ለ19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በተሳካ ሁኔታ እንዲከናወን አስተዋፆ ላበረከቱ ክልሎች ለድሬደዋ አስተዳደር እና ለአዲስአበባ ከተማ መስተዳድር የእዉቅና ፣ምስጋና የዕራት ግብዣ መርሀግብር ተካሄደ ።

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች በዓል በደማቅ ሁኔታ ለተከታታይ 4ቀናት በተለያዩ መርሀግብሮች እንዲከበር አስተዋፆ ላበረከቱት የክልል ርዕሳነ መስተዳደሮች የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የተዘጋጀላቸውን ሽልማት እና ምስጋና ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጥላሁን ከበደ እጅ ተረክበዋል። የኢፌድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶታገሰ ጫፎ የኢፌድሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር…

Read More

Konfiraansiin Nagaa kan jalqabaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti gaggeefamuuf kurfiin haalduree xumuramuun ibsame.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Konfiraansiin Nagaa kan sadarkaa biyyaalessaa kan jalqabaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti gaggeeffamuuf kurfiin haalduree xumuramaa jiraachuun ibsame. Dhaadannoo “Amantaaleen nagaa fi tokkummaa” jedhuun konfiraansiin dhaabbilee amantaa bulchiinsa Dirree dhawa ibsa gaazexeessummaa har’a kenneen akka biyyaatti bulchiinsi Dirree dhawaa keessatti konfiraansiin nagaa jalqabaa Mudde 12/2017 Istaadiyeemii Idil Addunyaa Dirree dhawaatti akka gaggeeffamu beeksiseera. Kaayyoon…

Read More

Guyyaa Farra Malaammaltummaa akka Addunyaa tti yeroo 21ffaaf fi akka biyya keenyaatti yeroo 20ffaaf kabajamu sababeeffachuun dorgommiin barattoota ciccimoo guddutti gaaffii fi deebii gaggeeffameera

Guyyaa har’aa mata”Qabsoon farra malaammaltummaa dargaggoota giddu galeessa godhate naamusa boruu ni ijaarra” jedhuun addunyaa irratti yeroo 21ffaa fi sadarkaa biyyaatti yeroo 20ffaaf guyyaan farra malaammaltummaa idil-addunyaa bulchiinsa Dirree Dhawaatti sagantaalee adda addaatiin ni kabajamaa jira. Komishinara Komishinii Naamusaa fi Farra Malaammaltummaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan ta’an Feenus Abduljabar akka jedhanitti, malaammaltummaan guddina biyyootaa irratti…

Read More

በአስተዳደሩ ለሚንቀሳቀሱ የመንግስት ተሽከርካሪ ሹፌሮች በተሻሻለው የመንገድ ትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ ቁጥር 557/2016 ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ

አሽከርካሪዎች መሰል መድረኮች ሊጠናከሩ እንደሚገባ ጠቁመዋል። ሶስተኛ ቀኑን በያዘውና በከተማዋ የሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪዎችን በተሻሻለው የመንገድ ትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ ቁጥር 557/2016 ላይ የግንዛቤ ለማስጨበጫ የተዘጋጀው መድረክ ማጠናቀቂያውን አድርጓል። በመድረኩ የደንቡ መሻሻል ባስፈለገባቸው ነጥቦችና በደንቡ የተካተቱ የጥፋት እርከኖች ላይ ለመንግስት ተሽከርካሪ ሹፌሮች ማብራሪያ ሰቷል። የቀረበውን ሰነድ መነሻ በማድረግም አሽከርካሪዎች ባነሱት ሀሳብ ተሽከርካሪዎቻችን በወቅቱ ሰርቪስ አይደረጉም ብልሽት ሲገጥማቸው ወቅታዊ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ “ሀይማኖቶች ለሰላምና ለአብሮነት” በሚል መሪ ቃል ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም በድሬዳዋ አስተዳደር የሚካሄደውን የሰላም ኮንፍረንስን አስመልክቶ ለፕሮግራሙ አስተባባሪዎች ኦረንቴሽን ሰጠ

በዚህም በመድረኩ ከሰባቱም የእምነት ተቋማት የተውጣጡ እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል። በኦረንቴሽኑ ወቅት ያነጋገርናቸው ወጣቶችም የሀይማኖት ተቋማት ስለ አንድነት፣ ስለ ሰላም እና ህብረት ሁሌም እያስተማሩ እንደሚገኙ አንስተው፤ እኛ ወጣቶችም የድሬዳዋን ሰላምና አብሮነት እንደ ሁሌውም አጠናክረን የማስቀጠል ሀላፊነት አለብን ሲሉ ተናግረዋል። ድሬዳዋ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሰላም ኮንፍረንስ ሊዘጋጅባት መሆኑ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ተሳታፊዎቹ አያይዘው ገልፀዋል። በመጨረሻም ወጣቶቹ ኮንፍረንሱ…

Read More

የክልል ርዕሳነ መስተዳድራን እና ከንቲባዎች በ19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላይ ለመታደም አርባምንጭ ከተማ ገቡ

የክልል ርዕሳነ መስተዳድራን እና የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች በ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበር ላይ ለመሳተፍ አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል። እንግዶቹ አርባምንጭ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች እና የጋሞ አባቶች ደማቅ አቀባበል ማድረጋቸውን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል። EBC

Read More

የአለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን ምክንያት በማድረግ የጥያቄና መልስ ውድድር ተካሄደ

“ወጣቶችን ያማከለ የፀረ-ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነባል ” በሚል መሪ ሀሳብ በዓለም ለ 21 ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ 20 ኛ ጊዜ የአለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች የሚከበር ሲሆን ይህንንም አስመልክቶ በዛሬው እለት የተማሪዎች የአሸናፊዎች አሸናፊ ጥያቄና መልስ ውድድር አካሂደዋል ። ሙስና በተለይም የራስ ያልሆነን ነገር በአቋራጭ እና በጉልበት…

Read More

በሀገር አቀፍ ደረጃ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የሰላም ኮንፍረንስ በድሬዳዋ አስተዳደር ሊካሄድ ነው

“ሀይማኖቶች ለሰላምና ለአብሮነት” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር እንደ ሀገር የመጀመሪያ የሆነ የሰላም ኮንፍረንስ ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል እስታዲየም ሊካሄድ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በዛሬው እለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል። የኮንፍረንሱ ዋነኛ አላማም የድሬዳዋ ህዝብ በፍቅር፣ በአብሮነትና በአንድነት ሰላሙን አስጠብቆ እየኖረ በመሆኑ ለመላው የድሬዳዋ ህዝብና ለከተማ አስተዳደሩ እንዲሁም ለሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ምስጋናና…

Read More

ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርባምንጭ የተደረገላቸው አቀባበል

19ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ቀን “ሀገራዊ መግባባት ለህብረብሄራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ነገ ለማክበር የተዘጋጀችው እንግዳ ተቀባይዋ የአርባ ምንጭ ከተማ፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ለከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ደማቅ አቀባበል አድርጋለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት

Read More