወጥ እንዳለባቸው ተናግረው ወጣቶች…

Read More