ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ ማህበረሰቦችን ህይወት በዘላቂነት ለማሻሻል በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን በወረዳ 6 እና በወረዳ 9 እየተተገበረ የሚገኝውን የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ማቋቋሚያ ( EAC ) ፕሮጀክት ከባለድረሻ አካላት ጋር የመግባቢያ ሰነድ የፊርማ ስነስረት ተካሂዷል። ባለስልጣኑ የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረመው ከድሬ ማይክሮ ፋይናንስና ከኢትዮ ኢጣሊ ፖሊቴልኒክ ኮሌጅ ጋር ነው። በስነ-ስረአቱ ላይ በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን…

Read More

Jiilli Ambaasadar Atiif Shariifiin duurfamu Carraawwan Invastimantii Dirree Dhawaa daawate.

Itoophiyaatti Ambasadara Pakistaan kan ta’an Ambasadar Atiif Shariifiin Jiilli duurfamu Carraawwan Invastimantii Dirree Dhawaa qabdu damee Invastimantii gara garaa ji irra naannawuun daawate. Jiilli kun daawannaan dura Itti Aanaa Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuhii waliin marii kan taasisan Yoo ta’u Obbo Harbiin marii kana irratti Carraa Invastimantii Dirree Dhawaa qabduu fi haala mijaawaa…

Read More

Ku xigeenka duqa ahan madaxa xafiiska ganacasiga warshadaha iyo maalgashiga ee ismaamulka dir dhabe mudane xarbi buux ayaa kala hadlay danjiraha guud ee pakistaan mudane caatif Sharif arrimaha suurtagalka ah ee dhanka warshadaha iyo wax soo saarka.

Xoorrey/tahasaas 1/2017 T.I Geesta kale waxaa Paakistaan waxay ka wadahadleen iskaashiga dhinacyada kala duwan ee madasha. Waxaa madasha laga sheegay in ay ka shaqayn doonto iskaashi iyo isku dubarid sidii loo kordhin lahaa qaybta wax soo saarka iyo in maalgashadayaasha Pakisaan loo ogolaado in ay ka qayb qaataan qaybo kala duwan. Danjiraha ayaa kulanka ka…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በኢትዮጵያ የፓኪስታን ሙሉ ስልጣን አንባሳደር ከሆኑት አጢፍ ሸሪፍ ጋር በቀጣይ በኢንደስትሪውና በማኒፋክቸሪንጉ ዘርፍ አብሮ ለመስራት በሚቻልባቸው ነጥቦች ዙሪያ ተወያዩ

በዚህም በውይይቱ በቀጣይ ፓኪስታንና ድሬዳዋ በተለያዩ ዘርፎች አብሮ ለመስራት በመድረኩ የተነጋገሩ ሲሆን፤ በተለይም የአምራች ኢንደስትሪውን ዘርፍ በማሳደግና የፓኪስታን ኢንቬስተሮችን ወደ ድሬዳዋ በመሳብ በተለያዩ ዘርፎች እንዲሰማሩ ለማድረግ በትብብርና በቅንጅት እንደሚሰራ ከመድረኩ ተገልጿል። ከውይይቱ በመቀጠልም አንባሳደሩ የድሬዳዋን ነፃ የንግድ ቀጠና እንዲሁም ደረቅ ወደብን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን፤ ድሬዳዋ በኢንደስትሪው ዘርፍ የሚበረታታ ስራዎችን እየሰራች እንደምትገኝ መመልከታቸውን አንባሳደር አጢፍ ተናግረዋል።…

Read More

የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ስራ ፕሮጀክት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ያሉ ዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳለው ተገለፀ

#DGC ታህሳስ 1/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የከተማ ምግብ ዋስትና ዳይሬክቶሬት በዛሬው እለት የ2017 ዓ.ም በአዲስ የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ስራ ፕሮጀክት ተጠቃሚ የሚሆኑ ዜጎችን አጠቃላይ ተግባራቶች ለስትሪንግ ኮሚቴው ያቀረበ ሲሆን ስትሪንግ ኮሚቴውም በቀረበው ሰነድ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል። በዚህም በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በድሬዳዋ የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ስራ ፕሮጀክት…

Read More

ዜና እረፍት

ከድሬዳዋ አስተዳደር የተላለፈ የሀዘን መግለጫ በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ስር በሚገኘው በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል እንዲሁም በግል ጤና ተቋማቸው ሮቃ ክሊኒክ ለድሬዳዋና ህብረተሰብና ለአካባቢው አጎራባች ክልሎች የህክምና አገልግሎት ከመስጠት ባለፈም የህዝብ ተጠሪ በመሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አባል በመሆን ሲያገለግል የቆዩትና የኑሮ ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆኑ ህሙማንን በሙያቸው በመደገፍና በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎት ላይ በመሳተፍ የሚታወቀው ዶ/ር…

Read More

ልባችንን ወደ ሰላም በመመለስ ኢትዮጵያን ለማበልጸግ በጋራ እንስራ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ልባችንን ወደ ሰላም እና ወደ ፍቅር በመመለስ ኢትዮጵያን ለማበልጸግ በጋራ እንስራ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ተቀድታ የማታልቅ ባህር ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፤ ሀገሪቱን በየቀኑ ለመቅረብ መሞከር የተሻለ ዕውቀት ለመሰነቅ እንደሚያግዝ አስገንዝበዋል፡፡ ሀገሪቱ ተዝቆ የማያልቅ ሐብት ባለቤት መሆኗን ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፤ በቁንጽል ዕውቀት ኢትዮጵያን ለማብራራት ከመሞከር ይልቅ…

Read More

ልባችንን ወደ ሰላም በመመለስ ኢትዮጵያን ለማበልጸግ በጋራ እንስራ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ልባችንን ወደ ሰላም እና ወደ ፍቅር በመመለስ ኢትዮጵያን ለማበልጸግ በጋራ እንስራ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ተቀድታ የማታልቅ ባህር ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፤ ሀገሪቱን በየቀኑ ለመቅረብ መሞከር የተሻለ ዕውቀት ለመሰነቅ እንደሚያግዝ አስገንዝበዋል፡፡ ሀገሪቱ ተዝቆ የማያልቅ ሐብት ባለቤት መሆኗን ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፤ በቁንጽል ዕውቀት ኢትዮጵያን ለማብራራት ከመሞከር ይልቅ…

Read More

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዋንጫ ከሶማሌ ክልል ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተላለፈ

የኢትዮጵያውያን የወል እውነት የሆነው የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዋንጫ በሱማሌ ክልል ላለፈው አንድ አመት ያደረገውን ቆይታ አጠናቅቆ ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርክክብ ተደርጓል። የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዋንጫውን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ የርክክብ ስነ-ስርአቱን አካሂደዋል።

Read More