“ደቡብ ኢትዮጵያን መጎብኘት እና እንደ አርባምንጭ ያሉ ከተሞችን እድገት መመልከት ሁልጊዜም አስደሳች ነው!!” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

እንደ ሀገር የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት ለከተሞችም ሆነ ለገጠር አካባቢዎች ፈተና ሆኖ የቀጠለ ጉዳይ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በመጎብኘት ላይ እንዳለነው አይነት የሙዝ ልማት ሥራዎችን በገጠር አካባቢዎች በማሳዎች ላይ የኩታ ገጠም እርሻ አሰራረን ጀምረናል ብለዋል። እነዚህን ጥረቶች የሚደግፈው የሌማት ትሩፋት ሥራ በየአርሶአርብቶአደሩ ቤት የእንቁላል ምርትን ከአሳ እና ከብት ርባታ ብሎም ንብ ማነብ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዳዳ ገጠር ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር የድህረ ተከላ እና የደን እንክብካቤ ስራ ተካሄደ።

#DGC ህዳር 28/2017 የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዳዳ ገጠር ቀበሌ ላይ መምህራን ፣ ተማሪዎችንና ማህበረሰቡን ያሳተፈ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ድህረ እንክብካቤ ስራዎችን አከናወኑ። የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን የደን ልማት ቡድን መሪ አቶ ማሙሽ ዘውዱ በመርሃግብሩ ማስጀመሪያ ወቅት እንደገለፁት ችግኞችን ከተከሉ በኋላ በመኮትኮት ፣ ውሃ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የፀረ ሙስናን ቀን አስመልክቶ የፖናል ውይይት አካሄዱ

በአለም አቀፍ ለ21 በሀገራችን ለ20 ጊዜ ”ከወጣቶች ጋር በመተባበር ሙስናን መከላከል፤ የነገ ስብዕናን ለመቅረፅ”በሚል መሪ ቃል የሚከበረው የፀረ ሙስናን ቀን አስስመልክቶ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አመራር እና ባለሙያዋች የፖናል ውይይት አካሄዱ። የመወያያ ሰነዱ በቢሮው የለውጥ ስራዋች እና የመልካም አስተዳደዴር ዳይሬክቶሬት ዴይሬክተር አቶ ተስፉሚካኤል ኤድሞያስ አማካኝነት የቀረበ ሲሆን በተሳታፊዋችም የተለያዩ ሀሳብ አስተያየቶች ተነሰሰተዋል።

Read More

አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ::

አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተሹመዋል፡፡ ሚኒስትር ዴኤታው በዛሬው ዕለት በአገልግሎቱ አመራሮች እና ሠራተኞች አቀባበል እንደተደረገላቸውም ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት የስራ ሂደትን በተመለከተ ሳምንታዊ ግምገማ አድርገዋል::

#DGC ህዳር 27/2017 በግምገማው እያንዳንዱ ኮንትራክተር ለመስራት ባወጣው ሳምንታዊ የስራ መርሀ-ግብርን ተከትሎ ምን አከናወነ የሚለው ላይ ሪፖርት የቀረበ ሲሆን፤ በስራ ወቅት ባጋጠሙ አንዳንድ ችግሮች ላይም ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በዚህም በሳይት የሳይክል መሄጃን መስመር ለመስራት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ ተገልጿል። በመድረኩ ስራዎች በጥሩ ሁኔታ እየተሰሩ እንደሚገኙ ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ገልፀው፤ በቀጣይም ስራዎችን…

Read More

እግር ኳስ ፌደሬሽን የ2016 ዓ.ም የዲቪዚዮን ውድድር መዝጊያና የምስጋና ፕሮግራም ትላንት ማምሻውን በድምቀት ተካሄደ

በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተወካይ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ድሬዳዋ ላይ በስፖርቱ ዘርፍ በርብርብና በቅንጅት እየተሰራ ያለው ስራ የሚያበረታታ መሆኑን ተናግረው ይህም በቀጣይ ተጠናክሮ መቀጠል ይገባዋል በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል:: የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት እና የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ በበኩላቸው…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ አሰባሰብ የ4 ወራት እቅድ አፈፃፀም ተገመገመ።

ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር በተገኙበት በቀረበው ሪፖርት ላይ የ2017 በጀት አመት የ4 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም 61.6 በመቶ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በድሬዳዋ የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ከግብ ለማድረስ፥ ገቢ ወሳኝ መሆኑን በግምገማ መድረኩ ላይ የገለፁት የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር፥ በገቢ አሰባሰቡ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸው ተቋማት በቀጣይ በስፋት መስራት እንዳልባቸው አሳስበዋል። ተቋማት የገቢ አሰባሰቡን ለማሳደግ በቅንጅት መስራት…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የእንኳን ደስ አላቹ መልእክት

በፓራጓይ ዋና ከተማ አሶንሲዮን እየተካሄደ በሚገኘው 19ኛው የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስ ጥበቃ የበይነ መንግሥታት ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ሶማሊያ በጋራ ያቀረቡት የ”ሄር ኢሴ” የሶማሌ ኢሣ ማኅበረሰብ ያልተጻፈ ባሕላዊ ሕግ በመልቲናሽናል ሰነድነት በሰው ልጆች ወካይ ዓለም አቀፍ የማይዳሰስ ቅርስነት በመመዝገቡ የተሰማኝን ልባዊ ደስታ እየገለጽኩ ለመላው የአስተዳደራችን ህዝብ እንኳን…

Read More

Waxa Guud ahaan caalamka markii 21-aad dalkeena laga xusay maalinta 20-aad ee la dagaalanka musuq-maasuqa.

#DGC hidhaar 27/2017 Waxaana maalinkan laga xusay ismaamulka dirdhabe iyadoona loqataay Wayigalin kusabsan ladagalaanka musuq masuqa dhamaan masuliyinta iyo shaqalaha xafisyada kala duwan ka hawl gala. Waxaa lagu dhawaaqay in la qabanayo hawlo badan oo lagu wacyigalinayo buldhada dhibaatada uu dalka iyo jiilka u gaysanayo, loogana qayb qaadanayo ka hortagga anshax xumadda musuq masuqa. Waxaana…

Read More

የፍርድ ቤቶች እስማርት ኮርት ሩም አሰራርን መተግበራቸው ፈጣንና ግልፅ የፍርድ ሂደት እንዲኖር እንደሚያስችል ተገለፀ

#DGC ህዳር 26/217 የድሬዳዋ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ከአስተዳደሩ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር በዳኝነት ዲጂታላይዜሽን እና መሰረተ ልማት፣ በኢ-ኮርት ኬዝ ማኔጅመንት ሲስተም፣ በኤሌክትሮኒክስ መዛግብት አስተዳደር ስርአት እንዲሁም በemerging technology ዙሪያ በአስተዳደሩ ለሚገኙ ፍርድ ቤት ዳኞችና ባለሞያዎች ስልጠና መስጠት ጀመረ ፡፡ በዚህም በመድረኩ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ…

Read More