ወጥነት ያለው የኮሚዩኒኬሽን ስርዓት መዘርጋት እንደሚገባ ተጠቆመ።
ይህን ያሉት የድሬዳዋ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ በዛሬው እለት በኮሙኒኬሽን ቢሮ አዘጋጅነት በአስተዳደሩ ለሚገኙ የሴክተር መስሪያ ቤቶች እና በዘጠኙም የከተማ ቀበሌዎች እንዲሁም በገጠር ክላስተሮች ላሉ ኮሙዩኒኬተሮች በተዘጋጀ ስልጠና ላይ ነው። በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ ኮሙዩኒኬተሮች በቀውስ ጊዜ ኮሚዩኒኬሽን ስትራቴጂ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰቷል። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ…


